ፖለቲካ በፈገግታ
“ጽድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ” – (ለገዢው ፓርቲ የተመረጠ አገራዊ ተረት!) ስድስተኛ ፎቅ ላይ ወደ ሚገኘው ቢሮዬ ለመውጣት፣ ቆሜ ሊፍት እየጠበቅሁ ነበር። እንደኔው ሊፍት የሚጠብቁ ሁለት ወንዶች፣ አጠገቤ ቆመው፣ ጮክ ብለው ያወራሉ - እጃቸውን እያወራጩ፡፡ ከቆምኩበት ስንዝር ሳልነቃነቅ፣ የወሬያቸው ርዕሰ ጉዳይ፣…
Read 6382 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
(ሪፎርሙን በምክንያት የሚቃወሙትን አይመለከትም!!)በቅርቡ የሙከራ ሥርጭቱን በጀመረው “ድምፂ ወያኔ” የቴሌቪዥን ቻናል ላይ አንድ ቃለ ምልልስ ተላልፏል፡፡ ለእኔ አስገራሚ ቃለ-ምልልስ ነበር፡፡ (አንዳንዶች ደግሞ ሳይበሽቁበት አይቀርም!) ቃለ ምልልሱ በወቅቱ አገራዊ ሪፎርም ላይ የሚያጠነጥን ነው፡፡ (የአዲሱ አመራር የለውጥ እርምጃ ማለቴ ነው!) ጣቢያው ቃለ…
Read 5629 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• ኢህአዴግን ያተረፈው አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሳይሆን የመደመር ፍልስፍና ነው • ህጻናት የሚወዷቸውና እናቶች የሚጸልዩላቸው ጠ/ሚኒስትር አግኝተናል • አዲሱ ዓመት ለጦቢያና ልጆቿ ታላቅ የምህረትና የእርቅ ዓመት ነው አንዳንድ ፖለቲከኞች፣ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፣ በማይታመን ፍጥነት እየከወኑ ያሉትን አስደማሚ ሁለንተናዊ ለውጥ (ሪፎርም)…
Read 6253 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• ለወጣቶች ከተመደበው 10 ቢ.ብር ውስጥ 4 ቢ.ብር ሥራ ላይ አልዋለም • ገዢው ፓርቲ፤ “ከአገርህ? ከሥልጣንህ?” ተብሎ ይጠየቅልን • ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የምናተርፈውን በግልጽ እንወቀው በርግጥ ዛሬ ያመጣው አመል አይደለም፡፡ ኢህአዴግ ነፍሴ ሁሌም እንዲሁ ነው! ላለፉት 27 ዓመታት የኖረበት ዘዬው…
Read 8253 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· ለቀውስ ዘመን የሚመጥን፣ ብቃትና አቅም ያለው ጠ/ሚኒስትር ያስፈልገናል · የኢህአዴግ አባል ያልሆነ ጠ/ሚኒስትር መሾምም የማይቻል አይደለም · ኢህአዴግ፤ ከመረጠው ህዝብ ጋር “እንተዋወቃለን ወይ?” ይበል ላለፉት 27 ዓመታት ግድም በሥልጣን ላይ የዘለቀው ኢህአዴግ ነፍሴ፤ መቼም ከአፉ ተለይቶት የማያውቅ አንድ ዝነኛ…
Read 7639 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በአንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪነት የዘለቁት የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩ ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ ከእስር መፈታታቸውን ምክንያት በማድረግ፣ የአምቦ ከተማ ህዝብ ሞቅ ደመቅ ያለ አቀባበል አድርጎላቸው ነበር፡፡ (አንዳንዶች፤”A hero’s Welcome” ሲሉ ዘግበውታል) “ፖለቲከኛው የንጉስ አቀባበል ተደረጋላቸው” የሚል መንፈስ ያለው…
Read 8957 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ