ፖለቲካ በፈገግታ

Rate this item
(9 votes)
“የአንዳንዶች ሞት እንደ ኮላተራል ዳሜጅ ይቆጠራል” በዚች ዓለማችን ላይ የሰው ልጆች ሁሉ እኩል ዋጋ አላቸው የሚል ሰው ካለ፣ እኔ ፈጽሞ አልስማማም። ጥቂቶች እጅግ ይከበራሉ፤ የሚሰጣቸውም ግምት የላቀ ነው። አያሌዎቹ ግን ከእነ መፈጠራቸውም የሚያስታውሳቸው የለም - ማንም ከሰው ተርታ አይቆጥራቸውም።ይህን የምለው…
Rate this item
(1 Vote)
• ተቃዋሚዎች ከምርጫው እንዳይወጡ ተማጽነዋል • የማኒፌስቶ ድርሰት የሚጽፉ ፓርቲዎች አሉ ተብሏል • ለ"ተረኝነት" አቀንቃኞች ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል በኮሮና ሳቢያ መራዘሙን ተከትሎ፣ ፓርቲዎችን ያወዛገበው 6ኛው አገራዊ ምርጫ፤ እነሆ በግንቦት ወር መጨረሻ ላይ ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለታል - በወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በሚመራው ብሔራዊ…
Rate this item
(5 votes)
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ- “ለድጋፍ ወጥቶ ማውገዝ”! ሰሞኑን በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞችና አካባቢዎች ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ድጋፍ ለመስጠት የተደረጉት ሰልፎች አጃኢብ ያሰኛሉ። (ግራ የሚያጋቡም አልጠፉም!) በተለይ በአንዳንድ ከተሞች የወጣው ህዝብ ህልቆ መሳፍርት የለውም። (ማን ነበር “ዐቢይ በኦሮሚያ ድጋፍ የለውም” ያለው?!) የሰሞኑን…
Rate this item
(4 votes)
 ባለፈው ረቡዕ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ፣ የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች የአገሪቱን ም/ቤት ጥሰው መግባታቸውን ተከትሎ፣ በተፈጠረው ሁከትና ግርግር፤አንድ ፖሊስን ጨምሮ አምስት ሰዎች ለሞት መዳረጋቸው ታውቋል። በነውጡ በተፈጠረው ግጭት ከ10 በላይ ፖሊሶች ቆስለው ሶስቱ ሆስፒታል እንደገቡም ነው የተገለፀው፡፡ ካፒቶል ሂል ተብሎ…
Rate this item
(12 votes)
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለቀድሞው የህወኃት ቡድን፣ "ጁንታው" የሚል ስያሜ የሰጡት በሰሜን ዕዝ ላይ ዓለም ያወገዘውን አሰቃቂ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ ነው፡፡ ብዙዎችም ከቀድሞው ስሙ ይልቅ አዲሱን ስሙን ወደውለታል፡፡ ሁሉም "ጁንታው! ጁንታው!" ሲል ነው የሰነበተው፡፡ የጁንታው ቡድን በተለይ ካለፉት 3 ሳምንታት ወዲህ…
Rate this item
(4 votes)
 ብሔራዊ መግባባት፣ ሸንጎ፣ ድርድር--ትርጉማቸው ገባኝ ! ወዳጆቼ፤ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ በአዲሱ ዓመት ዋዜማ፣ ከኢቢሲ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ሰምታችሁልኛል? የእናንተን አላውቅም። ለእኔ ግን ተመችቶኛል፡፡ (ጉደኛ ነበር!) ለነገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደበተ ርዕቱ ናቸው፡፡ ንግግር ብቻ ሳይሆን ጽሁፉም ይዋጣላቸዋል፡፡ ሃሳብና ይዘት ከሌለ…
Page 5 of 40