ፖለቲካ በፈገግታ

Rate this item
(6 votes)
- ‹‹ለፖለቲከኞች ሥልጣን ድምፅ እንጂ ሕይወት አይሰጥም›› - “በውጭ የታሰሩ ዜጐችን ማስፈታት የምርጫ ቅስቀሳ ነው ”ጠ/ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ወደ ተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ተጉዘው እዚያ ለሚገኙ ዜጐች ያከናወኗቸውን በጐ ተግባራት እንዴት አገኙት?ተጉዘው ነበር እንዴ? (እየቀለዱ!) እኔ ስልጤ ሄደው ህገወጥ የምርጫ ቅስቀሳ…
Rate this item
(4 votes)
አንዳንድ ፅንፈኛ ፓርቲዎች ምርጫው በግድም ይሁን በውድ ዘንድሮ፣ ከዘንድሮም ደግሞ በግንቦት ወር ላይ ካልተደረገ ሞተን እንገኛለን (እነሱ እኮ መች ሞተው አያውቁም?! አገርም ትፈርሳለች እያሉ ሲያስፈራሩ ብዙዎቻችን ግራ ከመጋባትም ባሻገር በስጋት መወጠራችን አልቀረም:: (እንዴት አንወጠር!) አገር በቀውስ እየተናወጠች ባለችበት ሁኔታ ለምርጫ…
Saturday, 08 February 2020 16:02

የፖለቲካ ጥግ

Written by
Rate this item
(4 votes)
 • በርግጥም ፖለቲከኞችን ተዋንያን ብለን ልንጠራቸው ይገባል፡፡ ማርሎን ብራንዶ• ፕሬዝዳንቶች ለሚስቶቻቸው ያላደረጉት ነገር ካለ ለአገራቸው ያደርጉታል፡፡ ሜል ብሩክስ• እኔ ፖለቲከኞች የሚባሉትን በሙሉ ስጠላ እንደ ጉድ ነው፡፡ የመጨረሻ የደደቦች ስብስብ ማለት እነሱ ናቸው፡፡ ማይክል ኬን• ሬጋን ሲናገር አዳምጬ ሳበቃ፣ ድንጋይ ወርውር…
Rate this item
(8 votes)
ትላንት ምርጫ ሲቃረብ የሚያስፈራን የመንግሥት ድንፋታና እርምጃ ነበር፤ ዛሬ የሚያስፈራን የፅንፈኛ ተቃዋሚው ጠብ ቀስቃሽ የጥላቻ መልዕክት ሆኗል፡፡ትላንት የሚያስፈራን የመንግሥት በጠመንጃ የታገዘ ሃይልና ጉልበተኝነት ነበር፤ ዛሬ የሚያስፈራን የፅንፈኛ ተቃዋሚ የቡድንተኝነት አካሄድና ወደ ቀውስ የሚያስገባ አጀንዳ ነው፡፡ ትላንት የሚያስጋን የመንግሥት ፍረጃና ከፋፋይነት…
Rate this item
(4 votes)
የዛሬው ፖለቲካዊ ወጋችን ‹ሥልጣን በማንኛውም መንገድ› ለመመንተፍ በቋመጡ ፖለቲከኞች ወይም ፓርቲዎች ዙሪያ የሚያጠነጥን ይሆናል፡፡ (ጠ/ሚኒስትሩ ‹‹ጭልፊቶች›› ወይም “መንታፊዎች” ያሏቸውን ማለቴ ነው!) ሆን ብላችሁ የፖለቲካውን ንፍቀ ክበብ ከተከታተላችሁ… በአሁኑ ወቅት “ሥልጣንበማንኛውም መንገድ” (በምርጫም ያለ ምርጫም) በእጃቸው ለማስገባት ያነጣጠሩ የፖለቲካ ሀይሎች አይናቸውን…
Rate this item
(6 votes)
 • “ለፖለቲከኞች ድምፃችንን እንጂ ነፍሳችንን አንሰጥም” • እንኳ በምርጫ - በጦርነትም መሞት ቀርቷል! ወዳጆቼ፤ ከዛሬ ጀምሮ በምርጫ ዙሪያ ትንሽ ትንሽ ማውጋት መጀመር ያለብን ይመስለኛል፡፡ ለምን መሰላችሁ? ሰሞኑን አንዳንድ ተቃዋሚዎች የምርጫ ቅስቀሳ ጀምረዋል፡፡ እናም ቶሎ ቶሎ ደንብና መመሪያዎች… እንዲሁም ማኒፌስቶ ማዘጋጀት…
Page 6 of 40