ፖለቲካ በፈገግታ
የዘር ከበሮ መደለቅ ተያይዞ መጥፋትን ያስከትላል የዛሬ የፖለቲካ ወጌን የምጀምረው ባለፈው ረቡዕ ለንባብ በበቃው “ሪፖርተር” ጋዜጣ ላይ “ለፖለቲካዊ ጉዳዮች አነስተኛ ትኩረት የሰጠው የፕሬዚዳንቱ ንግግር” በሚል ከሰፈረው ወቅታዊ ዘገባ፤ ትኩረቴን የሳቡትን አንድ ሁለት አንቀፆች መዝዤ፣ ለእናንተ በማካፈል ነው፡፡ (እንድትገረሙ ወይም እንድትደመሙ!)…
Read 8823 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አገርን መንከባከብ ሳናጣት ነው የጥንቱ የአልባንያ ኮሙኒዝም አቀንቃኙ “ኢህአዴግ ነፍሴ”፤ ደርግን ከአራት ኪሎ ቤተ መንግስት አስፈንጥሮ (የስንት ዘመኑን ትግል፣ የሰኮንድ አስመሰልኩት አይደል!?) የስልጣን መንበሩን ወይም ወንበሩን የተቆናጠጠ ሰሞን ምን ያልተባለ ነገር አለ?! (በርግጥ ወዲያውኑ ሶሻሊዝምን መሳቢያ ውስጥ ከትቶ “ነጭ ካፒታሊዝም”ን…
Read 8309 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· “የቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ”?-- “የዶ/ር ነጋሶ ኢትዮጵያ”?---”የደርግ ኢትዮጵያ”???· መንግስትን፤ “ኢትዮጵያዊነታችንን” መልስልን ----ብለን ብንከሰውስ ? አያችሁልኝ … “የከፍታ ዘመን” በምኞት ብቻ እንደማይመጣ! አዲሱ ዓመት ገና ከመጥባቱ ከወደ ኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሰማናው ድንበር ተኮር ግጭት ያሳፍራል፡፡ የሚያሳፍረው ከወትሮው በተለየ በክልሎቹ ታጣቂ…
Read 10474 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• የ”ፍቅር ቀን” ማለት ተቃዋሚዎች ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር እራት ሲበሉ--- • የቴዲ አፍሮ “ኢትዮጵያ”፤የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያጅብ ድንቅ ዜማ ነው--- ልማታዊ መንግስታችን፤የሚሊኒየሙ 10ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ፣መጪው ዘመን “የኢትዮጵያ ከፍታ” ይሆናል ብሏል፡፡ እኛም ቢሆን ነው ብለን ተቀብለናል። መንግስትን ማመን አስቸጋሪ ቢሆንም (ማንኛውንም መንግስት…
Read 7190 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ዓይኖች ሲገለጡ -----የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ደብሊው ቡሽ አንድ ማለዳ፣ እየሮጡ የአካል እንቅስቃሴ ሲያደርጉ፣ የመንገዱ ጥግ ላይ ካርቶን የያዘ አንድ ትንሽ ልጅ ያያሉ፡፡ ስለ ልጁ ለማወቅ ጉጉት ያድርባቸውና ጠጋ ብለው፤“ማሙሽዬ፤ ካርቶኑ ውስጥ ምንድን ነው ያለው?” ሲሉ ይጠይቁታል፡፡ ትንሹ ልጅም፤ “የድመት…
Read 21467 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ከዚህ በታች የቀረቡት ቁርጥራጭ ሃሳቦች የዛሬ ዓመት ግድም በአገራችን የህዝብ አመጽና ተቃውሞ ተቀስቅሶ በነበረበት ወቅት በተለያዩ ጊዜያት የተከተቡና ፌስቡክ ላይ ፖስት የተደረጉ ናቸው፡፡ ከጭንቀት፣ ግራ ከመጋባት፣ ከፍርሃት፣ መጪውን ካለማወቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ፣ ለራስ ደህንነት ከመፍራት፣ አገርን ከመውደድ (ወይም ነፍስን)፣ በዕጣ ፈንታችን…
Read 9896 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ