ፖለቲካ በፈገግታ

Rate this item
(8 votes)
ጋዜጠኛው በአገሪቱ የተከሰተውን ፖለቲካዊ ቀውስ አስመልክቶ ለሚሰራበት የነጻ ፕሬስ ጋዜጣ ----- (በነጻነት ለማይንቀሳቀስ ፕሬስ “ነጻ ፕሬስ” ብሎ ስም? ግን እኮ “ሆት ዶግ” ውስጥም “ዶግ” የለም፤ ከውሻ ሥጋ አይደለም የሚሰራው፡፡ ለነገሩ “ሃም በርገር” ውስጥም መቼ “ሃም” አለ? ከበሬ ስጋ እኮ ነው…
Rate this item
(52 votes)
ጥልቅ ተሃድሶው የባህሪ ለውጥን ይጨምራል ወይስ ባለሥልጣናትን ማባረር ብቻ ነው?? ኢህአዴግ በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ለበርካታ ወራት የዘለቁትን ህዝባዊ ተቃውሞዎችና አመጾች ተከትሎ፣በጥልቅ ተሃድሶ ችግሮችን ለመፍታት እንዳቀደ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ (ብዙዎች ቢጠራጠሩትም!) ተሃድሶው በዋናነት በመንግስት ሥልጣን ተጠቅመው ራሳቸውን ያበለጸጉ ከፍተኛ ሹማምንቱን ከሥልጣን…
Rate this item
(16 votes)
የረዥሙን ዘመን የታሪክ ድርሳናቸውን ማገላበጥ የቻለ ኢትዮጵያውያን በየጊዜው የደረሰባቸውን የመብት ረገጣ፣ አፈናና፣ ብሄራዊ ጭቆና አቅማቸው በፈቀደላቸው መጠን ሲቃወሙ መኖራቸውን በቀላሉ መረዳት ይችላል። የዛሬ አርባ ሶስት አመት ኢትዮጵያዊያን ያካሄዱት ህዝባዊ ተቃውሞ አይደፈሬ ነው ሲባል የነበረውን ዘውዳዊ አገዛዝ እስከ ወዲያኛው ገርስሶታል፡፡ የኢትዮጵያውያን…
Rate this item
(34 votes)
“ህዝቡ ድምጹን ለኛ ብቻ ሲሰጥ እኮ፣ ለአገሪቱ ችግሮች ሁሉመድሃኒቱ ኢህአዴግ ብቻ ነው ማለቱ ነው”(በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ ከአውራው ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር የተደረገውን ምናባዊ ቃለ-ምልልስ ሁለተኛ ክፍል፣ በጥሞና እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል፡፡ የገዢው ፓርቲ አመራሮች እንኳን ለእኔ ቃለ-ምልልስ የሚሰጡበት ጊዜ ቀርቶ መደበኛ…
Rate this item
(31 votes)
“አገር በደቦ ወይም በማህበር አትመራም” - ኢህአዴግ (በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ ከአውራው ፓርቲ ኢህአዴግ ጋር የተደረገውን ምናባዊ ቃለምልልስ በጥሞና እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል። የገዢው ፓርቲ አመራሮች እንኳን ለእኔ ቃለ-ምልልስ የሚሰጡበት ጊዜ ቀርቶ መደበኛ ሥራቸውን የሚያከናውኑበት ጊዜ አጥተዋል፡፡ (ሥልጣን ዕዳና ስጋት መሆኑ…
Rate this item
(12 votes)
1- ኢህአዴግ ያለፉት 15 ዓመታት የተሃድሶ ጉዞውን ገምግሞ ሲያበቃ ያወጣው መግለጫ ግርታን ፈጥሯል፡፡ እርስዎስ የገዢውን ፓርቲ መግለጫ እንዴት አዩት?ሀ) በህዝብ ተቃውሞ ከሚናጥ ፓርቲ የወጣ መግለጫ አይመስልም!ለ) በስህተት ያለፈውን ዓመት መግለጫ ደግመውት እንዳይሆን!ሐ) ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!! መ) ኢህአዴግ ራሱን በራሱ…
Page 10 of 40