ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 09 August 2014 11:37

ማራኪ አንቀጽ

Written by
Rate this item
(10 votes)
“..ምን ልርዳችሁ? ምን ፈልጋችሁ ነው?” አሉ ግራ ተጋብተው፡፡ተዘጋጅተንበት ስለነበር ሁላችንም በአንድ ድምፅ “ዜግነት!!! ዜግነት!!!...ነፃነት!!...አባት ሀገር!!...አባት ሀገር!!! Our father land!!...Father land!!!” እያልን መጮህ ጀመርን፡፡ ወንበር ላይ ወጥቼ እያጨበጨብኩ፤“ነፃነት!! ዜግነት!! ነፃነት!! ዜግነት!!...” በማለት መዝፈን ስጀምር ሁሉም እኔን እየተከተሉ መዝፈንና ግድግዳ እየደበደቡ ሲረብሹ፣…
Wednesday, 30 July 2014 07:54

ብረር ብረር አለኝ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ናፍቆት ደጋግማ ስትመጣ ደጋግሜ የለም አስባልኩ፡፡ ጋሎይስን ለሦስተኛ ጊዜ ማንበቤ ነው። አንዳንዴ መንገዱ መንገዴ ይመስለኛል፡፡ ሌላ ጊዜ በእልሁ ከእኔ ይልቅ አሰፋ ጢሪሪን ወይም ንዳዴን መስሎ ይታየኛል፡፡ መኝታ ክፍሌ ተዘግቶ ማንበብ ስለሰለቸኝ ወጥቼ ካክስቴ ቤት ሥር የቱሪማንቱሪ ቅጠል አንጥፌ ተቀመጥኩ፡፡ መጽሐፉ…
Saturday, 28 June 2014 11:41

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(2 votes)
…የኢትዮጵያ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት፣ መቀሌ፣ ከረፋዱ 3፡30 ላይ፡፡ አሥራ አንዱም የትግራይ ሕዝብ ሐርነት ግንባር የፖሊት ቢሮ አባላት በርእሰ መስተዳድሩ ቢሮ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡ የድርጅቱ ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር በሰብሳቢ ቦታቸው ተሰይመዋል፡፡ የፓርቲ ስብሰባዎች…
Rate this item
(19 votes)
በአምስተረዳም አንድ ሰው ከሞተና የሚቀብረው ወዳጅ ዘመድ ከሌለው አንድ ገጣሚ ግጥም ይፅፍለትና በቀብር ሥነ-ሥርአቱ ላይ ያነብለታል፡፡ ቦሊቪያ ውስጥ የሚገኘው ትልቁ ወህኒ ቤት ምኑም እስር ቤት አይመስልም ነው የሚባለው፡፡ እስር ቤቱ ራሱን የቻለ ህብረተሰብ የፈጠረ ሲሆን ግቢው ውስጥ ጥበቃዎች የሉም፡፡ ወህኒ…
Rate this item
(6 votes)
ኖህ ዌብስተር የመጀመሪያውን መዝገበ ቃላት ለማዘጋጀት 36 ዓመት ፈጅቶበታል፡ ዳን ብራውን “ዘ ዳ ቪንቺ ኮድ” የተባለውን መፅሃፉን ከመፃፉ በፊት የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝና የዘፈን ግጥም ደራሲ ነበር፡፡ ሁለተኛው የሙዚቃ አልበሙ “ኤንጅልስ ኤንድ ዴሞንስ” በሚል ስያሜ ነበር የወጣውስ፡፡ ሲድኒ ሼልደን 50ዎቹ የዕድሜ…
Monday, 17 February 2014 09:10

ስለት

Written by
Rate this item
(12 votes)
…ሰናይት ይሏታል፡፡ እኔ ሰኒ እላታለሁ፡፡ ከተዋወቅን ያለፈው ሰኔ ሚካኤል 3ኛ አመታችንን ደፈንን፡፡ ዝም ብሎ መተዋወቅ እንዳይመስላችሁ፡፡ ከመላመዳችን የተነሳ ፊቷን አይቼ ምን እንደምታስብ መገመት ሳይሆን ማወቅ ጀምሬያለሁ፡፡ እወዳታለሁ፡፡ እሷም “እወድሃለሁ” ትለኛለች፡፡ 3ኛ አመታችንን ባከበርን ማግስት እድል እጇን ዘረጋችላት፡፡ ስትዘረጋላት “ልጨብጣት ወይ?”…
Page 12 of 16