የግጥም ጥግ
ኩርማን መግቢያ እግዜር ከሞላው ኩሬ ውስጥ ፣ እስቲ እንዋኝ ብለን ገብተን ሳንጨርሰው ውሃው ደርቆ፣ መካከል ላይ ዋጋ ከፈልን!ለኩሬ ዋናው ተጥፈን በውቂያኖሱ ተቀጣን!***አለሥራችን ገብተን፣ አንጨቅጭቀው እግዜአብሔርን፤ ይቅርታ እንጠይቅ እንጂ፣ ስለመፈጠራችን፤ ለመኖሪያችንማ፣ “የቀን ውሎ - አበል” አልን!ተጠባባቂ ቤንች እንጂ፣ ቋሚ ተሰላፊ አደለን!የካምቦሎጆን…
Read 4223 times
Published in
የግጥም ጥግ
ትርጉም እያዛባ፣ቃል እያናናቀ፣ፍቺ እያጣረሰ፤ከበሽታ ሁሉ የደሃ ኩርፊያ ነውሃገር ያፈረሰ።እናንተ ብልሆች!ተስፋ−ተስፋ የሚሸት እቅድ ስታቅዱ፣ንቁ−ፍኩ እንዲሆን የለውጥ መንገዱ፤‘ካኮረፈ ደሃ’ ሃሳብ አትውሰዱ! የለቅሶ ቤት አዝማችተዝካር፣እዝን፣ድንኳን፣ንፍሮ፣ሰልስት፤12፣ 40፣ 80፣ ሙት−ዓመት፤“ጐጂ ነው!” አትበሉን አቦ እናልቅስበት!እናውቃለን እኮ!አዛኞች፣ አጽናኞች በሞሉባት አምባ፤‘ግማሽ ሳቅ’ ማለት ነው ሁሉ ያየው ዕንባ።
Read 5021 times
Published in
የግጥም ጥግ
አገሬን አገሬ እምላት “በባዶ እግርህ አትሂድ ሲሚንቶው ይቀዘቅዝሃል” ያለችኝ’ለት…ልክ እንደእናት፡፡ አገሬን አገሬ እምላት “ባዶ ሆድህን ነህኮእህል ባፍህ ይዙር እንጂ!”ያለችኝ’ለት…ልክ እንደእናት፡፡ አገሬን አገሬ እምላት “የውሃውን ደረሰኝደህና ቦታ አስቀምጥ ኋላከጠፋ ጣጣው ብዙ ነው!”ያለችኝ ለት…ልክ እንደ እናት አገሬን አገሬ እምላት“የመብራቱን ደረሰኝ ያዝ”ከጠፋ ጣጣ…
Read 3684 times
Published in
የግጥም ጥግ
ገና ከጅምሩ በቤት አራሥነት ሸክም … በአዲስ ኑሮአሐዱ ብዬ የራስ ማስተዳደር ማተብ ሳጠልቅ … ከወላጅ እትብት ተገንጥዬ ሲሟሽ ሲሟሽ ሲታሰስ … ሲጋገር የመኖር እንጎቻዬ በቆራስማ ማጥንት ታጥና … ማጠንሰስ ስትጀምር ገንቦዬ ኑሮን አልፋ ብዬ ኑሮን በስመአብ ብዬ ኑሮ ኪራራይሶን ገና…
Read 3566 times
Published in
የግጥም ጥግ
ለካ ከልቤ እወድሽ ነበር ለካስ ከልቤ አፈቅርሻለሁ ከእውነት እንደማስብሽ ከአንጀቴ እንደናፈቅኩሽ ዛሬን ለኔ አውቄዋለሁ፡፡ ዛሬን ነገን ትመጪ እያልኩ ቀን ስቆጥር እየኖርኩኝ… አንቺን ከማሰቤ ጋርአንቺን ከናፍቆቴ ጋር እያሰብኩሽ እያለምኩ መልክሽን ይዤ እየዋልኩ ሰውነትሽን ይዤ እያቀፍኩ ሳወራልሽ እያደርኩኝ… ዛሬ ነገ ላገኝሽ ቀኔን…
Read 3965 times
Published in
የግጥም ጥግ
አንተ “ኩሩ” ህዝብ!የዘራኸው መክኖ፣የተከልከው ተመናምኖ፣ቁልቁለቱን ተያይዘኸውሥልጣኔህ ታፍኖ… ሦስት ሺህ ዘመን ኖረኻል፣እየተራብክ “ተመስጌን” ሥትል፣ እውነቴን ነው ተናዶብሃል፡፡ዓምላክህን ብትጠይቀው በመክሸፍህአዝኖብሃል፡፡በተለይ አባባልህን፣ እንደ በቀቀንእየደገምክ፣“እከክ የሰጠ ዓምላክ፣ ጥፍር አይነሳም”እያልክ፣በሀገር በቀል ፍልስፍናህ፣ ውድቀትህንበሚያራባው፣ድግምትህን እንዲለፍፍ፣ብላቴናውን ስታግባባውዓምላክ ታዝቦህ ኖሮ፣ እጅግ በጣምታሞብሃል፣“ከውድቀቱ የተቋተ ህዝብ” የትም አላየሁም ብሎሃል፡፡የሆድህን ፎከት…
Read 3226 times
Published in
የግጥም ጥግ