Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

የግጥም ጥግ

Saturday, 20 April 2013 12:44

ቀረች ቢሉኝ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ለካ ከልቤ እወድሽ ነበር ለካስ ከልቤ አፈቅርሻለሁ ከእውነት እንደማስብሽ ከአንጀቴ እንደናፈቅኩሽ ዛሬን ለኔ አውቄዋለሁ፡፡ ዛሬን ነገን ትመጪ እያልኩ ቀን ስቆጥር እየኖርኩኝ… አንቺን ከማሰቤ ጋርአንቺን ከናፍቆቴ ጋር እያሰብኩሽ እያለምኩ መልክሽን ይዤ እየዋልኩ ሰውነትሽን ይዤ እያቀፍኩ ሳወራልሽ እያደርኩኝ… ዛሬ ነገ ላገኝሽ ቀኔን…
Saturday, 16 March 2013 11:57

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
አንተ “ኩሩ” ህዝብ!የዘራኸው መክኖ፣የተከልከው ተመናምኖ፣ቁልቁለቱን ተያይዘኸውሥልጣኔህ ታፍኖ… ሦስት ሺህ ዘመን ኖረኻል፣እየተራብክ “ተመስጌን” ሥትል፣ እውነቴን ነው ተናዶብሃል፡፡ዓምላክህን ብትጠይቀው በመክሸፍህአዝኖብሃል፡፡በተለይ አባባልህን፣ እንደ በቀቀንእየደገምክ፣“እከክ የሰጠ ዓምላክ፣ ጥፍር አይነሳም”እያልክ፣በሀገር በቀል ፍልስፍናህ፣ ውድቀትህንበሚያራባው፣ድግምትህን እንዲለፍፍ፣ብላቴናውን ስታግባባውዓምላክ ታዝቦህ ኖሮ፣ እጅግ በጣምታሞብሃል፣“ከውድቀቱ የተቋተ ህዝብ” የትም አላየሁም ብሎሃል፡፡የሆድህን ፎከት…
Saturday, 09 March 2013 11:01

ሴንሰርሺፕ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ጥር 5 2005 (የእንስሳትና የሰው ትራጆ - ኮሜዲ)(After all, the highest form of censorship is assassination!) (- George Barnard Shaw)አይጢቷ ግጥም ፃፈች፣ ርዕሱ “ድመት” የሚል “ድመት ባይርባት ኖሮ፣ አታሳድደኝም ነበር”ብላ ብዕሯን በመቀመር፡፡ ድመት ያንን አገኘች፤ “አይጥ” የሚል ርዕሱ፤ የመልስ -…
Saturday, 23 February 2013 11:55

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
መጣችመጣች እቴ መጣች መጣች ውዴ መጣች መቼ ሄዳ ቀረች መቼ ከእጄ ወጣች አምቼ ሳልጨርስ ተመልሳ መጣች! ሄደች ብዬ ሳማት ውል እያፈረሰች እንባ ሆና መጣች አይኔ ስር ፈሰሰችስትሄድ እያየኋት ከአይኖቼ እየራቀች የእንባ ጅረት ሆና አይኔ ስር ፈለቀች! ወለላ የእኔ ወለላ ሄደች…
Saturday, 09 February 2013 12:24

የውበት ተራራ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ምንድነው ከልቤ ሸንጐ የተቀመጠውልቤን እንደጡጦ - የሚመጠምጠውደመናው ድፍርሱ - አበባ እየረጨየጨለመው ሰማይ - ውበት እየነጨየተቀነጠሰው አመልማሎ - ፈክቶየደረቀው ምንጬ - በውሃ ተሞልቶውስጤን የቆፈረው - ሳቅ የሚያመነጨውነፍሴን - በፈገግታ - ሀሴት ያስጐነጨውምንድነው - ነገሩ?የፀሐይ ከንፈሯ - ከንፈሬን ሳይነካየጨረቃ ውበት - ተስፋዬን…
Saturday, 09 February 2013 12:23

የዘፈን እንቆቅልሽ

Written by
Rate this item
(4 votes)
መሄድ መሄድ አይሰለቸኝ መፈለጉ አይታክተኝ አንዱን ጥዬ አንዱን ላንሳ ትላንትናን ባሁን ልርሳ ከስተቴ እማራለሁ ከመኖሬ ብዙ አውቃለሁ ልሩጥ ሳያልቅ ቀኔ ባክኖ እንዳይሆን ሆኖ ኦኦኦ በመንገዴ ኦኦኦ በመሄዴ ኦኦኦ እደርሳለሁ ከእቅዴ ይሄን የዘፈን ግጥም ያቀነቀነው ማነው? የዘፈኑ ርእስ ምን የሚል ነው?አልበሙን…