የግጥም ጥግ

Rate this item
(4 votes)
 “እውነት” እና “ውሸት” ምንድን ናቸው?ከእውነት ጀርባ ውበትከውሸት ጀርባ ጉልበት ተማጥቆ እየታያቸው፣የውሸት ጉልበቷ ጥፋቷየእውነት ጉልበቷ ጽናቷ እንዲል ፈጣሪያቸው፣ ያ “ሰው” ከጀርባቸው…የኑሮ ፍሙን እየሞቀ፣ አመዱን ነፍቶባቸው፣እውነትም ይኸው ገረጣች፤ ውሸትም ወዟን ደፋችው፡፡…..ከ’ውነትና ከውሸት ጀርባ፣ኑሮን አዝለው ባንቀልባ፣ኑሮም ዙሩን ሲያከረው፣ ተያይዘው ከሚወድቁ!ውሸትም ሟሽሻ እንዳትቀር፣ ለአደባባይ…
Saturday, 10 October 2020 15:19

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ታውቃለህ እያለች. . . ባሏን እንኳ ከእጇ ስትቀማት ከእቅፏአላማረረችህ ክፉ አልወጣት ከአፏየአርባ ቀን እድሏን ግንባሯን ተራግማብርድ ዘልቆት ቤቷን በተስፋ አገግማአያርማት ልበ ቢስመጽናናትህን ሰምታ መጽናናት መልሳየልቧን መብሰክሰክ ብቻዋን ታግሳማምለኳን አትተዉ ቂም አትይዝብህምስህን አታስቀር አታጓድልብህትለምንህ ነበርትማጸንህ ነበርነፍሱን ባርካት ስትልከእርግዝናዋ ጋር ወደ ደጅህ…
Saturday, 12 September 2020 15:10

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(9 votes)
“ልብ ያለው ልብ ይበል”መልካ ምሳለክፋት መርጠን፣ደምብ ጥሰንህግ አፍርሰን፣ብርሃን ትተንሰንዳክር በጨለማ፣ከሰውነት ተራ ወረድንማንነታችን ተቀማ።ፈጣሪን እረስተንግፍ አንፈራ ብለን፣ቀኙን መንገድ ትተንግራውን አጥብቀን፣ገንዘብ ስልጣን ወደንሰይጣንን አንግሰን፣በፈፀምነው ክደትበሰራነው ሥራ፣ያመፃችን ልኬትበፅዋተ ሰፍራ፣ደምወዝ ተከፈለንአጨድን መከራ።ባውቃለሁ ባይነትትዕቢት ተወጥረን፣ቅዱሱን አርክሰንእርኩሱን ቀድሰን፣አውሬ ያልሞከረውንስንት ነገር ሰርተን፣ያጠራቀምነው ግፍሰይጣን አስቀንተን፣ዛሬ ፅዋው ሞልቶበትንፋሽ ጨረሰን።አያድርስ…
Sunday, 06 September 2020 16:13

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ሀገር ይሁን ሰላምያንቺ ደህና መሆን፣አያስጨንቀኝም፣ ሀገር ይሁን ደህናሰላም ይሁን ቀዬው፣አያሰማኝ እንጂ፣ አንድም የሞት ዜናበመርዶ ነጋሪ፣አልቃሽ እና አስለቃሽ፣ አይመልከት አይኔያንቺን ጤና መሆን፣አትንገሪኝ ደግመሽ ፣ምን ሊጠቅመኝ ለኔ?!ያንቺ ደህና መሆን፣ካሳደገኝ ወገን፣ከሀገር አይበልጥምእንደዚህም ስልሽ፣የራስሽ ጉዳይ፣ማለቴ አይደለምእኔ አንቺን ምወድሽ ፣ሳልጨምር ሳልቀንስ፣ ያገሬን ያህል ነው“ያ ማለት…
Saturday, 29 August 2020 15:32

እስከዚህም ፍቅርሽ

Written by
Rate this item
(10 votes)
እስከዚህም ፍቅርሽከሰንደል ጭስ በላይደምቆ የማይገዝፈውምንሽን ልፃፈው?እስከዚህም ፍቅርሽበጧት የረገፈውከዕድሜ እሬሳ ውጭዋኝታ ምኑን ታውጣውነብሴ ከባለፈው?እስከዚህም ፍቅርሽዘመን ያሳረጠውምኑን አስታውሼሣጌን እየማኩኝእንባዬን ልዋጠው?እስከዚህም ፍቅርሽሲነድፍ ያለሰንኮፍመታሁ ቢልም ለኮፍእንኳንና ሰምበርስምሽስ ማን ነበር?
Tuesday, 25 August 2020 06:31

ሰለሞን ጎሳዬ ገዳ

Written by
Rate this item
(7 votes)
 ኧረ ጉድ ባየህ ወዳጄ ኧረ ጉድ ባየህ ጓዴ!ጓዴ ባለህበት ፅና! ስምንት አመት ሆነው ዝክርህ፤ ይህንን ጉድ ከማየት ያለህበት ነው እሚሻልህ!ገበያው ተደበላልቋል፤ ተገዢው ጊዜውን ይቃኛል ገዢው ግና ተሰናብቷል ስምንት ዓመት ሆነህ ጓዴ፣ ካለፍክ ከዚህ ሀገር እክል ተበዳይ አርፎም ቢተኛ፣ በዳይ ዘራፍ…
Page 8 of 30