የግጥም ጥግ

Monday, 22 February 2021 08:42

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
በወርኃ የካቲት የሚካኤል ለታትልቅ ጠብ ተነስቶ መሬት ተቆጥታቆስሎ ግራዚያኒ ሰበብ ሆናው ደሙብዙ ሰው ታረደ ተናወጸ አለሙ፡፡በየቤቱ ለቅሶ ጩኸት በየሜዳይሰማል ይታያል በዚህ በዚያ ፍዳ፡፡የሰው ልጅ እንደ ከብት ወድቆ እየታረደሶስት ለሊት ሶስት መዓልት ከተማው ነደደ፡፡ሽንትም እንደውኃ ተሸጠ በገንዘብብልህ የሆነ ሰው ይህንን ይገንዘብ፡፡ኢዮብ…
Saturday, 06 February 2021 14:33

ዛጎል

Written by
Rate this item
(7 votes)
ከጠንካራው ልብሷከውስጥ ከመንፈሷውጪ ተስፈንጥሮ ከጉንጮቿ የኖረጥቁር ምልክት ከፊቷ ነበረከዛጎል ልቧ ላይከሴትነቷ ላይየማጣትን ሸማ እየፈታተለወጣትነት አልፎ እርጅና አየለይኸው ምልክቷየትላንት ጉዞዋን፣ በግልጽ የሚናገርያለፈውን ሁሉ፣ በመዳፍ የሚሰፍርከአይኖቿ በታች፣ ጥቁር ጽህፈት አለመለያ ምልክት፣ ይኸው እየመሰለማድያት አኑሮ፣ ውበቷን ሰውሮከማጣት ሀሳቧ፣ ዛጎል ልቧን ትቶካዘነው ልቧ ጋር፣…
Saturday, 06 February 2021 14:32

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(9 votes)
ናፍቆትሰማዩ ቀልጦይንጠባጠባልብርሀን አፍሮ ይሽኮረመማል፣ጨለማ ሆኗል፤ውኃ ተገርፎ እሳት ያነባል፣የምድር ገላ ይገሸለጣል፤ጽልመት ጎምርቶ፣ፍሬ ያፈራል የመርገምት እጽ ያጎነቁላል፤አንቺ ሳትኖሪ፣ይህን ይመስላል፡፡(ሳሙኤል በለጠ-ባማ)
Saturday, 16 January 2021 12:16

ሰውነት

Written by
Rate this item
(10 votes)
ጭንቅላት ዓለም ነው።ዕድል ደግሞ እንደአንገት፣ስንዞር የሚታይ…ባግራሞት፣ በድንገት።ካንገት በታች ያለው…ትውልድ የሚያስቀጥል…ዕድሜ የሚባለው የመኖሪያ ዘመን፣ሕይወት ነው ይባላል…አካል አጠቃላይ አንድ ላይ ሲተመን።(ከበቃሉ ሙሉ “እኔ እና ክርስቶስ”)
Saturday, 16 January 2021 12:08

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(15 votes)
ያንቺን ድምፅ ብቻ፣ ሲያቃጭል የኖረየቆለፍሺው ጆሮ፣ በምን ተሰበረ?ይኸው ብዙ ድምፆችከየትም እየመጡ፣ ይሰሙኝ ጀመረ።የዘጋሽው ልቤ!የቆለፍሽው ልቤ!የተሰባበረውእንዴት ሰው አማረው?። ። ።ልረሣሽ ነው መሠል፣ ወይ ደግሞልትመጪይሰማኝ ጀመረያውደኝ ጀመረይታየኝ ጀመረ፣ ሕይወት ካንቺ ውጪ።(በላይ በቀለ ወያ)__________________ የዕድሜ ልክ ደብዳቤይድረስ ለምወድሽ…ዓለም ያክል ሐሳብ የተሸከመ ሰው፣ዕረፍት አያገኝም…
Saturday, 02 January 2021 14:07

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ምፀትየዘንድሮው እግዜር የኦሪቱ አይደለም፣ጥፋት ስታጠፋ- ከገነት አውጥቶአያባርርህም፤የዘንድሮ እግዜር-ኃጢአንን ሲቆጣ፤ፓርላማ ይሰዳል-ህሊናውን ትቶ እጁንእንዲያወጣእየጠበኳት ነውእየጠበኳት ነው- በሰው ሁሉ መሃልእንደይረጋግጧት ብዬ- የኔን ውብሀመልማል፤እየጠበኳት ነው -እንዳትጠፋ ድንገትመና ሆና እንድትኖር-ሳለ እርጅና ሞት፤እየጠበኳት ነው - እንዳትጠፋ ጭራሽየኔን ገጸ ጸዳይ፤ የሕመሜን ፈዋሽእየጠበኳት ነው-ከሰው ከአራዊቱ፣እስከ ነፃነት ቀን- እስኪነጋ…
Page 8 of 31