ነፃ አስተያየት
“ድንጋዩን ዳቦ የሚያደርግ” አንዳች ተዓምር ወይም አንዳች ቴክኖሎጂ ቢመጣልንና፣ የተሟላ መፍትሔ ቢሆንልን እንዴት ጥሩ ነበር? ግን አይሆንም። ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሏላ።ታዲያ፣ የኢኮኖሚና የመተዳደሪያ ጉዳያችንን ለማናናቅ አይደለም። የኑሮና የዳቦ ሃሳባችንን ሁሉ ለማሳነስ ወይም “አለማዊ” ብሎ ለማጥላላት አይደለም። በእርግጥ እህል ውሃን…
Read 1301 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለመጣላትም ለመታረቅም፣ ለመነሳትም ለመውደቅም፣… ሁሌም መንገድ አለ። መንገድ ባይታየን እንኳ “ሰበብ” ይኖራል።የአረብ አገራት ከእስራአኤል ጋር ለመታረቅ፣ በወጉ ሰላምን ለማወጅ፣ በቀጥተኛ ንግድ ለመገበያየት ተስማምተው ተፈራርመው የለ!ከመነሻውስ ለምን ፀብ ውስጥ ገቡ? “ወንድማማች ህዝቦች” እየተባለ ይነገርላቸዋል። ግን ለጦርነት ሰበብ አይጠፋም። ለነገሩ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች፣…
Read 1042 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- የአገራችን እንዲሁም የራሺያና የዩክሬን ጦርነቶች የዓመቱ ዜና ነበሩ፡፡ - በአንድ ኪሎ ግራም ሃይድሮጅን 50 ሚሊዮን ሊትር ቤንዚን የመተካት ሙከራስ? የየእለቱ ዋና ዜና፣ የጦርነትና የአደጋ ወሬ እንጂ፣… “አዲስ የሳይንስ ግኝት” ወይም “አዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራ” አይደለም። ብዙ ጊዜ አያጋጥምም።ወሬዎችን ሁሉ የሚያስንቅ…
Read 3243 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ መንግስት ከእነ ደብረፂዮን ቡድን ጋር ለመደራደር ወደ ደቡብ አፍሪካ የተጓዘው መቀሌ ከተማ በራፍ ላይ ደርሶ ምናልባትም ከተማዋን በሶስትና በአራት ቀን ውስጥ መቆጣጠር በሚችልበት ሁኔታ ላይ ይገኝ በነበረበት ጊዜ መሆኑ ይታወሳል፡፡ “ምታ በዝምታ” የሚል ስያሜ የተሰጠው በዛ እንቅስቃሴው የኢትዮጵያ የመከላከያ…
Read 1538 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራችን “የሀይማኖት ፖለቲካ” እና “የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካ”፣… ማለትም “የጭፍን እምነትና የዘረኝነት ስካር”፣… እንዲሁ የሚያባራ አልሆነም። ለዚያውምኮ፣ ይሄ ሁሉ አጥፊ ኋላቀርነትን ያራባነው፣ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ነው።ከሰሞኑ በዓል ጋር የተዛመደ አንድ አባባል ብንጠቀም ሳይሻል አይቀርም። ጥንታዊ አባባል ቢሆንም፣ “የተትረፈረፈ እውቀትና የተሳከረ ሃሳብ…
Read 9042 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ከዚህ በኋላ ትግራይ የጦር ነት ምድር እንድትሆን አልፈልግም። አጎራባች የአማራና የአፋር አካባቢዎች ተመልሰው የውጊያ ክልል ሲሆኑ ማየት ጨርሶ አልሻም፡፡ በቦሌም ይሁን በባሌ በአካባቢው ሰላም መስፈን አለበት።--” ከስልሳ ዓመት በፊት፣ አንድ የአምስት አመት ያርበኝነት ተጋድሎአቸው ክብር ያስገኘላቸው ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ሰው፣…
Read 2821 times
Published in
ነፃ አስተያየት