ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
“--ፈጣሪና ሕዝብ ባልተሰማበት ሁኔታ እነዚህ ግን ብዙ ሰሚዎችን አገኙ። እነዚህ ሰርጎገብ ናቸው። የኢትዮጵያ አይደሉም። የግላቸው ናቸው። ሁሉም ውስጥ ተደብቀው ሀገር እንዲታመስ ምክንያት የሚሆኑ ናቸው። የትም ከለላ ውስጥ ቢሆኑ የሚያመሳስላቸው አንድ ነገር ነው። ያም ለግል ጥቅም የሚኖሩ ናቸው።--” በደወል 1 ዘኢትዮጵያ፥…
Rate this item
(1 Vote)
“--እንሆ ነፍስና ውሃ እንኳ ሳይቀሩ እንዲያገለግሏቸው አድርገው ድካማቸውን ከቀድሞው ያቃልላሉ፡፡ በነፍስየሚዘወር ወፍጮና በውሃ የሚዘወር የዕንጨት መቁረጫ መጋዝ ያበጃሉ፡፡--” የሚበልጥ ብዙ ነገር ይገኛል፡፡ ነገር ግን እንደዚህ የሆነበት ምክንያት ምን እንደ ሆነ በዘመናት ብዛት ተረስቶ ኑሮ ሊቃውንት እየመረመሩ፣ የመሬቱ መልክ ልዩ ልዩ…
Rate this item
(0 votes)
 አንዳንዴ ከብዙ ጥረት በኋላ፣ የሰላም ንጉሥ ወይም የፍትሕ መንግሥት ይመጣና፣ ለሰዎች እፎይታን ይሰጣል። ከከተማ ወንበዴና ከወሮበላ፣ ከበረሃ ሽፍታና ከጨካኝ ወንጀለኛ፣ ከጭፍን አመፅና ከትርምስ የሚያድን ሕግና ሥርዓትን ይፈጥራል። ወይም ነባር ጅምሮችን ያፀናል፤ ያሻሽላል።አንዳንዴ ደግሞ፣ ሕግና ሥርዓትን የማስከበር ግዴታ የተሸከመ መንግሥት፣ በተቃራኒው…
Saturday, 28 January 2023 21:02

“ብር ይሰጣል” አሉ።

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በቅርቡ መስከረም ወር ላይ፣ ብዙ ተበዳሪዎች እዳቸውን እንዳልመለሱለት ገልፆ ነበር። 9.3 ቢሊዮን ብር ብድር ቀልጦ እንደቀረበት ተናግሯል በ2014 ሪፖርት።አሁንም ግን ብርድ እሰጣለሁ ብሏል - ለዚያውም ያለ ወለድ ያለ ማስያዣ። “ብር ይሰጣል አሉ” እየተባለ ሲነገርለት ከርሟል። የረዣዥሞቹ ሰልፎች ምስጢር ይሄው ነው።ተመስጌን…
Rate this item
(1 Vote)
ሐምሌ 2000 ዓ.ም ላይ የአገሪቱ የገንዘብ ኖት፣ 35 ቢሊዮን ብር ነበር።ሐምሌ 2014 ዓ.ም ላይ የአገሪቱ የገንዘብ ኖት፣ ከ350 ቢሊዮን ብር በላይ ሆኗል።ጦርነትን የሚገታ መፍትሔ ሲሳካ ማየት አስደናቂ ተዓምር ነው- እጅግ የሚመሰገን።የዋጋ ንረትን የሚያረግብና የሚያስወግድ መፍትሔም እንደዚያው። የዋጋ ንረትን ማብረድና ማስወገድ…
Rate this item
(0 votes)
 -”የሽግግር ፍትህ እውነቱን ለማውጣት፣ ተጎጂዎችን ለመካስ፣ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፣ ከእንግሊዝኛው “አዲስ ስታንዳርድ” ጋር ከሰሞኑ ባደረጉት ቃለምልልስ፣ በአገሪቱ በሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ በስፋት አውግተዋል። የሽግግር ፍትህ አስፈላጊነትን በተመለከተ እንዲሁም…
Page 11 of 155