ነፃ አስተያየት
ፕሬዚዳንቱ አልሰሩም የሚባለውን ይቃወማሉ ባለፈው ሳምንት እትማችን ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ በስልጣን ዘመናቸው ምን ስኬቶችና ውድቀቶች ነበሯቸው በሚል የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን፣ ምሁራንና የፕሬዚዳንቱን አማካሪ አነጋግረን ሰፋ ያሉ አስተያየቶችን ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ አስተያየቱን ያነበቡትና ለ20 ዓመታት በታክሲ ሹፌርነት የሰሩት አቶ…
Read 4238 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ርዕሰ ብሔር በመሆን በሁለት ዙር ለ12 ዓመታት ያገለገሉት ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ የስልጣን ዘመናቸው ሊያበቃ የቀራቸው ጥቂት ቀናት ብቻ ነው። ይሄም ሆኖ ግን ቀጣዩ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን ሊሆን እንደሚችል አሁንም ድረስ ፍንጭ አልተገኘም። የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት…
Read 8289 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያዊነት ግትርነት ከሆነ፣ አዎ ግትር ነኝ ደህና ተቃዋሚን ለመፍጠር ከልብ ከሆነ ጊዜ አይፈጅም አልዘፍንም እንጂ ሰው ሲዘፍን ለማየት የትም እገባለሁ በምርጫ 97 የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ሊቀመንበር የነሩትና ከመኢአድ ሊቀመንበርነታቸው በቅርቡ የለቀቁት ኢንጂኒየር ሃይሉ ሻውል “ህይወቴና የፖለቲካ እርምጃዬ” በሚል ርዕስ የፃፉትን…
Read 2729 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር በአዕምሮዬ እየተመላለሰ የሚበጠብጠኝ ነገር ቢኖር የማርክስ መንፈስ ነው፡፡ ከ60ዎቹ የተማሪዎች እንቅስቃሴ እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን ፖለቲካ ውሰጥ ወሳኝ እና ገናና ሆኖ የዘለቀ ፖለቲካዊ አስተምህሮ እና ርዕዮተ ዓለም ነው ማርክሳዊነት፡፡ በልጅነት የማስታውሰው ደርግ እንዲሁም ነፍስ…
Read 6049 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ (የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ) “የዓመቱ ትልቁ ፈተና የጐረቤት አገሮችን ሰላም ማስፈን ነበር” በአጠቃላይ እንደ አገር በ2005 በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ በዋናነት በድህነት ቅነሳ ላይ ነው ያተኮርነው፡፡ ትልቁ የዘመናት ችግራችን ድህነት በመሆኑ እሱን ለመቀነስ የተደረጉ እንቅስቃሴዎች ከሞላ ጐደል…
Read 2216 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአዲሱ ጠ/ሚኒስትር አዲሱ አስተዳደር የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በ2004 ዓ.ም መገባደጃ ላይ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ የአገሪቱ ቀጣይ እጣ ፈንታ ብዙዎችን ማሳሰቡ አልቀረም፡፡ የዳያስፖራ ፖለቲከኞችና አንዳንድ ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢህአዴግ ውስጥ የስልጣን ሽኩቻ እንደሚፈጠር ስጋታቸውን ገልፀው ነበር፡፡ በአገር ውስጥም ተመሳሳይ…
Read 5724 times
Published in
ነፃ አስተያየት