ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 855 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፖለቲከኞች፣ የሕዝብ አገልጋይ ናቸው። “ለሕዝባቸው” እና “ለአገራቸው”፣ አዳዲስ የወሬና የሐሜት እድል መፍጠር ነው - የነገረኛ ፖለቲከኞች ስራ። የሕዝባቸውን የወሬና የሐሜት ፍላጎት ማርካት ነው - አገልጋይነታቸው። ዘመኑ ፍሬያማ ነው። መወዛገቢያ ጉዳዮችን ወይም ሰበቦችን በየእለቱ ይፈበርክልናል። አዳዲስ ባንጨምርባቸው እንኳ፣ ነባሮቹ የውዝግብ ሰበቦች…
Read 9545 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ክፍል 2:- የሚድሮክ ነገር “ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ” ሆኖብናል! ውድ አንባብያን! ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ ጽሑፍ ለህትመት መብቃቱ ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ጽሁፍ የሚድሮክ ኢንቨስትመንትና የባለቤቱ የሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ለሀገር…
Read 3403 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሰሞኑ አሥር የፖለቲካ ድርጅቶች በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በጋራ ለማቅረብ የጋራ የምክክር መድረክ አቋቁመዋል፡፡ እነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶች፡- መድረክ፣ ህብር ኢትዮጵያ፣ የአፋር ህዝብ ፓርቲ፣ የአፋር ፍትህ እና ዲሞክራሲ ፓርቲ፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ)፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፣ የኦጋዴን ብሔራዊ…
Read 1156 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአሜሪካ ቁጥሮች ምን ይላሉ?በወር 1 ሚሊዮን ሰዎች ሽጉጥ ይገዛሉ።260 ሚሊዮን ነው፤ በሕጋዊ መንገድ የተገዛና የተመዘገበ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ100 ሚሊዮን በላይ ነው፤ ያልተመዘገበና ከጥቁር ገበያ የተገዛ፣ የተሰረቀ ወይም የተዘረፈ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ400 ሚሊዮን ይበልጣል፤ አሜሪካዊያን በግል የታጠቁት የሽጉጥና የጠመንጃ ብዛት። በመላው…
Read 7313 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"አብዛኞቹ የመብት ጥሰቶች በቸልታ ነው የሚታለፉት" የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ባለፉት 30 ዓመታት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ በአገሪቱ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና የመብት ጥሰቶች እንዲጋለጡ ላበረከተው የጎላ አስተዋጽኦ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል የጀርመን ክፍል የ2022 የሰብአዊ መብቶች ሽልማትን ከሰሞኑ ተሸልሟል።ተቋሙ ስላገኘው ሽልማት፣…
Read 845 times
Published in
ነፃ አስተያየት