ነፃ አስተያየት
"ሁሉም ችግር የሚመነጨው፣ ከህገመንግስቱና እሳቤዎቹ ነው" በቅርቡ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ የምክክር መድረክ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሌላ በኩል መንግስት በሰሜን ያለውን ጦርነት በድርድር ለመፍታት ማሰቡ ይነገራል፡፡ በእነዚህ ሁለት ጉዳዮች ማለትም በብሔራዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያና በድርድሩ ጉዳይ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣…
Read 11845 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሰላም ሚኒስቴር” ስም ይለወጥ! ደግሞ ስሙ ምን ይወጣለታል? ሰላምን የመሰለ ውድ በረከት ከወዴት ይገኛል! በዚያ ላይ፣ የመንግስት ዋና ስራ፣ ሰላምን መፍጠር፣ ሰላምን ማስፈንና መጠበቅ ነው፤… አይደለም እንዴ?እሺ፣ “የእያንዳንዱን ሰው ሕይወትና ነፃነት ማስከበር ነው፣ ዋናው የመንግስት ስራ”። ቢሆንም እንኳ፤ ሰላም በሌለበት፣…
Read 1247 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ሁሉም ችግር የሚመነጨው፣ ከህገመንግስቱና እሳቤዎቹ ነው" በቅርቡ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ የምክክር መድረክ ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሌላ በኩል መንግስት በሰሜን ያለውን ጦርነት በድርድር ለመፍታት ማሰቡ ይነገራል፡፡ በእነዚህ ሁለት ጉዳዮች ማለትም በብሔራዊ የምክክር ሂደቱ ዙሪያና በድርድሩ ጉዳይ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣…
Read 816 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ብዙ የፖለቲካ ቃላት፣ ስሞችና ቅጽሎች፣ ለወትሮ አስቸጋሪ ናቸው። ቢሆንም፣ ፓርቲዎችና ፖለቲከኞች፣ አላማቸውን ለይተው ለማሳወቅ፣ ሃሳባቸውን በግልፅ ለማወጅ፣ ወደ ቃላት ሽሚያ መሽቀዳደማቸው አልቀረም። ስያሜና ለማሳመር መፈክር ይፎካከራሉ። የፓርቲያቸውን ስም ሲመርጡ፣ የፖለቲካ ሃሳባቸውን ሁሉ ጠቅልሎ እንዲገልፅላቸው የሚመኙ ይመስላል። ቅፅሎችን ይደራርባሉ። ዲሞክራሲያዊ፣ ፌደራላዊ፣…
Read 10476 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የትኞቹን ነባር ነገር ለማስወገድና ለማጥፋት፣ ለማስተካከልና ለማሻሻል? • የትኞቹን ህጎች ለማወጅና ተግባራዊ ለማድረግ? በምክክር አዋጅ ውስጥ፣ “አዲስ የመንግስት ስርዓት ለመፍጠር” የሚለው አባባል፣ ከሌሎቹ “አብዮተኛ አባባሎች” ይልቅ፣ ለቁጥብ አተረጓጎም ያስቸግራል። “ሕገ-መንግስትን መቀየር” ከሚል ትርጉም ጋር የተቆራኘ ይመስላል። ቢሆንም ግን፣ ከዚህ…
Read 1205 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያአገረ መንግሥቱን በማይናወጥ መሰረት ላይ ለማቆም፤ ልዩነቶችን በንግግር ለመፍታት የሚያስችል የውይይት መድረክ ማመቻቸት አስፈላጊ እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ ከሁለት ዐሥርተ ዓመታት በላይ አምባገነናዊ አገዛዝ ጭኖብን የከረመው ሕወሓት፣ ጊዜውን ጠብቆ፣ ወደ ዳር መገፋቱ ደግሞ አገራዊ መቃቃርን በሰላማዊ መድረክ ለመፍታት ትልቅ ዕድል ከፍቷል፡፡ይህን መሰሉ…
Read 1601 times
Published in
ነፃ አስተያየት