ነፃ አስተያየት
Monday, 07 November 2011 12:18
“የኮተቤ ኮሌጅ ልዕልና” ወይስ “የአስተዳደር ድርቅና”? ምዝገባ የተከለከሉ ተማሪዎች - አቤቱታ ለማሰማት የደጅ ጥናት ጉዞ
Written by ዘመን
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በ2004 የትምህርት ዘመን የዲፕሎማና የዲግሪ መርሀ ግብር፤ የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 እና 5 መሆኑን፤ ኮሌጁ በማስታወቂያ አስነግሯል - ለሁለተኛና ለሶስተኛ አመት ተማሪዎች፡፡ ብዙዎችም በእነዚሁ ቀናት ተመዝግበዋል፡፡ አንድ ቀን ያለፈባቸውና ያልተመዘገቡ ተማሪዎችስ? በየትኛውም አገር፤ በየትኛውም የትምህርት ተቋም፤ መደበኛው…
Read 1803 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 29 October 2011 15:32
በኢትዮጵያ ድርቅ አለ ረሀብም አለ፤ ኢኮኖሚውም መንግሥት እንደሚለው እያደገ አይደለም የፖለቲካ ምሕዳሩም ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠቧል ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ መድረክ የተሰጠ መግለጫ
Written by
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት፤ ፕሬዚዳንቱንና ጠ/ሚኒስትሩን ጨምሮ ለ”ፓርላማ” ተብየው የፓርቲያቸው አባላት ስብስብ፤ አዲስ አዓመት ጉባኤ መክፈቻን ምክንያት በማድረግ ሰፋፊ ዲስኩሮችን ሲያስደምጡን መሰንበታው የሚታወቅ ነው፡፡ በእነዚህ ዲስኩራቸው ያልዳሰሱት የሕይወት ዘርፍ ባይኖርም፤ በተለይ ስለ ድርቅና ረሃብ፤ ስለድህነትና እርዳታ ፈላጊዎች፤ ስለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ስለታቀዱት…
Read 2575 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከቬኔዝዌላ እስከ ዩክሬን፣ ከፓኪስታን እስከ ጣሊያን... የመንግስታት እዳ አለምን አስጨንቋልለ”ቦንድ” ጣጣ መፍትሄ የሚያመጣ 7ሚ. ብር ሽልማት ተዘጋጅቷልየኢትዮጵያ መንግስት እዳ እና የቦንድ ሽያጭስ እንዴት ነው?በስልጣኔ ምንጭነት የምትታወቀው ግሪክ፤ ዛሬ ዛሬ... የኢኮኖሚ ቀውስ ቅፅል ስም ሆናለች። ቀውሱ ዛሬ ወይም ዘንድሮ የተፈጠረ ችግር…
Read 2803 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የዘመን ተልእኮና የትውልድ ጥያቄዎች” በሚል ርእስ የቀረበው የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ፅሁፍ፤ የንጉሱንና የደርግን ዘመን እንዲሁም የኢህአዴግን ዘመን በምሳሌነት ጠቃቅሶ ሃሳቡን ሲቋጭ ውይይትን ይጋብዛል። የአፄ ሃይለስላሴ እና የደርግ መንግስታት፤ የታሪክ ተልእኳቸውን እንደፈፀሙና ከተልእኳቸው ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ከሄግል ፍልስፍና ጋር አያይዘው…
Read 3306 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገር ጉዳይ ነው እየተባሉ በየሥፍራው የጥፋት ስንቃቸውን ይዘው የሚዞሩት የመረዳት ችሎታ የሌላቸው ስለሆኑ ነው ወይንስ የሀሰት ንድፈ ሀሣብ ሰለባ በመሆናቸው ነው? ዛሬ ሥርዓቱ ራሱ ተኩሶ የተተኮሰበት ይቅርታ እንዲጠይቀው የሚሻ ነው፡፡መገንባት እና ማፍረስ ተፈጥሯዊ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ሊያፈርሱ ተነስቶ መፍረስ እንዳለ ሁሉ…
Read 3247 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 15 October 2011 11:11
ፕሬዚዳንት ግርማ በኑሮ ውድነት ምክንያት መንግስትን አልገሰፁም የዋጋ ንረቱ መንስኤ፤ የነዳጅ ዋጋ ነው?
Written by
ነጋዴዎች ናቸው? ወይስ የመንግስት የብር ህትመት?ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ሰኞ እለት በፓርላማ ያደረጉት አመታዊ ንግግር፤ ያን ያህልም የዜጎችን ትኩረት የሚስብ አልነበረም። የንግግራቸው ቀዳሚ ርእሰ ጉዳይ፤ በአገራችን ከፍተኛ የኢኮኖሚ እድገት መመዝገቡን የሚያበስር ነው። አምና የአገራችን ኢኮኖሚ በ11.4 በመቶ እንዳደገ የገለፁት ፕ/ት ግርማ፤…
Read 1776 times
Published in
ነፃ አስተያየት