ነፃ አስተያየት
ሦስቱ የተባረኩና የተረገሙ ኃይሎችእውቅና ጉልበት (ጥበብና ሥልጣን)የሥራ ፍሬና ገንዘብ (ምርትና ሀብት)ፍቅርና አልጋ (ሩጫና ሜዳልያ)የማንገሥ ፍላጎት ወይም መንግሥትን የማዋቀር ሐሳብ ተገቢ የኑሮ ጉዳይ ቢሆንም፣ አደጋዎቹን ማገናዘብና መላ ማዘጋጀትም የሕልውና ጉዳይ ነው። አስቀድመው መጠንቀቅ እንደሚኖርባቸው ሙሴ ለተከታዮቹ ያስተማራቸውም በዚህ ምክንያት ነው። ለሕዝብና…
Read 1419 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ናቡከደነፆር ባቢሎንን ገነባሁ ይላል፤ ሔዋን ደግሞ ሰው ፈጠርኩ ትላለች!ዮሃንስ ሰየንጉሥ ናቡከደነፆር ግዛት እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሣ፣ ዐዋጅ ሲያወጣ ለሁሉም አገር ነው። “በመላው ዓለም ለምትኖሩ ሁሉ”…. በማለት ያውጃል።በመልካም መንፈስ የምስራች ዐዋጅ ሲያስነግር እንዲህ ይላል።“ከንጉሥ ናቡከደነፆር፣ በምድር ሁሉ ለሚኖሩ ሕዝቦች! ሰላም ይብዛላችሁ”…
Read 1958 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባቢሎንን ከወደቀችበት አንስቼ ሕይወት ዘርቼባታለሁ።የፈራረሰውን ጠራርጌ ገንብቻታለሁ። ግርማዊነቷን እንደገናአጎናጽፌያታለሁ።አቻ የለሽ ገናና ዝናዋን አድሼላታለሁ…ይላል ናቡከደነፆር።ኩራቱ ናት - መናገሻይቱ ከተማ ታላቂቱ ባቢሎን። ናቡከደነፆር፣ ከቤተ መንግሥቱ ሰገነት ላይ ወጥቶ ታላቂቱን ከተማ ይቃኛል። በሕንጻዎቿ ከፍታ ይደነቃል። ሌላው ይቅር። በከተማዋ ዙሪያ የተሰሩት ግንቦችና በሮች ያስገርማሉ።በዚያ…
Read 1471 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Friday, 18 August 2023 00:00
ጋዴፓ፤ “የህዝባችን ጥያቄ ራስን በራስ የማስተዳደር ነው” አለ አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምስረታ በዓል ፣ዛሬ በአርባ ምንጭ ይካሄዳል
Written by ሪፖርታዥ
የጋሞ ህዝብ ጥያቄ በክላስተር የመደራጀት አይደለም ያለው የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ጋዴፓ)፤ህዝቡ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቅ የቆየው ራሱን በራሱ የማስተዳደርና በክልል የመደራጀት ህገመንግስታዊ መብቱ እንዲከበርለት ነው ብሏል፡፡የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራሮች፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ 8 ሰዓት ላይ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጽ/ቤት…
Read 952 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ቢሆንም የዮሃንስ ተፈራ አጻጻፍ መንፈሱ በሕይወት ታሪክ ላይ ስለተመሰረተ፣ እንደ ሕዋስቆዳን ዘልቆ ይገባል። ሌላው ጠንካራ ጎን የደራሲው የጽሁፍ ጥንቅር በግብዝነት ስላልተመሰረተ፣ከታችኛው ማህበረሰብ ተናንሶ መብላት መጠጣቱ የምርም ‘ጥበበኛና ከንቲባ ከሕዝቡ ጋር ነውመኖር ያለበት።’ የሚለውን ተለምዷዊ ብሂል ማሟላቱ መልካም ነው።--”ጥንካሬ፦ ጠንካራው ጎኑ…
Read 1231 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እስከ ዛሬስ ምን ነክቷቸው ነው ለንግግራቸውና ለተግባራቸው ሳይጠነቀቁ፣ ብሽሽቅና ምስቅልቅል ሲፈጥሩ የነበሩት?ብዙ ሰው፣ በፖለቲካ ተንገሸገሸ፡፡ አየው፤ አየው፡፡ ከዓመት ዓመት ምን አመጣለት? ጥፋት ነው የበዛበት፡፡ እንደ መርዛማ እንደ አደገኛ ነገር፣ ፖለቲካም “ልጆች የማይደርሱበት ቦታ ተዘግቶበት ቢቀመጥ ይሻላል” ያስብላል የአገራችን ሁኔታ፡፡ ብዙ…
Read 1438 times
Published in
ነፃ አስተያየት

