Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
ሕገ-መንግስታዊ መብቶቻችን እንዲከበሩና በተግባር እንዲውሉ ስንጮህ ኖረን ዛሬ ሰሚ ጆሮ በማግኝታችን ጥሪው የሚወደስ ነው፡፡ ይህም ሆኖ ጅማሮው እንዳይደናቀፍ የዴሞክራሲ ጠላቶች ጆሮ ይደፈን በሚል መፈክር ሁሉን ዘግቶ ወደ እንቅስቃሴ መሸጋገር ግን የተሟላ መፍትሔ ነው ብዬ አላምንም፡፡ኢህአዴግም ሆነ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ መላው ሕብረተሰብ…
Rate this item
(1 Vote)
የ “ያ ትውልድ” “ሞገደኛ አባል” አለመሆናቸው የባለፉት 30 እና 40 ዓመታት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ዋነኛ ተዋናዮች በአብዛኛው የአንድ ትውልድና አስተሳሰብ ውጤቶች ናቸው፡፡ እድሜና ስልጣን ጠገቡን ንጉሰ ነገስት ከዙፋናቸው አውርደው ስልጣኑን የሙጥኝ ያሉ ወጣት ወታደሮች፣ ወታደሮችን ስልጣን ለመንጠቅ የተለየዩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ሲያደራጅና…
Saturday, 15 September 2012 11:34

የተተኪው ጠቅላይ ሚኒስትር ፈተናዎች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሽግግር - ፓርቲዎች ወደሚፎካከሩበት እውነተኛ ምርጫ እመርታ - የዜጎችን ኑሮ ወደ ሚያሻሽል የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብና ማስነገር ብቻውን በቂ አይደለም። በተጨባጭ የዜጎችን ኑሮ የሚሻሽል የነፃ ገበያ ስርዓት ማስፋፋት ያስፈልጋል - ዘመኑ የቢዝነስ ዘመን ነውና። አመት እየቆጠሩ የፖለቲካ ምርጫ…
Rate this item
(1 Vote)
ከምዝገባ በኋላ በወርሃዊ ክፍያ ላይ ዋጋ መጨመር ህገወጥ አሠራር ነው - ት/ቢሮ ት/ቢሮ በመማሪያ መፃህፍት ዋጋ ላይ ጭማሪ በሚያደርጉ ት/ቤቶች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ በአዲስ አበባ የሚገኙ አብዛኞቹ የግል ት/ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እያደረጉ ነው፡፡ የዋጋ ጭማሪው…
Monday, 10 September 2012 13:52

2 0 0 4 ለተቃዋሚዎች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ዘንድሮ ፈታኝ ዓመት ነበር” አቶ ሙሼ ሰሙ (የኢዴፓ ሊ/መንበር) ደምረን ቀንሰን ስንመለከተው የተቃዋሚ ፓርቲዎች የፖለቲካ እንቅስቃሴ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ የተዳከመበት፣ በርካቶቹ እስር ቤት የገቡበትና ከሀገር የተሰደዱበት፣ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ የፖለቲካ እንቅስቃሴው ፈተና የተጋረጠበት ነበር ብዬ ነው የማስታውሰው፡፡ያሳለፍነውን ዓመት በአብዛኛው ከፖለቲካ…
Rate this item
(0 votes)
አዲሱ ጠ/ሚኒስትር ራሳቸውን እንጂ መለስን እንዲሆኑ አይጠበቅባቸውም ዛሬ ቀኑ ሰኞ ጳጉሜ 5 ቀን 2004 ዓ.ም ነው፡፡ ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አፈር ከቀመሱ ልክ ዘጠነኛ ቀናቸው፡፡ መቃብር መቸም ቢሆን ቀዝቃዛ ነው፡፡ ክረምት በጋ ብሎ ወቅት አይመርጥም፡፡ እሳቸውን ግን ጨርሶ ሊቀዘቅዛቸው…