ነፃ አስተያየት
በባሉን ለመብረር ቀጠሮ ስለነበረን ሁላችንም መንገደኞች ከጧቱ 12 ሰዓት በፊት ጃንሜዳ ደርሰን እየተጠባበቅን ነው፡፡ ጉዞውን የሚያመቻቹ ሌሎች ሰዎችም ነበሩ፡፡ አንድ ድንኳን ለመትከልና ለመንቀል የሚያስፈልገውን የሰው ኃይልና ያለውን ጫጫታ አንባቢ ያውቀዋል፡፡ ለንጽጽር ያህል 30 ሜ ቁመትና 20 ሜ ስፋት ያለውን ባሉን…
Read 4741 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አርባ አመት አጭር ጊዜ ባይሆን፤ ስብሃት ገብረእግዚአብሄር፤ ከ”ትኩሳት” በኋላ ረዥም ልብወለድ ባይፅፍ አይገርመኝም። ተጨማሪ ድርሰት ለመፃፍ ያልፈለገው ወይም ያልቻለው፤ በትኩሳት ምክንያት ይመስለኛል። ድርሰቱን እንደአጀማመሩ ከ80 ገፆች በላይ አልዘለቀለትም። ወዳልተለመዱ የወሲብ ትእይንቶች ተንሸራተተ።(የዛሬው ፅሁፍ አንዱ ነጥብ፤ “የድርሰቱ ውጥን በጅምር ቀርቷል” የሚለውን…
Read 19674 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የስብሃት የስነምግባር ሃሳቦች፤ እንደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ናቸው። ስብሃት፤ በሶሻሊዝም ሃሳቦች ያምናል። ግን አብዮተኛ” አይደለም። ጀግኖችን ይወዳል። ግን ጀግንነትን የሚወልዱ ሃሳቦች የሉትም። “ባህላዊ” የስነምግባር ሃሳቦችን ይቀበላል። ግን “ነውር” ይፅፋል። ስብሃት ገብረእግዚአብሄር፤ እጅግ የሚያስቆጭ ደራሲ እንደሆነ ይሰማኛል። ያን ያህል አቅም የሌለው “ተራ…
Read 7695 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብዙ ዜጎች ጭንቀት ግን የኑሮ ውድነት እና ስራ አጥነት ሆኗል መንግስት ላይ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ትችቶች፤ እጅግ የመረሩ ከመሆናቸው የተነሳ ያስደነግጣሉ። ከሽብር ጥቃት በላይ የሙስና አደጋ ይብስብናል የሚል ትችትና ተቃውሞ ስትሰሙ፤ ደንገጥ ማለታችሁ አይቀርም። እንግዲህ አስቡት። የሽብር ጥቃት ለማድረስ አስበዋል ወይም…
Read 4533 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ እስልምናዎች ጉዳይ ምክር ቤት ላይ ትችት መሠንዘር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በያዝነው ወር ግን ተቃውሞዎች ቀጥለው በአንዳንድ ቦታዎች ረብሻን አስነስቷል፡፡ የጉዳዮችን መንስኤ ለማወቅና አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ወደ ዝግጅት ክፍላችን የመጣውን ጋዜጠኛና ፀሐፊ አህመዲን አማልን አነጋግረናል፡፡ ጥያቄያችሁ ምንድነው? የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት…
Read 4784 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እየፈለገ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው “የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እያፈላለፈገና እያሰሰ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው” ብሎ መናገር ለፈተና ያጋልጣል። ለምን እንደሆነ የምታውቁ ይመስለኛል። ሰዎች ብዙ፤ እንዲህ አይነትቱ አባባል፤ “ጨርሶ የማይታመን ቅዠት ነው” ብለው ያስባሉ። “ያስባሉ” ከማለት…
Read 4173 times
Published in
ነፃ አስተያየት