ነፃ አስተያየት
ታሪክያለፈውንለመገምገምየሚመጣውን በወጉ ለመተለም የሚያገለግላል የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ነው፡፡ የታሪክ ተመራማ ሪያን ወይም ጸሐፍቱ በልዩ ልዩ ምክንያቶች በተጽኖ ስር ሊወድቁ ስለሚችሉ ፍጹማዊ ወይም ትክክለኛ ታሪክ ለማግኘት አዳጋች ነው፡፡ ታሪክን ፍጹማዊ ማድረግ ባይቻል እንኳን ፍላጎቱና ገለልተኝነቱ ካለ የተለያዩ መረጃዎችን በመሰብሰብ፣ በማጥናት፣ ሚዛናዊነት…
Read 3089 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መስከረም፣ 2030 ዓ.ምአዲስ አበባአራት ኪሎ ጋዜጣ ተሳልጬ (ተከራይቼ) ለማንበብ ተራ በመጠበቅ ላይ ነኝ፡፡ የግል ጋዜጣ እና ጋዜጠኛ ተቀዶና ተሰዶ አልቋል፡፡ የአገሬዉን ህዝብ ለማቅናት ሀላፊነቱ ሙሉ በሙሉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጫንቃ ላይ ወድቋል፡፡ ይህ ነባር ጋዜጣ የተጣለበትን ሰፊ የሕዝብ አደራ ለመወጣት…
Read 4657 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዓመቱ ድንቅ - በኢትዪጵያን አይዶል፣ የታዳጊ ሃና ግርማ ድምጽየዓመቱ እፎይታ - መብራት ብርት ጥፍት ማለቱ (ጠፍቶ አለመቅረቱ)የዓመቱ ቅዠት - የዋጋ ቁጥጥርና የራሽን ወረፋ (ጓድ፣ጓድ - የኮሙኒዝም ፕሪቪው)የዓመቱ ኅብረት - ፖርላማ፣ ቢዝነስ፣ ዘፈን፣ አትሌቲክስ፣ ኑሮ ወዘተ በጋራ መፍዘዛቸውየዘንድሮ ነገር! ለህዳሴ ግድብ…
Read 3180 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከተቻላችሁ ደህና ደህናውን አውርሱን፤ ካልቻላችሁ ገለል!..ኦሮቢንዶ የተባለ ህንዳዊ ፈላስፋ፤ ..ምንም ጠንካራ ብትሆን መጨረሻ ላይየምትሸነፍበት ጦርነት አትጀምር.. ይላል፡፡በአቦይ ስብሀትና በፕሮፌሰርመስፍን መካከል እንደዋዛ የተጀመረው የጋዜጣ ላይ አስጥ አገባ መጀመሪያ ላይ የወደድኩትን ያህል ሄዶ ሄዶ ወደ ዘር ፖለቲካ በመቀየሩ ማዘኔ አልቀረም፡፡ ትልቅ ሰው…
Read 4332 times
Published in
ነፃ አስተያየት
..መንግሥቱ ሁሉን ትገዛለች!.. መነሻዬን ..የዲሞክራሲ ዳዴና ክርስትና በኢትዮጵያ.. ሲል ግራ ስሜቱን በገለልን፣ የሥነ-መለኮት ተማሪና የበዕውቀቱ ስየም ወዳጅ ነኝ ያለን ፀሐፊ ላድርግ፡፡ ለመጻፍ የተነሳው ከበዕውቀቱ ጋር ያደረገው ውይይት ምክንያት መሆኑን ቢነግረንም፣ ተነስቶ ከነገረን ቁም ነገር በላይ ግን የአማኙን ሃሳብ በማጣጣል ለበዕውቀቱ…
Read 2831 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማለትን የደፈሩት ጠ/ሚኒስትር ... ባሳለፍነው ሳምንት በዓለም የፖለቲካ መድረክ ግንባር ቀደም ዜናዎች ከነበሩት አንዱ የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር የናኦቶ ካን በገዛ ፈቃዳቸው ሥልጣን መልቀቅ ነበር፡፡ የገዥው የጃፓን ዲሞክራቲክ ፓርቲ ዋና ፀሐፊ የነበሩት የስልሳ አራት ዓመቱ አዛውንት ፖለቲከኛ፤ ላለፉት አሥራ አምስት ወራት…
Read 2747 times
Published in
ነፃ አስተያየት