ነፃ አስተያየት
ጥሎብኝ ቀይ መስቀልን እወዳለሁ፡፡ ሰብዓዊነትን አንግቦ የተነሳ የሰላም፤ የፍትህ፤ የዕኩልነትና የጋራ መተሳሰብን አየር የሚተነፍስ፤ በዘር፤ በቀለም፤ በፖለቲካ ልዩነት የማያምንና እንዲኖርም የማይፈልግ መሆኑን በዓለምአቀፋዊነት ኮሮጆ አቅፎ መለያውን የቀይ መስቀል ባንዲራ የሚያወለበልብ በመሆኑ ደስ ይለኛል፡፡ ከሁሉም ማሕበራት በላይ አድርጌ እመለከተዋለሁ፡፡ በእርግጥም ከሁሉም…
Read 4100 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለኛ ምናችን ነው? ለኢትዮጵያ ይቅርና ለአፍሪካ ጊዜ ያላቸው አይመስሉምየአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ገና ሁለት ሳምንት የሚቀረው ቢሆንም፤ ከወዲሁ ተጋምሷል ማለት ይቻላል። ከግማሽ በላይ የሚሆነው ውጤት ገና ካሁኑ ይታወቃላ። ይህ የሚሆነው፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሁለት ልዩ ባህርያት ስለያዘ ነው። አንደኛው ባህርይ ያን…
Read 3762 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አሁን ግን ውድድሩ ከሯል፡ ባራክ ኦባማ በግማሽ ነጥብ እየተመሩ ነውበፕሬዚዳንታዊው ፉክክር የሚነሱ፤ ከባድ ቁምነገሮችና ተራነገሮች የዛሬ አራት አመት፤ በ7 ነጥብ ልዩነት ያሸነፉት ባራክ ኦባማ፤ ዘንድሮም እስከ መስከረም ድረስ በነበረው የምርጫ ዘመቻ ተፎካካሪያቸው ሚት ሮምኒን በ4 ነጥብ ልዩነት ሲመሩ ቆይተዋል። ከጥቅምት…
Read 5340 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጥዋት ተነስቶ መሮጥ ሌላ፤ የኦሎምፒክ ሩጫ ማየት ሌላዜና ከጋዜጣ ማንበብ ሌላ፤ ልብወለድ ድርሰት ማንበብ ሌላ እንዲያው ስታስቡት፣ “ሕይወት”ን የመሰለ ብርቅ ነገር አለ? ደግሞስ፤ “ብቃት”ን የሚስተካከል ቅድስና ከወዴት ይመጣል! ... ሌላ ሦስተኛ እፁብ ድንቅ ነገር ልጨምር። መቼም፤ ከራዕይ የሚልቅ ውድ ነገር…
Read 4611 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ ተስፋ ከሚያስቆርጥ ንግግሩ በስተቀር ልማቱን ያለማቋረጡ ደስ ብሎኛል፡፡ አንዳንዱ ተቃዋሚ ለራሱ ከርስ የሚታገል ስለሆነ እርሱ ፎቅ ካልሰራ፣ ዙፋን ላይ ካልተፈናጠጠ፣ ልማት የለም ብሎ ያማርራል፡፡ መንገድ ይሰራ ጥሩ ነው፤ የሃገር መልክ ነው፡፡ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው፡፡ መብራት ሃይል ይጨምር፤ ሃብት…
Read 3400 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 October 2012 13:46
ግልጽ ምላሽለአቶ ፃድቃን ገ/ትንሳይ (ሌ/ጄኔራል)
Written by ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት አንዱ
ከዚህ ይልቅ ጡረተኛው ጄኔራል መኮንን በምልልሳቸው ላይ ያጎሏቸው ነገሮች ሁለት ናቸው። አንደኛው ከኤታማዦር ሹምነት ሲነሱ ስህተት እንደተሰራባቸው፣ ዋና ዋና ውጊያዎችን እንደመሩ በማስመሰል የተናገሩት አባባል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ አቶ መለስ እንጂ እርሳቸው ስልጣን እንደማይወዱ ያወጉት የውሸት ክምር ነው።ዕለተ ቅዳሜ ተሲያት ላይ፡፡…
Read 4983 times
Published in
ነፃ አስተያየት