ነፃ አስተያየት
1. በቅዠትና በስካር ፉክክር የጦዘ ዘመን።ለመመካከርና ለመግባባት ምን ያስፈልጋል? 1ኛ. መካበበር፣ 2ኛ. የወደፊት አላማ ላይ ማነጣጠር፣ 3ኛ. ዋና ዋና ቁምነገሮች ላይ ማተኮር፣…በእውቀትና በጥበብ፣ በቅንነትና በልኩ፣ በጨዋነትና በስርዓት ማከናወን ከተቻለ፣ “ምክክር”፣ ጠቃሚና ውጤታማ ሊሆን ይችላል - በጥረትና በፅናት።ግን፣ ብዙ ችግሮችና እንቅፋቶች…
Read 2524 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 29 January 2022 00:00
"ሰለፊ-ውሀቢያዎች" እና “የድምፃችን ይሰማ” ትግል (ታሪካዊ ቅኝት)
Written by በአብዱልከሪም ተመስገን (በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር)
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የትግል እንቅስቃሴ ወይም በአብዛኛው ኢትዮጵያውያንና ህዝበ ሙስሊም ዘንድ “ድምፃችን ይሰማ” በሚል የሚታወቀው ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ትግል፣ በዘመነ ህወሓት/ኢሕአዴግ ከተከሰቱ ህዝባዊ ትግሎችና አመፆች፣ በሥርዓቱ ላይ ባሳደረው ከፍተኛ ጫናና በትግሉ እርዝማኔ (ከ2004 - 2010)፣ በመጀመሪያ ተርታ ከሚመደቡት ውስጥ አንዱ ነበር…
Read 1256 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ስም፣ የ”ማንነት” ታፔላ ነው - የሃሳብና የባሕርይ ገላጭ? ወይስ፣ እንደ ታርጋ ቁጥር ትርጉም አልባ፣ መለያ ምልክት ይሆን? “ስሞች ሁሉ እኩል ናቸው” ያስብላል።ከአቶ እስከ ፊልድ ማርሻል፣ ከወይዘሮ እስከ ፕሬዚዳንት ድረስ፣ የሰው ስያሜ፣ እንደ ማዕረግ፣ ማንነትን የሚጠቁም፣ የሹመት ማረጋገጫ ነው?የንጉሦች ስም ይቀየራል።…
Read 4209 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጠ/ሚኒስትራችን ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተነጋገሩ? ዜናው ሲፈተት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የአሜሪካው 46ኛ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ባይደን ባለፈው ሰሞን በስልክ ተነጋገሩ የሚባለውን ዜና እዚህ ዋሽንግተን የምንገኘውም ከሰማነው በሁዋላ ጥሞና ይዘናል፡፡ እርግጥ ነው ዜናው ፈታ አድርጎናል፡፡ በውጭው ዓለም በሰልፍ የወጣንበት፣ አደባባይ…
Read 1032 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሜትሪክስ” አዲሱ ፊልም፣ ከተለመደው የፍልሚያ ጥበብና የተኩስ እሩምታ ያልተናነሰ፣ የወሬ እሩምታም የያዘ ነው፡፡የፊልሙ ዋና ባለታሪክ፣ “በምርጥ የጌም ፈጠራ”፣ እጅግ ዝነኛ የኪነጥበብ ተሸላሚ ነው። ለአዲስ ዙር ፈጠራም፣ አዲስ ዝግጅት ተጀምሯል። በእርግጥ፣ ጎልማሳው ጥበበኛ፣ በሌሎች ሃሳቦች ተጠምዷል። በዚያ ላይ፣ በተፈጥሮው ቁጥብ ነው።…
Read 1324 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር፣ የኢትዮጵያ ወጣት ክርስቲያናዊ ማህበር፣ የኢትዮጵያ ወጣት ሴቶች ክርስቲያናዊ ማህበር ወዘተ የሚባሉ ለበጎ ስራ የተቋቋሙ ማህበራት ነበሩ። እንደ ጉራጌ የመንገድ ስራ ማህበር ያሉም ለልማት የተቋቋሙ ማህበራት ነበሩ። ከእነዚህ ወይም ከውጭ ከተገኘ ልምድ በመነሳት ሊሆን ይችላል፣ የወታደር ሚስቶች…
Read 11916 times
Published in
ነፃ አስተያየት