ነፃ አስተያየት
(የመግደል-- የማፈራረስ-- የማውደም-- ልኩ ምን ይሆን??) የግፍ ጩኸትና ሰቆቃ - ሲቃና ጩኸቱ ከምድሪቱ ሽቅብ፣ ከሰማያት ሰማይ ወጥቶ ይሰማል፡፡ በከንቱ የፈሰሰው የ’አቤል” ደምም እኛም ዘንድ ይጮሃል፡፡ ከአምላክም ደጃፍ ይፈሳል...ይሄ ከሲኦል ቅጥር ፈልሶ የመጣ ርኩሰት.... እኩይ የሰይጣን ቡድን .... ወያኔ ይሉት አረመኔ…
Read 10842 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትግራይ “እንገንጠል” የሚያስብል የተለየ በደል አልተፈፀመም የቀድሞው ፖለቲከኛና አንጋፋው ምሁር ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ፣ “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከየት ወዴት?” በሚል ርዕስ ከንጉሣዊው ስርዓት ማብቂያ ጀምሮ እስካሁኑ ዘመን ድረስ a የፖለቲካ አባጣ ጎርባጣ የፈተሹበትና በቀጣይ ምን አይነት መንገድ ብንከተል ይበጃል ለሚለው አቅጣጫዎችን ያመላከቱበት…
Read 1235 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ1987 ዓ.ም የበርታ ኮንስትራክሽን ድርጅት ከጋሸና እስከ ላሊበላ ያለውን መንገድ እየሰራ ስለነበር የመንገዱን ሥራ ለማየት ወደ ሥፍራው ተጉዤ ነበር፡፡ በወቅቱ አካባቢው ተርቧል ተብሎ የላሊበላ ከተማ በእርዳታ ፈላጊዎች ተጨናንቆ ነበር። እርዳታ ለመቀበል ከተሰበሰቡት ሰዎች አራት ያህሉን አነጋግሬ ነበር፡፡ አንደኛው ታዲያ ወደ…
Read 1705 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ትሕነግ በአፋርና በአማራ፣ በተለይ ደግሞ በገባበት የአማራ አካባቢ ሁሉ ጦሩ ንብረት እንዲዘርፍ፣ መዝረፍ ያልቻለውን እንዲያወድም፣ ከጥቅም ውጪ እንዲያደርግ፣ ሴቶችን እንዲደፍር፣ ተቋማትን እንዲያፈራርስ መመሪያ ሰጥቶ በፈጸመው ወንጀል ሁሉ መጠየቅ እንዳለበት መዘንጋት አይገባም፡፡--" ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአገርን ህልውና ለማስከበር እየተካሄደ ባለው ጦርነት…
Read 7889 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአንጋፋው ፖለቲከኛና ምሁር እይታ የዛሬ እንግዳችን ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ ናቸው፡፡ ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ የቀድሞ አንጋፋ ፖለቲከኛ ምሁርና ተመራማሪ ናቸው፡፡ ለ16 ዓመታት በዩኒቨርስቲ መምህርነት፤ ከ25 ዓመታት በላይ በሃገር አቀፍ አህጉር አቀፍና አለማቀፍ ደረጃ በውሃ ሃብት ምህንድስና መምህርና አጥኚ ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡በፖለቲካ…
Read 1383 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዛኛው ወንጀል የሚፈፀመው፣ በቤተሰብና በሚተዋወቁ ሰዎች መካከል ነው። ባሏ የሚደበድባት ሚስት በሰው እጅ ከተገደለች፣ ወንጀለኛው ሌላ ሳይሆን ቧላ ሆኖ ይገኛል - 90 በመቶ ያህሉ።በወጣቶች ወይም በህፃናት ላይ የሚፈፀም የፆታ ጥቃትም፣ ከሩቅ ሰው አይመጣም። ከመጣም ጥቂት ነው። ከጎረቤት ከባልደረባ፣ ከወዳጅ ከዘመድ…
Read 4024 times
Published in
ነፃ አስተያየት