ነፃ አስተያየት
ከሰሞኑ አሥር የፖለቲካ ድርጅቶች በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በጋራ ለማቅረብ የጋራ የምክክር መድረክ አቋቁመዋል፡፡ እነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶች፡- መድረክ፣ ህብር ኢትዮጵያ፣ የአፋር ህዝብ ፓርቲ፣ የአፋር ፍትህ እና ዲሞክራሲ ፓርቲ፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ)፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፣ የኦጋዴን ብሔራዊ…
Read 1432 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአሜሪካ ቁጥሮች ምን ይላሉ?በወር 1 ሚሊዮን ሰዎች ሽጉጥ ይገዛሉ።260 ሚሊዮን ነው፤ በሕጋዊ መንገድ የተገዛና የተመዘገበ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ100 ሚሊዮን በላይ ነው፤ ያልተመዘገበና ከጥቁር ገበያ የተገዛ፣ የተሰረቀ ወይም የተዘረፈ የግል መሳሪያ ብዛት።ከ400 ሚሊዮን ይበልጣል፤ አሜሪካዊያን በግል የታጠቁት የሽጉጥና የጠመንጃ ብዛት። በመላው…
Read 7578 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"አብዛኞቹ የመብት ጥሰቶች በቸልታ ነው የሚታለፉት" የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ባለፉት 30 ዓመታት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ በአገሪቱ የሰብአዊ መብቶች እንዲከበሩና የመብት ጥሰቶች እንዲጋለጡ ላበረከተው የጎላ አስተዋጽኦ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል የጀርመን ክፍል የ2022 የሰብአዊ መብቶች ሽልማትን ከሰሞኑ ተሸልሟል።ተቋሙ ስላገኘው ሽልማት፣…
Read 1088 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 June 2022 15:04
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ፡- ሚድሮክ “የውጭ አልጋ የቤት ቀጋ” ሆኖብናል - ይድረሱልን!
Written by Administrator
ክቡር ሆይ!በቅድሚያ የአክብሮት ሰላምታ አቀርባለሁ። ዛሬ ይህቺን ጦማር በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በኩል እንድጽፍልዎ ግድ ያለኝ በእኔ በራሴ ላይ፣ በሌሎች ሰራተኞች ላይ እንዲሁም በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አባል ኩባንያዎች ላይ እየደረሰ ያለውን እውነታ ክቡርነትዎ እንዲያውቁትና ከአላህና ከመንግስት በታች ውሳኔ እንደሚሰጡን በማሰብ ነው፡፡…
Read 6233 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያ የአፋኙ የህወሓት/ኢሕአዴግ ሥርዓት ወደ ዳር መገፋትን ተከትሎ የተፈጠረውን ፖለቲካዊ ምስቅልቅል፣ ተንታኞች በተለያየ አጽናፍ ይተረጉሙታል፡፡ አንዳንዶች ሀገራዊ ፈተናውን ከሚጠበቀው በላይ ያከበደው፤ የፖለቲካ ምህዳሩ ያለበቂ መጠበቂያ ወለል ብሎ መከፈቱ ነው፤ ይላሉ፡፡ የዶ/ር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት ወደ ሥልጣን በመጣበት ሰሞን ይህንን ሐሳብ…
Read 9302 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"--ከግድያው ባሻገር በኢዜማ፣ አብን፣ ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፣ እናት ፓርቲ አባላትና አመራሮች ላይ እስራት፣ ድብደባ፣ ማዋከብና የንብረት ማውደም ድርጊት መፈፀሙም በሪፖርቱ ተጠቁሟል፡፡ በዚህም 85 ያህል የኢዜማ አባላትን ጨምሮ ከ145 በላይ በሚሆኑ ግለሰቦች ላይ እስርና ድብደባን ጨምሮ የተለያዩ የመብት ጥሰቶች እንደተፈፀመባቸው ሪፖርቱ…
Read 2501 times
Published in
ነፃ አስተያየት