ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
 እንሞክረው ብለው የሚነካኩት አይደለምፍቅር እስከ መቃብር፣… የተሰኘውን ረዥም ልብወለድ ድርሰት፣ በተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ የመስራት ሃሳብና እቅድ መጥቷል። ቀላል ሀሳብ ቀላል ስራ አይደለም። አይሆንምም። ከባድነቱ፣… በአንድ በሁለት ምክንያት ብቻ አይደለም።በጣት ከሚቆጠሩ የአገራችን የጥበብ ድርሰቶች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው - “ፍቅር እስከ…
Rate this item
(0 votes)
 ፍቅር እስከ መቃብር፣… የአገራችን የጥበብ ጉልላት ነው። “የአገራችን” ማለቴ፣ የደራሲውን ተዓምረኛ የጥበብ ብቃት ለመንጠቅና “የጋርዮሽ” ብቃት ለማስመሰል አይደለም። “አለንበት” በሚል ስሜት፣ የክብር ክፍፍልና የኩራት ሽሚያ ለመፍጠርም አይደለም።የጥበብ አዝመራው፣ ከጥበበኛው ደራሲ የፈለቀ፣ የድንቅ ብቃትና የትጋት ውጤት፣ የተትረፈረፈ በረከት ነው። ክብርም ኩራትም፣…
Rate this item
(0 votes)
• የጥሩ ነገሮች፣ የመልካም መርሆች የተሟላ ውህደት ነው - ወርቃማው አማካይ። • የጥሩና የመጥፎ ቅይጥ አይደለም። • ጥሩ ነገሮችን በግማሽ እየበረዙ ወይም እየበከሉ ማቀላቀልም አይደለም። • በተቻለ መጠን፣ ጤናማ ዱቄትና ዘይት፣ በተቻለ መጠን ጥራት ያለው ሲሚንቶና አሸዋ በትክክል እንደማዋሃድ ቁጠሩት።“ወርቃማው…
Rate this item
(1 Vote)
 አዲስ ውዝግብ ሳይፈጥሩ ካደሩ፣ አገርን የሚያንገጫግጭ፣ ህዝብን የሚያንጫጫና- የሚያስጨንቅ ቀውስ ሳይፈጥሩ ከሰነበቱ፣ ክብራቸው የተገፈፈ፣ ዝናቸው የተረሳ፣ ስልጣናቸውን ያስደፈሩ፣ ተቃዋሚነታቸውን ያስነጠቁ ይመስላቸዋል።“የመጣው ይምጣ፣… አብጦ ይፈንዳ፣… የተናጠው ይደፍርስ፣… የተዳፈነው ይንደድ”… “ከዚያ የሚሆነውን እናያለን”… የሚል ፉክክርና እሽቅድምድም እየማረካቸው፣ የመጠፋፋት ውድድር እንደስራ የሚያዘወትሩ በዝተዋል።…
Rate this item
(0 votes)
ውሃ ሰማያዊ ፀጋው አረንጓዴ፤ልጆቹ ተመፅዋች የዳቦና ስንዴ።ባለ ጠጋዋ አህጉራችን አፍሪካ፣ እስከ 2020 በነበሩት ሁለት ዓመታት ውስጥ፣ ከአመታዊ የስንዴ ፍላጎቷ አንድ ሶስተኛውን ከሩሲያ፣ 12 በመቶውን ከዩክሬይን ማስገባቷን UNCTAD ያወጣው ሪፖርት ይገልጻል፡፡ ባለ ፀጋይቷ አህጉረ አፍሪካ የመላው ዓለም 60 በመቶ ያልታረሰ ለም…
Monday, 20 February 2023 00:00

ደወል 3 ዘ ኢትዮጵያ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለሚድን በሽታ የሚገድል መድኃኒት መውሰድ ይብቃ! ግልፅ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ሕዝበ ቤተሰብ፡- በደወል 1 ዘ ኢትዮጵያ በሚድን በሽታ ተይዛ ግን በሽታው እየገደላት ያለች ሀገር ኢትዮጵያን አየን። በደወል 2 ዘ ኢትዮጵያ፥ ለዚህ በሽታ ያልተጠቀምንበትን ቀዳሚው ፍቱን መድኃኒት ምን እንደሆነ ተመለከትን። አሁን በደወል…
Page 9 of 155