ነፃ አስተያየት
ጎጃም ውስጥ በተለይ በምዕራብ ጎጃም፤ እርባብ ጠለዛሞ የታወቀ አካባቢ ነው። መሪጌታ ስመኝ (ስመኝ ዘጠለዛሞ) የታወቁ የቅኔ መምህር ነበሩ። አንድ ቀን እምብዛም ከማይታወቁበት ደብር ሄደው እያገለገሉ እያለ አንድ ቅኔ ይቀኛሉ። በቦታው የነበሩት ካህናት እንደነገሩ አይተው ይበል ሳይሏቸው ይቀራሉ። ይህንኑ ቅኔ መልሰው…
Read 1646 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለማምለጥም ይሁን ለመምጠቅ፣… እንዲሁ በባዶ ሜዳ ሊሆን አይችልም። “ከምን ወደ ምን?” ወይም ደግሞ፣ “ከየት ወዴት?” የሚል ጥያቄ አብሮት አለ። የመነሻና የመድረሻ ጥያቄ ይመጣበታል።ያለ መነሻና ያለ መድረሻ፣ አጭርም ሆነ ረዥም፣ የማምለጥም ሆነ የመምጠቅ ጉዞ የለም። መነሻን ማወቅ፣ መድረሻን መምረጥ ደግሞ የሰዎች…
Read 9046 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትሕነግ መራሹ ኢህአዴግ የኢትዮጵያን የመንግስት ሥልጣን ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ጨብጦ ለአንድ ወር ጊዜም አገሪቱን መራ። የመሳሪያ ትግል ያደርጉ የነበሩና መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ወስጥ አድርገው የፖለቲካ ትግል ያካሄዱ የነበሩ ልዩ ልዩ ፓርቲዎች እንዲሁም የአንድ ወሩን ጊዜ በመጠቀም ራሳቸውን በፖለቲካ ቡድን…
Read 2369 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተሳታፊዎች፡ ሃዊ ሽጉጥ-ክሊኒካል ሳይኮሎጂሰትብሩክ ገ/ማርያም-ዴቨሎፕመንታል ሳይኮሎጂስትወንድወሰን ተሾመ-ካውንስሊንግ ሳይኮሎጂሰትመግቢያበየትኛውም የዓለም ማዕዘን ወላጆች የስራ ጫና ሲበዛባቸው በስራ የሚያግዛቸውን፣ ህይወታቸውን የሚያቀልላቸውን፣ እነሱን ተክቶ ልጆቻቸውን የሚንከባከብላቸውን አጋዥ ይፈልጋሉ፡፡ በዚህም ረገድ የቤት ሰራተኞች አገልግሎት ትልቁን ቦታ ይይዛል። በአብዛኛውም ጊዜ አያሌ የቤት ሰራተኞች የወላጆች እና የልጆች…
Read 1224 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. የደግ መንግስት ክፋቱ፣ በአንድ እጅ ድጎማ እየሰጠ በሌላ እጅ አገር ማራቆቱ ነው። ወጪው እየበዛ ብርዱ እየተቆለለ፣ መላ የሌለው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል። እንደ ድጎማው ጦሱም ለብዙዎች ይደርሳል። 2. ሳሊ ሃፊዝ፣ የቤሩት ነዋሪ ናት። በዚህ ሳምንት ረቡዕ እለት ባንክ ሄደች። በሽጉጥ…
Read 9236 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 17 September 2022 13:01
ህወሓት ሦስተኛ ዙር ጦርነት ለምን ቀሰቀሰ?
Written by (ከኢሳይያስ ልሳኑ - ቤተሳይዳ ሜሪላንድ- አሜሪካ)
በቅርብ ርቀት ከሰማናቸው ዜናዎች እንነሳ፡፡ መንግሥት የተናጥል የተኩስ አቁም ስምምነት አደረገ፡፡ የሰላም ድርድር ሊጀመር ነው - ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፡፡ በምስጢርም ተነጋገሩ - የሚሉትን ጭምጭምታዎችና ዜናዎችን ስንሰማ ከነበረበት እንዴት ወሬው ዘሎ ጦርነት ውስጥ ተገባ ወደሚል እንደተለወጠ ፍጥነቱ ይገርማል፡፡ በዚህ መንግሥት የተናጥል…
Read 3459 times
Published in
ነፃ አስተያየት