ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
አንድን ጉዳይ ስትጀምር አዲስ ብትለው አይገርምም፡፡ በፊት ለፊትም እንደሚታወቅ በቅርብ የተገኘ ነገር አዲስ ነውና ሰውም አባባልህን ይጋራል፣ አዲስ ይልልሃል፡፡ አድሮም ከርሞም አዲስ የሆነን ነገር ማሰብ ግን ምናልባትም ለእንደ እነ አሰፋ ጎሣዬና ነቢይ መኮንን ዓይነት ሰዎች የተሠጠ የብቻ ጸጋ ይመስላል፡፡ እንዴት…
Rate this item
(2 votes)
“ጋዜጣ ስፍር ቁጥር ከሌለው ወርቅ የሚበልጥ ትልቅ የህዝብ ሀብት ነው (The newspaper is a greater treasure to the people than uncounted millions of gold)።” ለዘመናት እንደ ጥቅስ ሲነገር የኖረዉ ይህ አባባል፣ ጋዜጦች ለአንድ ማህበረሰብ ያላቸዉን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ፍንትዉ አድርጎ…
Saturday, 18 January 2025 21:57

መልዕክቶቻችሁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አድማስ ጋር እንዴት ተዋወቅን? አዲስ አድማስን ከ13 አመታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ደብረ ማርቆስ ተማሪ በነበርኩበት ወቅት ነው የተዋወቋት። ጋዜጣዋ ቅዳሜ ከሰዓት አንዳንዴ ደግሞ እሁድ ጠዋት ትደርስ ነበር፡፡ በወቅቱ እሸት አማተር የጋዜጠኞች ክበብ አባላት በተራ እየገዛን በፍቅር የምናነባት ተወዳጅ ጋዜጣ…
Monday, 13 January 2025 00:00

ሀ’ሊዩ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ዓለምን እየገዛ ያለው የደቡብ ኮርያ ሞገድሀገራችንን ጨምሮ “በማደግ ላይ ያሉ” ተብለው የተፈረጁ ሀገራት (developing countries) ስለእድገታቸውና ስለወደፊት ውጥኖቻቸው ሲወያዩ፣ ደቡብ ኮርያን እንደ አብነት ሲጠቅሱ መስማት የተለመደ ጉዳይ ነው። እውነት አላቸው! ደቡብ ኮርያ ከጥቂት አስርት ዓመታት በፊት በቅኝ ግዛት ስር የምትማቅቅና…
Rate this item
(1 Vote)
በሀገራችን የሥነጽሑፍ ጉዞ ውስጥ አሻራቸው የማይደበዝዝ፣ አበርክቷቸው የጎላ፣ በዚህም ስማቸው በደማቁ የሚጠቀሱ ጸሐፍት ጥቂቶች ናቸው፡፡ ከእነዚህም አንዳንዶቹ ብዙ የጻፉ፣ ደጋግመው ያሳተሙ ናቸው፡፡ ከፊሎቹ ደግሞ ሁለት እና ሦስት ሥራዎችን ብቻ ያሳተሙ (የጻፉ ከማለት መቆጠቤ፣ አለማሳተም ላለመጻፍ ምስክር አይቆምም በሚል ነው) ናቸው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
በ‹‹አዲስ አድማስ›› ልደት ለመገኘት፤ በኮከቡ አሰፋ እየተመሩ ከተጓዙ ‹‹ሰብአ ሰገሎች›› መካከል፤ ነቢይ መኮንን፣ ሰለሞን ገ/እግዚአብሔር፣ ብርሃኑ ነጋሽ እና የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ማርቆስ ረታን ጨምሮ፤ ነቢይ፣ ሰለሞን፣ ብርሃኑ ኦርማ ጋራዥ አካባቢ በነበረው የ‹‹አዲስ አድማስ›› ቢሮ፤ Backlog እየሰሩ ጥቂት ወራት…
Page 1 of 278