ህብረተሰብ
ዓይኖቻችን በየዕለቱ 15ሺ ያህል ጊዜ ይርገበገባሉእያንዳንዱ ሰው በቀን 2 ሊትር ምራቅ ያመርታልበየደቂቃው ከ30ሺ - 40ሺ የቆዳ ሴሎች ይሞታሉ ከተፀነስንበት ሴኮንድ ጀምሮ፣ በሕይወትና በጤንነት የምንንቀሳቀሰው ቅንጣት ታህል ስህተት ሳይፈፅሙ ተግባራቸውን ስለሚፈፅሙ ነው፡፡ እስቲ ጥቂቱን እንይ፡፡ 20ሺህ ያህል ሀሳቦችበአንጎላችን ውስጥ ምን ያህል…
Read 5935 times
Published in
ህብረተሰብ
“የስደተኛው ማስታወሻ” የተባለውን የተስፋዬ ገ/አብ አዲስ መጽሃፍ “በብላሽ” ወስጄ አነበብኩት። መጽሃፉን በነጻ የበተነው እራሱ ነው ይላሉ። አንድ ሰው የለፋበትን ነገር በነጻ ሲሰጥ ጥያቄ ማስነሳቱ አይቀርም። በተለይ ደግሞ እንዲህ አይነት አወዛጋቢ መጽሃፍ ሲሆን ይበልጥ ያስጠረጥራል። ከዚያም አልፎ አንዳንድ ሰዎች የሚሉትን ያጠናክራል።…
Read 3947 times
Published in
ህብረተሰብ
“በአንድ ቀን ትምህርት ፎቶ አንሺ ሆኜ ቁጭ አልኩ” - የ69 ዓመቷ አረጋዊ ወ/ሮ ባዩሽ ካዛንቺስ አካባቢ በልመና የሚተዳደሩ አንድ አይነሥውር ሽማግሌ አሉ፡፡ የሚለምኑት ከካዛንቺስ ስድስት ኪሎና ፒያሳ ለመሄድ ታክሲ ከሚጠብቁ ተሳፋሪዎች ነው፡፡ አንድ ቀን በእለቱ የለመኑትን ገንዘብ ታክሲ እየጠበቅሁ ባለሁበት…
Read 1948 times
Published in
ህብረተሰብ
የጥቅምትን የመጀመሪያ ቅዳሜና እሁድ ያሳለፈኩት በናዝሬት ማለትም በአዳማ ከተማ ነው። እኔና ስምንት ዘመዶቼ ወደ አዳማ ያመራነው በአንድ እህታችን የጋብቻ ሥነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ነው፡፡ የናዝሬት ዘመዶቻችን አልጋ የተያዘልን መሆኑን አስቀድመው በስልክ ስለነገሩን፣ በቀጥታ ያመራነው አዳማ ጌጤ ሆቴል ጀርባ ገባ ብሎ…
Read 1791 times
Published in
ህብረተሰብ
“ያኔ በኒው ኦርሊንስ ነገሮች አስቸጋሪ ነበሩ፤ እንኳንስ ለትምህርታችን ሊከፈልልን ይቅርና በልተን ካደርንም ዕድለኞች ነን፡፡ በህይወት መኖር እንቀጥል ዘንድ የሙዚቃ ፍቅር በደማችን ውስጥ ሊኖረን የግድ ነበር” (ሉዊስ አርምስትሮንግ፤ የትራምፔት ተጫዋች)አገሬ ምድር ላይ እያለሁ አገሬ የናፈቀኝ መሰለኝ፡፡ የማውቀው ሰው አጣሁ እንጂ፣ አገር…
Read 4869 times
Published in
ህብረተሰብ
ፈረንሳይ ከሌላው ሀገር የተለየ ቅርስ ወይም የተፈጥሮ መስሕብ የላትም፡፡ ነገር ግን ከሕዝብ ቁጥሯ በሚሊዮኖች የላቀ ቱሪስት በየዓመቱ ይጎበኛታል፡፡ ጎረቤቷ ጣሊያን ከፈረንሳይ በቁጥር የበለጡ ዓለምአቀፍ ቅርሶች ብታስመዘግብም እንደ ፈረንሳይ አልጎረፈላትም፡፡ ኢትዮጵያም ዓለም አቀፍ ቅርስ በማስመዝገብ ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ዘጠኝ ቅርሶች…
Read 2957 times
Published in
ህብረተሰብ