ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ፣ “serial killer” ተብሎ በፖሊስ የሚታደን ሰው… በኛ አገር “አርበኛ” ወይም “ጀግና” ተብሎ ሊወደስ ይችላል (በአብዮቱ አመታት ሲተላለቁ እንደነበሩት አብዮተኞች) በፈረቃ ከምትሰራበት በርገር ኪንግ እንደወጣች ጠፍታ የቀረችው አማንዳ ቤሪ፣ “ፊቷን አየሁ፤ ድምጿን ሰማሁ” የሚል ሰው ሳይገኝ 11 አመታት አልፈዋል። የጠፉ…
Rate this item
(4 votes)
“ምን ገበያ አለ…ዝም ብሎ ብሩን መብላት እኮ ነው?” የአራት ልጆች እናት ለሆኑት ለወ/ሮ ሮማን ታደሰ አመት በዓላት የጭንቀት፣ የሃሣብና፣ የሰቀቀን ጊዜያቶች ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ውስጥ ተቀጥረው የተጣራ 1170 ብር ወርሃዊ ደመወዝ የሚከፈላቸው ባለቤታቸው በየወሩ የሚሰጧቸውን አንድ ሺህ ብር…
Rate this item
(1 Vote)
ከኢህአዴግ የሽግግር መንግስት በኋላ እስከ 1994 ዓ.ም ድረስ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ በሥልጣን ዘመናቸው ለማከናወን አስበው ካልተሳኩላቸው የቤተ-መንግስት እቅዶች መካከል አንዱን አጫውተውኛል። ዶ/ር ነጋሶ ርዕሠ-ብሄር ሆነው ወደ ብሄራዊ (ኢዮቤልዮ) ቤተመንግስት ከገቡ በኋላ የቤተመንግስቱን የተለያዩ ቦታዎች ተዘዋውረው ተመለከቱ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፤ የሚሰራቸውን ተግባራት ለማመልከት፤ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት ያስመዘገበቻቸውን ታሪካዊ ነገሮች ለማስተዋወቅ፤ ቱሪዝም ለልማት ያለውን ጠቀሜታ ለመግለጽ፤ በኢትዮጵያ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለመጠቆም…አዘጋጅቶ ባሰራጨው በራሪ ወረቀት ላይ ከቀረቡ አስደማሚ መረጃዎች አንዱ፤ ኢትዮጵያ ከ2.8 ሚሊዮን ዓመት በፊት የእጅ መሣሪያ መጠቀም የተጀመረበት…
Rate this item
(2 votes)
“የስዕል ብቻ ሳይሆን የሰዓሊያን ጉዳይ ያገባኛል ያለ ታላቅ ሰዓሊ” ለሎሬት አፈወርቅ ተክሌ አንደኛ ሙት ዓመት መታሰቢያ ረቡዕ ሚያዝያ 2 ቀን 2005 ዓ.ም በብሔራዊ ሙዚየም የሰዓሊው ሥራዎች ለእይታ ቀርበው፣ ለአራት ተከታታይ ቀናት በሕዝብ የተጎበኘ ሲሆን የስዕል ኤግዚቢሽኑ በተከፈተ ማግስት በቅርስ ጥበቃና…
Saturday, 20 April 2013 12:06

መፈክር አልባ ሰልፈኛ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በቃ ጦቢያ እንዲህ ሰልፍ አፍቃሪ ሆና ትቅር? እውነቴን እኮ ነው፣ ለትንሽ ትልቁ መሰለፍ የዕለት ተዕለት ተግባራችን እየሆነ መጥቷል፡፡ ነጋዴዎች ገዢ ሲሰለፍላቸው፣ የመንግስት ሰራተኞችም ባለጉዳይ ሲደረደርላቸው ደስታቸው ነው፡፡ ይብዛም ይነስም ሁላችንም ባለችን አቅም ማሰለፍ እንወዳለን፡፡ መንግስትም ግለሰብም፤ ዕድርም ጠበልም … ያሰልፉናል፡፡…