ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እሰየው ነው… አሁን አሁን ጋዜጠኝነት አሪፍ እንትናዬዎች ስለገቡበት… ለኢንተርቪው የቀጠረ እንግዳን ጸሀፊ “ለክፉም ለደጉም ሞባይልሽን ብይዘው…” ምናምን መባባል ሊቀርልን ነው፡፡ አሀ… ጋዜጠኞች እስከዛሬ አሯሯጭ (ፔስሜከር) ነበርና! የሪቮሉሽኑ ፍሬ ለእኛም ይዳረሳ! ቂ…ቂ…ቂ… ስሙኝማ…የምር ግን ይሄ የ‘አሯሯጭነት’ ነገር አስቸጋሪ እየሆነ…
Read 2951 times
Published in
ህብረተሰብ
መከባበር፣ መደማመጥ፣ መተሳሰብ ወይስ በጐሪጥ መተያየት? ለምሳሌ በአሜሪካ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ መጥ ተማሪ ስለ ሦስት አዳዲስ ነገሮች የሚገልጥ በራሪ ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ ስለ ጥቁር፣ ስለ ግብረ ሰዶማዊ፣ ስለ ኤሽያ አሜሪካዊ! ይህ የሚደረገው ተማሪዎች ስለ ጉዳዩ መረጃ እንዲኖራቸውና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ በማሰብ ነው፡፡…
Read 3680 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ከረማችሁሳ! እንዲሁ ነው እንግዲህ…የላይፍ ነገር! እኔ የምለው…ዘንድሮ አላምርባቸው ያሉ ነገሮች አልበዙባችሁም! ለምሳሌ ከቤት ውጪ የመመገብ ነገር አላምርበት ብሏል፡፡ እኔ የምለው…ፊፍቲ ምናምን ብር ከፍላችሁ ያዘዛችሁት ሥጋ ወጥ ውስጥ …”ሥጋውን” ለማግኘት ለአፋልጉኝ ማስታወቂያ ተጨማሪ ወጪ ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ ሹሮ ያኔ “የድሃ ቀለብ”…
Read 3294 times
Published in
ህብረተሰብ
GIZ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እያከናወናቸው ያሉትን ተግባራት ማሣየትና በዚሁ ክልል በ3 ቀበሌዎች ላይ ያስገነባቸውን በውሃ ኃይል የሚሰሩ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ጣቢያዎችን ለማስመረቅ በተያዘው ፕሮግራም ላይ እንዲገኙ ጥሪ ከተደረገላቸው ጋዜጠኞች መካከል አንዷ ሆኜ ነበር ባለፈው ረቡዕ…
Read 2288 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገራችን የመከልከል አዚም የተጠናወታት ሀገር ነች፡ ኑሮአችን ወይም ህይወታችን በክልከላ የተሞላ ነው፡፡ ፓርላማችን እራሱ የህዝብ እና የሀገር ጥቅም ለማስጠበቅ ሳይሆን የክልከላ ናዳ እንደ ህግ ለማዝነብ የተቋቋመ ነው፡፡ ወይም ይመስላል፡፡ ወይም… ልጆቻችን የሚያድጉት በክልከላ ታጥረው ነው፡፡ ወይም ቢያንስ እኛ የትላንቶቹ ልጆች…
Read 1998 times
Published in
ህብረተሰብ
ላሊበላ ከተማ ገብተን አንዱ ዋና ሥራዬ ሻወር መፈለግ ነበር፡፡ ከአዲስ አበባ ስንነሳ ከተማውን ሊያስጎበኘን ቀጠሮ የያዝኩት ልጅ ጋ ደወልኩኝ፡፡ “ሃሎ ነቢይ፤ አውቄሃለሁ፤ አውቄሃለሁ” “ከአዲስ አበባ የመጡ እንግዶች ይዤ ላሊበላ አብያተ-ክርስቲያናቱን እያስጎበኘሁ ነኝ፡፡ ከእነሱ ስለያይ እንገናኛ” አለኝ፡፡ “ችግር የለም አሁን ግን…
Read 3297 times
Published in
ህብረተሰብ