Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 15 September 2012 11:33

“አዲስ ዓመት”ና “ሚስቶ” ዕቅዶች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ነገረ ጽሑፌን በጥያቄ ልጀምር፡፡ ለመሆኑ የዘመን አዲስና አሮጌ አለው? ዘመን ሲታደስ ምን ይመስላል? እንደ እንቦሳ በየመስኩ ሲቦርቅ እናየዋለን? ከዚያም ወጣት ሆኖ ደረቱን ገልጦ ትከሻውን አሳብጦ “ማን ነክቶኝ“ ሲል እናስተውላለን? በሶስተኛ ደረጃስ ጐልማሳ ሆኖ እንደ ሰው ሲጨምት የምናስተውልበት ጥበብ አለን? አንድ…
Rate this item
(0 votes)
ዶክተር ዩን - ፕዮ ሺን የሐናም ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት (ኮሪያ) የእንኳን ደስ አለዎ ደብዳቤ የዓለም ሰላምንና ዕርቅን በመላው ዓለም ለማስፋፋት የዓለም የሰላም ጓድ (World peace Corps) ያደረገውን ክቡር ጥረት መሠረት አድረጌ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የዓለም ሰላም የክብር ተሸላሚ ሆነው በመመረጣቸው…
Monday, 10 September 2012 14:14

ትችላለች

Written by
Rate this item
(0 votes)
አረንጓዴ፣ ብጫ ቀይ የሴቶች ግጥም ነች! የጀግና ዋጋ መወደድ ነው ወይ ጀግንነትን የሚፈጥረው?... አልኩኝ ለራሴ፡፡ ወርቅን ብርቅ የሚያደርገው በቀላሉ የማይገኝ መሆኑ ነው?...ሁሉም ሰው በውስጡ የጀግንነት መንፈስ አለው፡፡ መንፈሱን ወደ ተግባር የሚለውጠው ግን ወርቅ የሆነው ብቻ ነው፡፡ ጀግናና ወርቅ አንድ የሆኑት…
Monday, 10 September 2012 13:52

“ሰው ጥሩ ሰው ጥሩ፣

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ናችሁሳ! የ‘ኢቩ አትሞስፌር’ ነገር ነው! አንድ ሁልጊዜ የሚገርመኝ ነገር…መንፈቅና ዘጠኝ ወር ቺስታ ሆነው የቆዩ ወዳጆቻችን የዋዜማ ጊዜ ፈረንካውን ከየት ነው የሚያገኙት! ግራ ገባና! ይቺ የፈረንጅ ጋዜጣና ቴሌቪዥን ሁሉ ‘ዘ ሴክሬቲቭ ኢስት አፍሪካን ኔሽን’ እያለ ሲጠራት የከረማት አገር ውስጥ የአደባበዩ…
Rate this item
(0 votes)
ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሣምንት “አቶ መለስ ለዓላማቸው ኖረዋል፤ ኢትዮጵያ ለራሷ ታልቅሥ!” በሚል ርዕስ፣ በሀገራችን የመሪ እና የተመሪ ህዝብ ግንኙነት ጥልቅ ጥናት የሚሻ እየመሰለኝ ስለመምጣቱ፣ ከፖለቲካ ንቃተ ህሊናችን ይልቅ ህብረተሠባዊው የአስተሳሰብና የአሰራር ልማዳችን የበለጠ ሰፊ ሥራ የሚጠይቅ ስለ መሆኑ፣ ከተዥጐረጐረ ባህልና…
Rate this item
(0 votes)
አንድ አባት ሰሞነኛ ስለሆነው የአገራችን የሀዘን ክስተት አንስተው በርዕሴ የተመለከቱት አምስት የአገር መሪዎችና አምስቱ የሃይማኖት አባቶች ከስደተኝነትና ከአማሟታቸው ጋር በተያያዘ የተጋሩት ታሪክ ምን አንደምታ ይኖረው ይሆን? በሚል ጥያቄ ሲያነሱ መስማቴ ለዚህ ጽሑፍ መፃፍ መነሻ ሆኖኛል፡፡ ከስተደኝነትና የአሟሟት ታሪካቸው በተጨማሪ ወዳጅነትና…