Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(6 votes)
ጠመዝማዛው አቧራማ መንገድ አንድ ሦስት ቦታዎች ላይ ቆሎ ነጋዴዎች የመሠሉን ሰዎች አስቆሙን፡፡ ከጎናቸው ወርቃማ ጥላ የያዙ ሰዎች አሉ፡፡ በጥግ በኩል የተቀመጠ የጉዞ ባልደረባዬ ዝርዝር ካለህ የሁለት ብር ቆሎ ግዛልኝ፡አለኝ፡፡ የተባለውን ብር አውጥቼ ልከፍል ስል በነፃ ነው ተባልኩ፡፡ መኪናው ውስጥ ላለነው…
Saturday, 29 October 2011 15:53

Greater Ethiopia by

Written by
Rate this item
(0 votes)
ክፍል አንድ - Wax and Gold የተከበራችሁ አንባብያን፡- ላለፉት በርካታ ሳምንታት Anthropology ስለሚባለው Social science ስንጫወት ሰንብተናል፡ ዛሬ ይህን አይነት ሳይንቲስት ይወክልልን ዘንድ ከአንድ ናሙና Anthropology እና ከስራዎቹ ጋር እንተዋወቅ፡፡ ከሶስት ሺ አመት በፊት አክሱማዊቱ ንግስት ሳባ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዛ…
Rate this item
(0 votes)
ፈቃደ ወልደማርያም ተወልዶ ያደገው ወልቂጤ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ ከልጅነቱ አንስቶ በትምህርቱ ጐበዝ የነበረ ቢሆንም ትምህርቱን በአግባቡ ለመከታተል የማያስችሉ በርካታ እንቅፋቶች እንደገጠሙት ይናገራል፡፡ የትምህርት ቤት ክፍያ መክፈልና የመማሪያ ደብተርና መጽሐፍትን ማሟላት ታላቅ ፈተናዎቹ ነበሩ፡፡ እነዚህን የት/ቤት ወጪዎች ለመሸፈን ዶሮ አርብቶ እስከመሸጥ…
Saturday, 22 October 2011 11:20

ሰውን በቧልታይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሰው ተረፈ?”… መድፍ ሲተኮስ፣ እሳት ሲለኮስ፣ መኪና ሲጥስ… ሀበሻ ምድር ላይ ቅድሚያ የሚሰጠው መጠይቅ፡፡“ሰው ከተረፈስ ሌላው ይተካል”ሌላ ምን አለን? የተረፈን ሰው፣ የተትረፈረፈን ሰው… የዛኑ ያህል የማንጠግበው ሰው፡፡ ደረታችንን የምንደቃው፣ ፊታችንን የምንነጨው፣ ከል የምንለብሰው፣ አመድ የምንነሰንሰው… ለሰው፡፡ ደግሞ - ደግሞ…
Saturday, 22 October 2011 11:16

አንትሮፖሎጂ፣ ባህል፣ ሀይማኖት

Written by
Rate this item
(4 votes)
“መዝናናት መዝናናት፣ አሁንም መዝናናት!”(ጓድ ሌኒን) የተከበራችሁ አንባብያን፡- አሀዱ ባለፈው እትም “ህይወታችን በተአምራት አለም” በሚል ርእስ ዝርያችን ባለፉት ሩብ ሚልዮን አመታት ከዋሻ ጨለማ ተነስቶ እስከ ቤተ መንግስት ብርሀን የመጣበትን መንገድ ዋና ዋና ምእራፎቹን በጨረፍታ አይተናል፡፡ አብዛኛው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ግኝቶችንና ፈጠራዎችን የተመለከተ…
Saturday, 22 October 2011 11:16

የዳቦ ታሪክ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የአንድ ሰው የህልውና ሂደት ተጠናቅቆ የሚገኘው በህይወቱ መጨረሻ ላይ ነው ይላሉ ኤግዚዝቴንሻሊስቶች፡፡ በሂደት ላይ እያለ ማንነቱ “ነው” በሚል ማረጋገጫ መደምደም አይቻልም፡፡ በህይወቱ እያለ “በሁነት ወይንም መሆን ሂደት ላይ ነው” ይባላል እንጂ “ሆኗል” ብሎ በአለቀ-ደቀቀ የሰውዬውን ጉዳይ መዝጋት አይችልም፡፡ ይህ የሰውን…