ህብረተሰብ
ከማህበረሰቡ በአስተሳሰብም ሆነ በአኗኗራቸው ወጣ ያሉ ሰዎች ይመቹኛል፡፡ እነዛ…ብቻቸውን በሀሳብ ጭልጥ ብለው የሚያሰላስሉት፣ በመንገድ ላይ ከሰዎች ራቅ ብለው ወክ የሚያደርጉት፣ ድምፅ ማዳመጫቸውን ጆሮዎቻቸው ላይ ሰክተው ለብቻቸው - የብቻቸውን ድምፅ የሚያዳምጡት፣ በሀይማኖት ስፍራዎች ተገኝተው ብቻቸውን ከሰው አይን ተለይተው የሚፀልዩት፣ በትምህር ቤት…
Read 899 times
Published in
ህብረተሰብ
“--እንዲህ ነው፣ አስተማሪ፡፡ አስተማሪ አዋላጅ ነው፡፡ እኛ ግን አኮፋዳ እንድንሆን የተደረግን ይመስለኛል፡፡ አስተማሪ ተማሪው የያዘውን እንዲወልድያግዘዋል እንጂ እርሱ ሊያረግዝለት አይችልም፡፡ ተማሪው መክኖ እንዳይቀር (እውነተኛ ተፈጥሮውንና ማንነቱን እንዲጸንስ) ምክንያት ይሆነዋል፡፡--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት ነው? መድረሻውስ…
Read 833 times
Published in
ህብረተሰብ
የቫላንታይን ዴይ የዋለበት አርብ እለት ላይ ከቤት ስወጣ እንቅልፍ ላይ ነበረች፡፡ ረፋዱ ላይ ቢሮዋ ስትገባ ደውላልኝ “የጓደኛህን ፖስት አየኸው ?” ስትለኝ...ቀኑ በነገር ለመጀመሩ ፊሽካ እንደተነፋ ገባኝ፡፡ ህይወት እምሻዉ እራሷ የፈረምችበትን ሦስት መጻሕፍት በተለያዩ ጊዚያት በስጦታ ሰጥቻታለሁ፡፡ የስራዎችዋ አድናቂና የፌስቡክ ገጽዋ…
Read 1075 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 08 March 2025 00:00
3ኛው የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከሐሙስ ጀምሮ በሳይንስ ሙዚየም ይካሄዳል
Written by Administrator
አሸናፊዎች በአሜሪካ በሚካሄደው ዓለማቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ 3ኛው ዙር የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከመጋቢት 4 እስከ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም እንደሚካሄድ ኢትዮ ሮቦቲክስ አስታወቀ፡፡ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው በዚህ ውድድር የመጀመሪያ ደረጃ፤…
Read 701 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ግላዊ ማንነታችንን ትተን ማኅበረሰቡ እንድንሆን የሚጠብቅብንን ማንነት ስናሳድድና እሱኑ ስንተውን ከእውነተኛውእኛነታችን ጋር እንተላለፋለን። አስቀድሞ ከተሰራው ቅርጽ ጋር እንድንገጥም ሲባል ራሳችንን በራሳችን ከርክመን ከርክመን ሌላሆነን እናርፈዋለን። ለመመሳሰል ስንል ልዩነታችንን በህዝብ ቀለም እንደልዛለን።--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት…
Read 1217 times
Published in
ህብረተሰብ
"እድሜ የሰጠው አያየው የለም! " ይባላል። እንዲህ መባሉ በሁለትና ከዚያ በላይ ጊዜዎች[ ዘመናት ፣ ወቅቶች ፣ ሁኔታዎች ፣ አጋጣሚዎችና ክስተቶች... ወዘተ] ተገኝቶ ፣ ለውጡን ፣ ዕድገቱን ፣ ልማቱን ጥፋቱን አይቶ፣ "ድሮ በእኛ ጊዜ... " እያለ ለሚተዝት ፣ አላፊውን ወይም የደረሰበትን…
Read 989 times
Published in
ህብረተሰብ

