ህብረተሰብ
ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ ለሁለት ሺ ዓመታት ያህል የተደጋገመ ሙከራ ተደርጓል፡፡ ኢትዮጵያውያን ግን አገራቸውን በሌላ ባዕድ ሳያሲዙ ባላቸው ኃይል ሲከላከሉ ቆይተዋል። በኤሮፓም ሆነ በአሲያ ወይም በአፍሪካ የሚነሱ ታላላቅ መንግሥታት ጉልበት እያገኙ ግዛታቸውን በሚያሰፉበት ጊዜ ኢትዮጵያንም ለመደረብ ብዙ ጊዜ ሞክረዋል =…
Read 912 times
Published in
ህብረተሰብ
ክብር በማማየዐፄ ምኒልክ የክተት አዋጅ በተለያየ የጦር አካዳሚ የሚጠና ሲሆን፤ “የዓለማችን አጭሩ የክተት ዓዋጅ” ተብሎ ይጠራል። አብዛኛው የጦር አዋጅ ከሃያ ገጽ እስከ መቶ ገጽ እንደ ሚፈጅ ልብ ይሏል። የምኒልክ ወርቃማው የክተት ዐዋጅ አንድ ገጽ ባትሞላም፥ ብዙ የሚፈከርበትና በብዙ እንደምታ የሚታይ…
Read 945 times
Published in
ህብረተሰብ
በስተርጅናድርሰት፡- ናዲን ጎርዲመርትርጉም፡- ነቢይ መኮንን/የደቡብ አፍሪካ የሥነጽሁፍ የኖቤል ሽልማት አሸናፊ/ሰዎች ገጸ-ባህሪ ሲሆኑ እንደ ሰው ልጅ መቆጠራቸው ይቀራል፡፡ ልክ ፕሬዚዳንት ክሩገርል እንደ ተከሉት የብርቱካን ዛፍ ወይም መናፈሻ ውስጥ እንደቆመ ሀውልት አለያም መጀመሪያ ቤተክርስቲያን እንደነበረውና አሁን ቤንዚን ማደያ እንደሆነው አዳራሽ ጣት የሚቀሰርበት…
Read 1332 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰው ሆኖ ባገራችን ተወልዶ በህይወት እያለ የጃማይካ ህዝብ አምላክ ስለሆነው ስለ ራስታፋራይ ጃ! ወጋችንን እንቀጥላለን፡፡ እኛ የምናውቃቸው ጃንሆይ በእድሜ እየበሰሉ ሲሄዱ World statesman እየሆኑ ሄዱ - ማለት በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በተለይም እስራኤልና ፍልስጤም የሚኮሩበት ባህል ይመስል ሁልጊዜ በመሳሪያ ሙሉ ትጥቅ…
Read 1128 times
Published in
ህብረተሰብ
በየጁዎች ኪታብ፣ በወልዮቹ ቤት፣ ሃራ ጥጋጥጉን ሥንት ዱዓ ሞልቶዳንዩል አወል ቤት፣ ‘ኑ ብሉኝ’ እያለ የቂሷው ሰደቃ፣ ዒልሙ ተፈትፍቶአደረ ይሉኛል የሸኾቼ ኪታብ የሚቀራው ጠፍቶ።(የጃኖ መንዙማ)፨ ከኢስላማዊ የሥነ-ጽሑፍ ዘርፎች መኻል ኣንዱ መንዙማ ነው። መንዙማ የሚለው ቃል “ነዞመ” ከሚል የዓረብኛ ሥርወ-ቃል የሚገኝ ሲኾን፤…
Read 929 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 22 February 2025 11:45
ራያ አላማጣን ከጦርነቱ በኋላ እንዳየኋት “የጦርነት ጥሩ፣ የሰላም መጥፎ የለውም”
Written by በክብረአብ አቦዬ
በተለያዩ አካባቢዎች ሰላም የሰማይ ያህል በራቀበት በዚህ ወቅት ከአንደኛው የሀገራችን ጫፍ ወደ ሌላኛው ለመጓዝ ማሰብ በመጠኑም ቢሆን ልብን ማራዱ አይቀርም፡፡ በሰላም ወጥቶ መግባት ትልቁ የስጋት ምንጭ ነው፡፡ በጉዞዬ ምን ይገጥመኝ ይሆን? ለሰው ልጅ ቅንጣት ርህራሄ በሌላቸው ታጣቂዎች እጅ እወድቅ ይሆን?…
Read 852 times
Published in
ህብረተሰብ

