ህብረተሰብ
ወደ ቡሌሆራከዲላ እስከ ይርጋ ጨፌ ያለው መሬት ከላይ በረጃጅም ዛፎች፣ ከስር ደግሞ ችምችም ባሉ የቡና ተክሎች ያሸበረቀ ውብ ምድር ነው፡፡ በዲላና በይርጋ ጨፌ መሐል በሙክት የምትታወቀው ወናጎ ትገኛለች፡፡ ይርጋ ጨፌ ስንሄድ ባንወርድም፣ በኋላ ከቡሌሆራ ስንመለስ አረፍ ብለን በአለም ገበያ በስሟ…
Read 861 times
Published in
ህብረተሰብ
አወዛጋቢው የ”ነፃ ፈቃድ” ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ [ለግንዛቤ ይረዳን ዘንድ የ‹ነፃ ፈቃድ› የእንግሊዝኛ ትርጉም (‹ፍሪ ዊል›/ Freewill) ሆኖ ይወሰድ፡፡] የ’ኔ ነፃ ፈቃድምንኩሬ ቢመስልም የረጋ ከጉድጓድድንገት ሲወርድበት ደራሽ ውሃ ኆኖየሌሎች ተጽዕኖ፤ኃይልና ማዕረግሳይፈልግ ይጓዛል በማይወደው ፈለግ፡፡በዕውቀቱ ሥዩም በዚህች ስንኝ የሚነግረን በባለኃይሎች፣ በባለማዕረጎች…
Read 468 times
Published in
ህብረተሰብ
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Read 1092 times
Published in
ህብረተሰብ
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Read 462 times
Published in
ህብረተሰብ
በ’ውቀቱ ስዩም ባንድ ገጸ ባሕሪው አፍ በኩል፣ “የያሬድ ዜማ ባያለዝበው ኖሮ እንደ ሀበሻ ያለ አውሬ የለም’ ማለቱ ልክ ነበር?” ስል እራሴን ጠየቅኩ፡፡ ችግሩ ግን ድንበር ዘለል ይመስለኛል፡፡ ኒቼ ለዚህ ሳይኾን አይቀርም “ከፍ ባልኩ ቁጥር ‘ኢጎ’ የሚባል ውሻ ይከተለኛል” ማለቱ፡፡ ያ…
Read 707 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጀመሪያው ቀንገና መጥቶ ከፊቱ ሲቀመጥ ነው አደጋ ውስጥ እየገባ እንደሆነ የተረዳው…ዶክተር ኤልያስ፡፡ የሳይካትሪስት ዶክተር ነው፡፡ ስራው የሰው ጭንቀት መስማት እና ጭንቀት ማስወገድ ነው፡፡ በቃ፡፡ ይህ ሰው ነፍስ የሌለው አይኑ እና የለበሰው ግዴለሽ ልብስ ግራ አጋብቶታል፡፡ ሌሎቹን ታካሚዎች እንዳያቸው ነበር ጭንቀታቸውን…
Read 649 times
Published in
ህብረተሰብ