ህብረተሰብ
(በቲፎዞ ሞድ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ቅኝቶች ናቸው፡፡) ጨልሞበት የሚያጨልም ሰው አለ። “ፍቅሯ ቀለለ ስል፤ እሷን አዘዘብኝ፤ ልታንገላታኝ ነው” ብሎ ያንጎራጉራል። የፍቅር ሃያልነትን ለመግለፅ የተዘፈነ አይመስለውም። “ፍቅር ሲታደስ”፣ መንፈስን የሚያስደስት ሳይሆን፣ ሕይወትን የሚያጨልም ይሆንበታል፡፡ ይሄ፣ ጭፍን የተቃውሞ ቅኝት-(setting) ነው።ሌላ ደግሞ አለ።…
Read 322 times
Published in
ህብረተሰብ
- ከዳላስ ማህበረሰብ በአንድ ቀን ብቻ ከ350 ሺ ዶላር በላይ አሰባስበናል አቶ ዘውገ ቃኘው ከዳላስ ቴክሳስ የመጡ እንግዳ ናቸው። በአሜሪካ ለ40 ዓመት ግድም ኖረዋል። በሪል ስቴት ስራ ላይ የተሰማሩ የቢዝነስ ሰው ሲሆኑ፣ ጎን ለጎን በጋዜጠኛ ሙያ ይሰራሉ ከልጅነታቸው ጀምሮ ጋዜጠኝነት…
Read 10232 times
Published in
ህብረተሰብ
«ነገሮችን እንደራሳቸው (እንደነገሮቹ) አይደለም የምንመለከታቸው፡፡ ይልቁንም እንደራሳችን ነው የምናያቸው” የሚል አገላለጥ ከኪዩባ ፈረንሳዊቷ ጸሀፊ አንጄላ አናኢስ ኒን ነው የተገኘው፡፡ በ’አይሁዳውያን ጥንታዊው ታልሙድ የቀደመ ምንጭ አለው’ ይላሉ በሰሎቹ፡፡ እና የምናየው እንደምናየው ነገር ባህርይና ተፈጥሮ ወይም ይዘትና ምንትነት አይደለም፡፡ የምንተረጉመውም የምንመለከተውም -…
Read 988 times
Published in
ህብረተሰብ
(የጥቅሙን ያህል ጉዳትም ያስከትላል) ዴብራ ብራድሊ ሩደር የተባለች የኮሙኒኬሽን ባለሙያና የሃርቫርድ መፅሔት ጸሐፊ ስለ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ስትናገር በምሳሌ እንዲህ ብላለች፡- “እሳት ምግብን ለማብሰል ትልቅ ግኝት ነው፤ ነገር ግን ማወቅ ያለብን እሳት የሚጎዳና የሚገድል መሆኑንም ጭምር ነው፡፡” የሰዎች አኗኗር ለውጥን ተከትሎ…
Read 2077 times
Published in
ህብረተሰብ
ግጥምን ሁሉም ሰው አንብቦ ለየራሱ የሚሰጠው ትኩስ ስሜት አለ፤ ወይ ይጠላል፤ ወይ ይወድዳል - ይላሉ የስነ ግጥም ሂስ ምሁር የሆኑት ኤስ ኤች በርተን፡፡ ይህ ግን ገና ድስቱ ምድጃ ሲነካ ነው፡፡ ደጋግመው ሲያጣጥሙትና፣ የቅመማውን ስልትና ይዘት ሲያጤኑ የሰውም ልዩነት፣ የጥበብም ቃና…
Read 412 times
Published in
ህብረተሰብ
መልስ የሚሹ ሁለት መሰረታዊ ፖለቲካዊ ጥያቄዎች (የብሔረሰቦች ሕዝቦችን እንነጣጥል ወይስ እንደራርብ?) ፌደራሊዝም ነጻ አስተዳደር ባላቸው ግዛቶች ሕብረት የሚመሰረት፤ በማዕከላዊ መንግሥትና ግዛቶቹ መካከል በሕግ የሚደነገግ የስልጣን እርከን ያለበት የአንድ ሉዓላዊ አገር ቅርጸ-መንግሥት ነው፡፡እንደ ኢትዮጵያ ያለ ለዘመናት አብረው የኖሩ የበርካታ ብሔረሰቦች ሕዝቦች…
Read 398 times
Published in
ህብረተሰብ