ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ወደ ቡሌሆራከዲላ እስከ ይርጋ ጨፌ ያለው መሬት ከላይ በረጃጅም ዛፎች፣ ከስር ደግሞ ችምችም ባሉ የቡና ተክሎች ያሸበረቀ ውብ ምድር ነው፡፡ በዲላና በይርጋ ጨፌ መሐል በሙክት የምትታወቀው ወናጎ ትገኛለች፡፡ ይርጋ ጨፌ ስንሄድ ባንወርድም፣ በኋላ ከቡሌሆራ ስንመለስ አረፍ ብለን በአለም ገበያ በስሟ…
Rate this item
(1 Vote)
አወዛጋቢው የ”ነፃ ፈቃድ” ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ [ለግንዛቤ ይረዳን ዘንድ የ‹ነፃ ፈቃድ› የእንግሊዝኛ ትርጉም (‹ፍሪ ዊል›/ Freewill) ሆኖ ይወሰድ፡፡] የ’ኔ ነፃ ፈቃድምንኩሬ ቢመስልም የረጋ ከጉድጓድድንገት ሲወርድበት ደራሽ ውሃ ኆኖየሌሎች ተጽዕኖ፤ኃይልና ማዕረግሳይፈልግ ይጓዛል በማይወደው ፈለግ፡፡በዕውቀቱ ሥዩም በዚህች ስንኝ የሚነግረን በባለኃይሎች፣ በባለማዕረጎች…
Tuesday, 24 December 2024 00:00

የጉጂ ትውስታዎቼ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Tuesday, 24 December 2024 00:00

የጉጂ ትውስታዎቼ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Rate this item
(0 votes)
በ’ውቀቱ ስዩም ባንድ ገጸ ባሕሪው አፍ በኩል፣ “የያሬድ ዜማ ባያለዝበው ኖሮ እንደ ሀበሻ ያለ አውሬ የለም’ ማለቱ ልክ ነበር?” ስል እራሴን ጠየቅኩ፡፡ ችግሩ ግን ድንበር ዘለል ይመስለኛል፡፡ ኒቼ ለዚህ ሳይኾን አይቀርም “ከፍ ባልኩ ቁጥር ‘ኢጎ’ የሚባል ውሻ ይከተለኛል” ማለቱ፡፡ ያ…
Saturday, 21 December 2024 20:20

የጭንቅላታችን ውጤት?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የመጀመሪያው ቀንገና መጥቶ ከፊቱ ሲቀመጥ ነው አደጋ ውስጥ እየገባ እንደሆነ የተረዳው…ዶክተር ኤልያስ፡፡ የሳይካትሪስት ዶክተር ነው፡፡ ስራው የሰው ጭንቀት መስማት እና ጭንቀት ማስወገድ ነው፡፡ በቃ፡፡ ይህ ሰው ነፍስ የሌለው አይኑ እና የለበሰው ግዴለሽ ልብስ ግራ አጋብቶታል፡፡ ሌሎቹን ታካሚዎች እንዳያቸው ነበር ጭንቀታቸውን…
Page 7 of 283