ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 16 November 2019 11:23
ኢንተሌክችዋል ት/ቤት በካምብሪጅ ስርዓተ ትምህርት የሚያስተምር ቅርንጫፍ ከፈተ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በ“ስቴም” ኤዱኬሽን ፒኤልሲ የሚተዳደረውና ሙሉ በሙሉ በውጭ ባለሀብቶች የተመሰረተው ኢንተሌክችዋል ት/ቤት 6ኛውንና በካምብሪጅ ሥርዓተ ትምህርት አገልግሎት የሚሰጠውን 6ኛ ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡ ትምህርት ቤቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሶስተኛዋ የአለም አቀፍ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መቀመጫ በሆነችዋ አዲስ አበባ የሚኖሩ አምባሳደሮች ዲፕሎማቶችና ዲያስፖራዎች በጠየቁት መሰረት…
Read 2534 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• የፋብሪካውን ሙስናና ዝርፊያ በማጋለጤ ተባረርኩ ይላሉ • የ7 ዓመት የፍርድ ቤት ጉዳያቸው በምን ተቋጨ? በ1955 ዓ.ም በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ውስጥ ነው የተወለዱት፡፡ በዚሁ ፋብሪካ ውስጥ አድገው፣ በተለያዩ ስራ ሀላፊነቶች ከ40 ዓመት በላይ አገልግለዋል፡፡ ትዳር መስርተው የልጅ ልጅ እስከ ማየትም…
Read 7511 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ወርልድቪዥን ኢትዮጵያ በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ከሚያከናውናቸው የተቀናጀ የልማት ሥራዎች መካከል በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥት ሆሞሻ፣ ባሞባሲና ማኦኮሞ አካባቢ ላለፉት 15 ዓመታት፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ጀባት ወረዳ ሸነን ከተማ መብኮ ደግሞ ላለፉት 17 ዓመታት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ…
Read 2512 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ ከ124 ሚ. በላይ የዳልጋ ከብት ቢኖራትም፣ በዓመት ወደ ውጪ የምትልከው 2 ሚ. ያህሉን ብቻ ነው ከ10 አገራት የተውጣጡ ከአንድ መቶ በላይ ተሳታፊዎች የሚገኙበት የኢትዮጵያ የእንስሳት ሀብት ተዋፅኦ ኤግዚቢሽን ከጥቅምት 6 – 8, 2012 ዓ.ም ድረስ በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡…
Read 2495 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሸን ባንክ አ.ማ አዲስ ባስገነባው ዘመናዊ የዋና መ/ቤት ሕንፃ ላይ በዓይነቱና በአገልግሎቱ ልዩ የሆነ ቅርንጫፍ መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በታዋቂው ኢትዮጵያ ባለሀብት በሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ስም የተሰየመውንና በዋና መ/ቤቱ ሕንፃ ውስጥ የተከፈተውን ቅርንጫፍ በክብር እንግድነት ተገኝተው መርቀው የከፈቱት…
Read 3074 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 31 August 2019 13:35
ሥራ አጥነት፣ ብር በማተም የመጣ ዕድገትና የዶ/ር ዐቢይ ፈተና
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ዓመቱ ሊጠቃለል እየተቃረበ ነው፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር በነበረኝ የአንድ ዓመት ቆይታ፣ በፖለቲካዊና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ሆኖም በኢኮኖሚው ጉዳይ ብዙም አልሄድኩበት፡፡ እናም የዛሬው መጣጥፌን ትኩረት በኢኮኖሚው ላይ አድርጌአለሁ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ኮተቤ 02 ቀበሌ አካባቢ አንዲት…
Read 2879 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ