ንግድና ኢኮኖሚ
- ከግብር በፊት 5ቢ.ብር ትርፍ ማግኘቱም ተተቁሟል - የባንኩ አጠቃላይ ሀብት ወደ 144 6 ቢ.ብር አድርጓል ዳሽን ባንክ፤ ባለፈው የበጀት ዓመት 18 ቢ. ብር ገቢ ማስመዝገቡን አስታውቋል። ባንኩ ይህን የገለፀው ከትናንት በስቲያ ጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የባለ አክስዮኖች 30ኛ…
Read 726 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“በጥራት ጉዳይ ድርድር የለም” አቶ ዮናስ ካሣ፤ የንግድ ስራ ፈጣሪው አቶ ዮናስ ካሣ፤ የቢዝነስ ሥራን ከአባቱ እንደተማረ ይናገራል፡፡ አባቱ አቶ ካሣ አበበ በንግዱ ዘርፍ ላይ ትልቅ አሻራ ያኖሩ የቢዝነስ ሰው ነበሩ፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ አባቱ የሚሰሩትን በቀርበት እየተመለከተ ያደገው ዮናስ፤ በ18…
Read 1217 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በባሮክ ኤቨንት ኦርጋናይዘር የተዘጋጀው “መርካቶን በሚሊኒየም” የአዲስ ዓመት የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዛር፣ ባለፈው ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፍቷል፡፡ እስከ ጳጉሜ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለ17 ቀናት የሚዘልቀው የንግድ ባዛሩ፤ ለሸማቹ ማህበረሰብ መሰረታዊና የበዓል ፍጆታዎች በስፋትና በቅናሽ የሚቀርብበት መድረክ ነው…
Read 874 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• አምና ከ400 በላይ፣ ዘንድሮ ከ300 በላይ ሰዎች ህይወት በትራፊክ አደጋ ተቀጥፏል - ትራፊክ ፖሊስ በአገሪቱ እንዲሁም በመዲናዋ እየተከሰተ ያለውን የትራፊክ አደጋ በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሳል የተባለ በተሽከርካሪዎች ላይ የሚገጠም አውቶማቲክ አደጋ ጠቋሚ መሳሪያ ይፋ ተደረገ።አዲሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ የተሰራው አቶ ጎይቶኦም…
Read 840 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት (ቢ.አይ.አይ) እና የኔዘርላንድ የሥራ ፈጠራና ልማት ባንክ (ኤፍ.ኤም.ኦ) እያንዳንዳቸው 20 ሚሊየን ዶላር፣ በድምሩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ለዳሸን ባንክ ማቅረባቸውን ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህ የብድር አቅርቦት ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርበውን የግብርና ምርት ለማሳደግና በእጅጉ አስፈላጊ የሆነውን…
Read 906 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 03 September 2023 21:28
አያቴል ሞባይል “ኤስ 23+” የተሰኘ አዲስ ሞዴል ሞባይሉን በኢትዮጵያ አስመረቀ
Written by Administrator
ላለፉት አመታት በአገልግሎት ጥራታቸውና በዋጋቸው ተመራጭ የሆኑ የስልክ ምርቶችን ለአገራችን ገበያ ሲያቀርብ የቆየው አያቴል ሞባይል ቴክኖሎጂና ዲዛይን ኩባንያ፤ በአዳዲስ ፈጠራዎች የተሰራውንና ዘመኑ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ደረጃ የሚያሳዩ ኤስ 23+ የተሰኘ አዲስ ሞባይልን በኢትዮጵያ አስመረቀ፡፡በአገራችን ገበያ በትራንሽን ማኑፋክቸሪንግ ኩባንያ ስር በመስራት አያቴል…
Read 870 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ