ንግድና ኢኮኖሚ
• የያዕቆብ ጀነራል ትሬዲንግ አጠቃላይ ኢንቨስትመንት 2.5 ቢ. ደርሷል • ሁሉም የድርሻውን ከተወጣ የምንፈልጋትን የበለጸገች አገር እንፈጥራለን • ወላይታ ሶዶ በርካታ ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎች ያስፈልጓታል • 220 ሚ. ብር የፈጀው ባለ 4 ኮከብ ሆቴል ሥራ ጀምሯል ተወልደው ያደጉት በወላይታ ዞን…
Read 1387 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአይን ህክምና ዘርፍ አንቱታን ባተረፉና የረጅም ጊዜ ልምድ ባካበቱ የአይን ህክምና ስፔሻሊስቶች በ2002 ዓ.ም የተመሰረተው “ዋጋ የአይን ህክምና ማዕከል” በ40 ሚሊዮን ብር ያደራጀው የአይን ቀዶ ጥገና ማዕከል ሰሞኑን ተመርቆ ስራ ጀመረ፡፡ “ዋጋ የአይን ህክምና ማዕከል” በሀገራችን የአይን ህክምናን በላቀ ደረጃ…
Read 1471 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
እውቁ ባለሃብት አቶ ወርቁ አይተነው በ5 ሚ.ብር ወጪ በደብረ ማርቆስ ያስገነቡት WA ዘይት ፋብሪካ ከነገ በስቲያ ሰኞ ይመረቃል፡፡ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ደብረ ማርቆስ ውስጥ በሊዝ በተገኘ 101 ሺህ 103 ካ.ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውና ግንባታው…
Read 1037 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬ ስድስት ዓመት የተመሰረተውና ንግዶችን ለማስተሳሰርና ለማቀላጠፍ ዓላማ የተመሰረተው TradEthiopia.com የኦንላይን ፕላት ፎርም፤ ከ30 በላይ የሀገር ውስጥና የውጪ አገራት የተውጣቱ ከ600 በላይ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት የኦንላይን ኤክስፖ ሊያዘጋጅ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ባለፈው ሳምንት አጋማሽ በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኤክስፖውን…
Read 1069 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአገራችን የመጀመሪያ የሆነውና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን የሚሰጠው ዘምዘም ባንክ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ከትናንት በስቲያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ኡመር ኢድሪስ በተገኙበት ቦሌ በሚገኘው ጋራድ ህንፃ ውስጥ በይፋ የተከፈተው ባንኩ አጠቃላይ ካፒታሉ 876 ሚሊዮን ብር…
Read 891 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ሮሃ” አፓርትመንት በ170 ሚ. ብር ሲጠናቀቅ የረር ሆምስ በግማሽ ቢ. ብር እየተገነባ ነው በሁለት ዓመታት ውስጥ 300 ያህል ቤት ፈላጊዎችን የቤት ባለቤት ያደርጋል የተባለውና በሆሴዕ ሪል እስቴት የሚገነባው “የረር ሆምስ” የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።ባለፈው አርብ ግንቦት 13 ቀን…
Read 1374 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ