ንግድና ኢኮኖሚ
ማዕከሉን ለማደራጀት 230 ሚ. ብር ፈጅቷል ዳሽን ባንክ በአይነቱ የተለየና በግል ባንኮች ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነውን “Tier lll” የተሰኘ ዘመናዊ የመረጃ ማዕከል ሐሙስ ረፋድ ላይ በዋና መስሪያ ቤቱ አስመርቆ ስራ ጀመረ። ይህን የመረጃ ማዕከል ለማደራጀት ከ230 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማድረጉም…
Read 940 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ግንባታው 13 ዓመታትን የፈጀውና 750 ሚ. ብር ወጪ የተደረገበት ቢሾፍቱ ቲኬ ሆቴልና ሪዞርት ዛሬ ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ይመረቃል። በቢሾፍቱ ሀይቅ ዳር የተገነባውና ባለ አምስት ኮከብ ደረጃ እንዳለው የተነገረለት “ቢሾፍቱ ቲኬ ሆቴልና ሪዞርት”፤ ከሌሎቹ ሆቴልና ሪዞርቶች የሚለይበት በርካታ መሰረተ ልማቶች እንዳሉት…
Read 1029 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የ972 ኩባንያዎችን ፈቃድ መሰረዙንም ማዕድን ሚኒስቴር ባለፉት 11 ወራት ብቻ 513.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ። የተገኘው የውጪ ምንዛሬ ከቡና ከተገኘው የዶላር መጠን በሁለተኛነት ደረጃ የሚያሰልፈው መሆኑም ታውቋል።የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ታከለ ኡማ ባለፈው ረቡዕ በጽ/ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 999 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በተለምዶ ሰባ ደረጃ በሚባለው አካባቢ ተወልደው ፈረንሳይ ለጋሲዮን በተሰኘው ሰፈር ነው ያደጉት፡፡ የወታደር ልጅ እንደሆኑ የሚገልፁት እንግዳችን፤ ገና የ4 ዓመት ህፃን እያሉ አባታቸው በመሞታቸው በጠንካራ እናት እጅ እንዳደጉ በኩራት ይናገራሉ፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በማኔጅመንት፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ከጅማ ዩኒቨርስቲ…
Read 2122 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሃቅ መልቲሚድያ እና ፕሪሚየር ኢንቨስትመንት ኮንሰልትስ በመተባበር ጥራት ያላቸው ምርቶች ለሚያመርቱ 500 የኢትዮጵያ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች፣ በአፍሪካና በመላው አለም ምርቶቻቸውን በማስተዋወቅ ከገበያና ከኢንቨስተሮች ጋር የሚያገናኝ የ5 አመት ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ። የፕሮጀክቱ ዋና አላማ ጥራት ያላቸው ምርቶችን የሚያመርቱ አምራች ኢንዱስትሪዎች ኢትዮጵያ…
Read 992 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Tuesday, 07 June 2022 07:06
ኢትዮ ቴሌኮም በ66 የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የዲጂታል መማሪያ ማዕከላትን አቋቋመ
Written by Administrator
ኢትዮ ቴሌኮም ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ ብሎም የነገ ሃገር ተረካቢ ዜጎችን በዕውቀት ለማነጽ የሚደረገውን ሁለገብ ሀገራዊ ጥረት ለማገዝ፣ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በተመረጡ 66 የመንግሥት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ኮምፒውተሮች፣ ልዩ ልዩ የትምህርት ቤት መገልገያ መሳሪያዎችንና ከፍተኛ ፍጥነት ያለው መደበኛ የብሮድባንድ ኢንተርኔት…
Read 1092 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ