ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(3 votes)
“ኤሌክትሪክ በየሰዓቱ ይጠፋል” በሚል ርዕስ ቅዳሜ ህዳር 13 ቀን 2007 ዓ.ም በታተመው ጋዜጣችሁ የወጣውን ፅሁፍ ከአነበብኩት በኋላ ይህንን ሃሳብ ለመሰንዘር ወደድኩኝ፡፡ ፅሁፉ ሙሉ በሙሉ ጉዳዩን የፈተሸ ባይሆንም፣ መደምደምያውም ትክክል ነው ብዬ ባላምንም እንደዚህ ዓይነት አብይ ጥያቄ ይዞ በመነሳቱ ግን አድንቄዋለሁ…
Rate this item
(0 votes)
ለ7 በጎአድራጎት ድርጅቶችና ለአንድ ግለሰብ 2.3 ሚ. ብር ድጋፍ አደረጉበኢትዮጵያ የሕይወት ኢንሹራንስ ድርሻ በጣም ዝቅተኛ ነው በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ቀደምት የሆኑት የግል ባንክና የኢንሹራንስ ኩባንያ የተመሰረቱበትን 20ኛ ዓመት እያከበሩ ነው፡፡ ኢህአዴግ ሥልጣን ሲይዝ የሚከተለው ፖሊሲ ነፃ ኢኮኖሚ እንደሚሆን የተገነዘቡ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የካርድ ክፍያን አስቀድሞ የጀመረውን ዳሽን ባንክ፣ ዛሬ ደግሞ ከአሜሪካው ኤክስፕረስ ጋር ባደረገው ስምምነት የኤክስፕረስ ካርድ የያዘ ሰው በኢትዮጵያ አገልግሎት ማግኘት ጀመረ፡፡ የምንሰጠው ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት ጥሬ ገንዘብ ሳይዝ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ ሰው ዓለም አቀፍ ካርድ ከያዘ የእኛን ኤቲ ኤም…
Rate this item
(1 Vote)
ከአንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የራያ ቢራ ምርት ለመጀመር የሚያስችል ሙከራ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተገለፀ፡፡600 ሚሊዮን ብር ከባለ አክስዮኖች በማሰባሰብና 910 ሚሊዮን ብር የባንክ ብድር በማስፈቀድ የተቋቋመው የራያ ቢራ አክስዮን ማህበር የፋብሪካ ተከላ ስራ፣ የመጥመቂያ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በትግራይ ክልል ሽራሮ ከተማና በአማራ ክልል አብርሃ ጅራ ከተማ አዳዲስ የምርት መቀበያ ቅርንጫፎችን መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው በትግራይ ክልል ሽራሮ የሚገኘው ቅርንጫፍ በፀለምቲ፣ አስገደ ፅምብላ፣ ታህታይ አድያቦ፣ ላዕላይ አድያቦ፣ መደባይ ዛና፣ ነአደር አዴት፣ መረብለኧ፣…
Rate this item
(0 votes)
ለመቄዶንያ 500ሺ ብር አበረከተ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የክፍያ ካርድ ያስተዋወቀው ዳሽን ባንክ፤ አሁን ደግሞ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ፣ የሞባይልና ኤጀንሲ (ውክልና) አገልግሎት በቅርብ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የአሜሪካ ኤክስፕረስ ካርድ ከፍተኛ ገንዘብ የሚያንቀሳቅሱ ሀብታሞች የሚጠቀሙበት “ፕሪስቲጂየስ ካርድ” ነው ያሉት የዳሽን ባንክ የፕሮሞሽን ዋና…