ንግድና ኢኮኖሚ
አሜሪካዊው ቢሊየነር ዋረን ቡፌት 400 ሚሊዮን የአክሲዮን ድርሻ የያዙበትንና ከታላላቅ የኢንቨስትመን መስኮቻቸው አንዱ የሆነውን የኮኮካ ኮላ ኩባንያ ጨምሮ፣ በተለያዩ ኩባንያዎቻቸው በደረሰባቸው ኪሳራ በ2 ቀናት ውስጥ 2 ቢ. ዶላር ማጣታቸውን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡ ባለፈው ሰኞ የተከሰተው የ7 በመቶ የአክሲዮን ዋጋ ማሽቆልቆል፣ አይቢኤም…
Read 3013 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ላቪሲን ኢንተርናሽናል ኤክስፖ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የገናን ባዛርና ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት ጨረታውን በ6.1 ሚሊዮን ብር ማሸነፉን የድርጅቱ የሁነቶች ማናጀር አቶ አዶኒስ ወርቁ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ላቪሲን ኢንተርናሽናል ኤክስፖ የቫካይና አጠቃላይ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አጋር ኩባንያ ሲሆን ላለፉት 16 ዓመታት በፈረንሳይና በሌሎች የአውሮፓ…
Read 1557 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢምሬትስ አየር መንገድ በቀጣይ አስር ዓመት ውስጥ ትኩረቱን በአፍሪካ ላይ በማድረግ የገቢ ድርሻውን በ40 በመቶ እንደሚያሳድግ አስታውቋል፡፡ ባለፈው ሳምንት በዱባይ በተካሄደው የአፍሪካ ዓለም አቀፍ ቢዝነስ ፎረም ላይ የኢምሬትስ አየር መንገድ ፕሬዚዳንት ቲም ክላርክ፤ አፍሪካ ለኢምሬትስ ትልቅ የዕድገት ምንጭ መሆኗን ተናግረዋል፡፡…
Read 1823 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለትምህርት ወደ አሜሪካ የሄዱት በወጣትነታቸው ነው - በ20 እና በ21 ዓመታቸው፡፡ ከአገር የወጡበትን ዓላማ ለማሳካት ኮሌጅ ገብተው ሴቷ ስለ አበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ (ሆርቲካልቸር)፣ ወንዱ ደግሞ ስለ ቴክኒክ ሙያ ተምረዋል፡፡በአሜሪካ መኖር የሚቻለው እየሰሩ ነው፡፡ ያለበለዚያ ዶላር የሚመነዝር ቅልጥጥ ያለ የከበርቴ ልጅ…
Read 3609 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሕዳሴ ቴልኮም አክሲዮን ማኅበር፣ የZTEን ስማርት ፎኖች ለማከፋፈልና በአገር ውስጥ የሞባይል ስልኮች መገጣጠሚያና ማምረቻ ፋብሪካ ለማቋቋም ከድርጅቱ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ ሰነዱ በተፈረመበት ወቅት የሕዳሴ ቴልኮም ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ ታደሰ አስፋው በሰጡት መግለጫ፤ የድርጅቱ ምርት የሆነውን ZTE Smart Phone…
Read 2536 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ የሚካሄደው “የላቀች ሴት” የክብር ሽልማት ሥነስርዓት በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ እንደሚያካሂድ አሶሴሽን ኦቭ ውሜን ኢን ቢዝነስ (ኤውብ) ገለፀ፡፡ ሰሞኑን ማህበሩ በሳሮማሪያ ሆቴል በሰጠው መግለጫ፤ ለዚህ የክብር ሽልማት የሚታጩ ሴቶችን ህዝቡ ከክልልም ሆነ ከአዲስ አበባ እንዲጠቁም ከተደረገ በኋላ፣ ሰባት…
Read 2665 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ