ንግድና ኢኮኖሚ
ከ350 ሺ በላይ ተመዝጋቢዎች ይጠበቃሉምዝገባው የሚካሄደው የስራ አጡን ቁጥር ለማወቅ ነው ተብሏል በአዲስ አበባ ቤት ለቤት የሚካሄደው የስራ አጦች ምዝገባ አላማ በከተማዋ ያለውን የስራ አጥ ቁጥር ለማወቅ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ከ350 ሺ በላይ ተመዝጋቢዎች ይጠበቃሉ ተብሏል፡፡ ወደ 9 ሚሊዮን ብር…
Read 2781 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 27 September 2014 09:44
ከቻይና ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የአቪየሽን ስልጠና ለመስጠት የተዘጋጀው ኮሌጅ
Written by Administrator
ከንጉሱ ዘመን ጀምሮ ለረዥም ዓመታት በመንግስት ብቻ ተይዞ በነበረው የአየር መንገድ ስራ ውስጥ የግል ባለሀብቶች መሳተፍ የጀመሩት በቅርቡ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ይህን እድል በመጠቀም ወደዘርፉ ከተሰማሩ ጥቂት የግል አየር መንገዶች መካከልም ናሽናል ኤርዌይስ አንዱ ነው፡፡ የዛሬ ስድስት ዓመት የተመሰረተው አየር…
Read 4365 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ አክሲዮን ማህበር (ኮካኮላ) ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች በገንዘብ ችግር ውጤታቸው እንዳይቀንስ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ከአዲስ አበባ፣ ከባህርዳርና ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረጡ ከ3.0 ነጥብ በላይ ውጤት ላላቸውና ለአነስተኛ ገቢ ቤተሰብ…
Read 2048 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቻይናውያን ባለሀብት ንብረት የሆነው ፀሐይ ሪል እስቴት፣ በየካ ክፍለ ከተማ ሲኤምሲ አደባባይ አጠገብ እየሰራ ያለውን የመኖሪያ ቤቶችና የንግድ ማዕከላት ሽያጭ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት የተጀመረው የመኖሪያ ቤቶች መንደር ግንባታ 70 በመቶ በመጠናቀቁና ቀደም ሲል ቤት ለመግዛት የተመዘገቡ ሰዎች…
Read 8631 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 20 September 2014 10:48
“ሊፋን ሞተርስ” ኢትዮጵያን የምሥራቅ አፍሪካ ማዕከል ሊያደርግ አቅዷል
Written by Administrator
ኢትዮጵያ ጦርነት የሌለባት ሰላማዊ አገር በመሆኗ፣ ሕዝቧም ቀማኛ፣ ዘራፊና ነጣቂ ባለመሆኑ ኢትዮጵያን የምሥራቅ አፍሪካ ማዕከል አድርገን እየሠራን ነው ሲሉ የሊፋን ሞተርስ ሥራ አስኪያጅ ሚ/ር ፍራንክ (በቻይናዊ ስማቸው ሊዩ ጂያንግ) ገለፁ፡፡ ሚ/ር ፍራንክ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቃለ - ምልልስ፤ “የኢትዮጵያ…
Read 3797 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የሰቆጣ ተወላጁ አቶ ጌጡ ብርሃኑ ወደ ንግድ ስራ የገቡት በ30 ብር ነወ፡፡ ለዓመታት ብዙ ችግርና መከራ አሳልፈዋል፡፡ ዛሬ ከወንድማቸው ጋር 3ሚሊዮን ብር የፈጀ ባለ3 ኮከብ ሆቴል ገንብተዋል፡፡ ሆቴሉ ለሳቸው ብቻ ሳይሆን መብራትና መንገድ፣ ውሃና ስልክ ለሌላት ሰቆጣም እንደተስፋ ነፀብራቅ ነው…
Read 4504 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ