ንግድና ኢኮኖሚ
ከጥቂት ወራት በፊት ነው፡፡ እኔና የስራ ባልደረባዬ ምሳ በልተን በካዛንቺስ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል በኩል ወደ ቢሮአችን እየሄድን ነበር - በእግራችን፡፡ ሆቴሉ ፊት ለፊት አንዲት አነስተኛ የሸቀጥ ኪዮስክ (ሚኒ ሱፐር ማርኬት) ነገር ተከፍታ አየንና ጐራ አልን፡፡ አንዲት ወጣት ቁጭ ብላለች - ብቻዋን።…
Read 4440 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአምቦ እርሻ ኮሌጅ በማታው ክፍለ ጊዜ እየተማሩ በእርሻ ሙያ በዲፕሎማ ከተመረቁ በኋላ፣ የእርሻ መምህር ሆኑ፡፡ በዚህ ሙያ ለ25 ዓመታት ከልብ ቢያስተምሩም ጠብ ያለ ነገር አላዩም፡፡ ክፍል ውስጥ በንድፈ ሐሳብ (ቲዎሪ) የሚያስተምሩትና በተግባር የሚሰራው በፍፁም አይገናኙም፡፡ እርሻ ያስተማሯቸው ተማሪዎች፣ ቤተሰቦቻቸው፣ የአካባቢው…
Read 5213 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
13 ሺ ሠራተኞች ያስተዳድራልዘመናዊ ሆስፒታል፣ ት/ቤት፣ ስታዲየም፣ ፍ/ቤት ሠርቷልተባይን በአርተፊሻል ተባይ ያጠፋልባለቤቱ ለሕዳሴው ግድብ 25 ሚ.ብር ሰጥተዋልለአየር መንገድ በሳምንት 12 ሚ.ብር ይከፍላል በኬንያ ትልቅ የአበባ እርሻ ነበራቸው። እንደቀድሞው አይሁን እንጂ አሁንም አለ፡፡ በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የጋበዟቸው በወቅቱ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚ/ር…
Read 5050 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የግብርና ግብአት አቅርቦትና አገልግሎት ማዕከል ከፍቷልሁለት ኮምባይነርና አንድ የጭነት መኪና ገዝቷልካፒታሉ 13.2 ሚሊዮን ደርሷል የግብርና ግብአት አቅርቦትና አገልግሎት ማዕከል ከፍቷል ሁለት ኮምባይነርና አንድ የጭነት መኪና ገዝቷል ካፒታሉ 13.2 ሚሊዮን ደርሷል በአካባቢው ስንዴ በብዛት ይመረታል፣ ካሁን በፊት በስሩ ካሉ መሠረታዊ የገበሬ…
Read 3059 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ 47 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና በሀይቅ በተከበበችው ቢሾፍቱ ከተማ፣ በቢሾፍቱ ሃይቅ ዳርቻ ይገኛል - “አሻም አፍሪካ ሆቴልና ሪዞርት”፡፡ ሪዞርቱ የተገነባበት ቦታ ቀድሞ የከተማው ጠቅላላ ቆሻሻ መድፊያ ነበረ። በዚህም የተነሳ “አመድ ሰፈር” እየተባለ ይጠራ እንደነበር ይነገራል፡፡ ዛሬ ግን…
Read 4841 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ሥራ ህይወት ያለው ነገር ነው፤ ካላከበርከው ያዝናል፤ ይታዘብሃል”የፌዴሬሽን ም/ቤት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ በተከበረው 8ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ላይ እንድንገኝ ባደረገልን ግብዣ መሠረት ባለፈው ሳምንት በደማቅ ሁኔታ የተጠናቀቀው በዓል ተሳታፊ ነበኩር፡፡ እግረ መንገዴን ዋና ከተማዋን ስቃኝ ለሥራ፣…
Read 4233 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ