ንግድና ኢኮኖሚ
አንድም የአገር ውስጥ ባንክ እርሻችንን አልጐበኘምከፒቲኤ ባንክ 3 ሚ.ዶላር ተበድረን ሰርተን ከፍለናልበቀጣዩ ዓመት የተቆላ ቡናና የማር ማቀነባበሪያ ፋብሪካ እንከፍታለን ቤተሰባቸው ገበሬና ነጋዴ ነበሩ፡፡ አባታቸው የግብርና ውጤቶችን ወደ አዲስ አበባ እያመጡ፣ ከዚህ ደግሞ ሸቀጣ-ሸቀጥ ወደ መቀሌ እየወሰዱ ይነግዱ ነበር፡፡ ቤተሰባቸውን እየረዱ…
Read 4848 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አፍሪካ ውስጥ በዓመት 4ሚ. ሞባይሎችና መለዋወጫዎች ይሸጣሉከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ መገጣጠም የጀመረው ቴክኖ ሞባይል ሰሞኑን ደግሞ ዓለም በአሁኑ ወቅት የሚጠቀምበትን ዓይነት ስማርት ፎን ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቷ ገጣጥሞ ገበያ ላይ አውሏል፡፡ ቴክኖ ስማርት ፎን በርካታ አፕሊኬሽኖች (መገልገያ) እንዳሉትና ፓልም ቻትና ፍላሽ…
Read 8554 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ 200 ሚ.ብር ይፈጃልለባህሬን የምትሮጠው አትሌት ማርያም የሱፍ ጀማልና ባለቤቷ አቶ ወንድወሰን ዲሶ (ታረቅ) በአዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አካባቢ፣ ከዳያስፖራ አደባባይ ፊት ለፊት ዳገቱ ላይ ያሠሩት ዘመናዊ ባለ “4 ኮከቡ” ቤላ ቪው ሆቴልና ስፓ ዛሬ ይመረቃል፡፡የቬላ ቪው ሆቴልና…
Read 3974 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
270 ሚ.ብር የወጣበት ፕላኔት ሆቴል፤ ሁሉ ነገር ሲጠናቀቅ ወጪው 300ሚ. ይደርሳል ባለቤቱ ወደ ንግድ የገቡት 150 ብር ይዘው ነው ከመቀሌው ሰማዕታት ሐውልት ቁልቁል በእግር 4 ደቂቃ ቢጓዙ፣ እየተገነባ ካለው ስታዲየም ፊትለፊት ግርማ ተላብሶ ያገኙታል፤ ፕላኔት ሆቴልን፡፡ ሆቴሉን ውበት ያጐናፀፈው የሕንፃው…
Read 8431 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው ይባላሉ፡፡ የአባይን የውሀ ፖለቲካና የታላቁን ህዳሴ ግድብ ማዕከል አድርጐ ሙያዊ ድጋፍ ለመስጠት የተቋቋመው “የኢትዮጵያ አለም አቀፍ ባለሙያዎች ድጋፍ ለአባይ” ማህበር የህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ሀላፊ ናቸው፡፡ የዛሬ አራት ወራት የተቋቋመው የሙያተኞች ማህበር እንዴት እንደተመሰረተ፣ ስለተመሰረተበት አላማ፣ ማህበሩ…
Read 5381 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በትውልድ ቀዬው ሆስፒታል ሊሠራ አቅዷልከቢዝነስ ጋር የተዋወቁት በአዳማ ከተማ ባሠሩት ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ነው፡፡ ከዚያም እግሩን ስላመመው አሜሪካ ሄዶ ቀዶ ሕክምና (ኦፕሬሽን) አደረገ፡፡ እግሩ በደንብ ድኖ ልምምድ ለመጀመርና ወደ ሩጫ ለመመለስ ረዥም ጊዜ ይፈልጋል፡፡ ያንን ጊዜ በከንቱ ማባከን አልፈለገም፡፡…
Read 7090 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ