ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(8 votes)
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በባዮሎጂ የትምህርት ዘርፍ በዲግሪ እንደተመረቁ በወለጋና በአዲስ አበባ በመምህርነት ለ11 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ማስተማሩን በመተው በወተት ላም እርባታ በግል ሥራ ላም ተሰማርተዋል፡፡ ከትምህርትና ከሥራ ያገኙትን ዕውቀት ለሌሎች ለማካፈል በማለም “ከወተት ላይ እርባታ ለመጠቀም” በሚል ርዕስ…
Rate this item
(7 votes)
“ሥራውን በሌሎች አሠራው፤ ምስጋናውን ግን አንተ ውሰድ” ስመ ጥሩው ፈረንሳዊ ጦረኛ መሪ ናፖሊዮን ቦናፓርት፣ “ድል የአይታክቴ ሰዎች ናት” ሲል መናገሩን ታሪክ መዝግቦለታል፡፡ ልክ እንደ ናፖሊዮን ሁሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩት ፍራንክሊን ሩዝቬልትም “ከስኬት የሚያግደን ነገር በገሃዱ አለም የሚያጋጥመን እንቅፋት አይደለም፡፡ ይልቁንስ…
Rate this item
(7 votes)
ለአገራቸው ነፃነት ከጣልያን ጋር የተዋጉ አርበኛ ታሪክሁለት ልጆቻቸው በቀይ ሽብር ተገደሉ፡፡ ልጆቼን ልቅበር ሲሉ እስር ቤት ተወረወሩ፡፡ ሚስታቸው በሃዘን ብዛት ህይወታቸው አለፈ፡፡ አንድ የቀረቻቸው ልጅ የት እንደገባች አያውቁም፡፡ ስድስት ዓመት ታስረው ሲወጡ ቤታቸው ፈርሷል! አቶ መኮንን ብሩ ይባላሉ - የ99…
Rate this item
(3 votes)
ለትዳር ሽምግልና ሲላክ “አረብ አገር ትልካታለህ ወይ” ተብሎ መጠየቅ ተጀምሯል መምህራን፣ ፖሊሶችና የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ጭምር እየተሰደዱ ነው የማህበራዊ ­ጥናት መድረክ ሰሞኑን “የወጣቶች ስደት” በሚል ርዕስ ባዘጋጀው ፕሮግራም ወደ ደቡብ አፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ የሚደረጉ የስራ ጉዞዎች ላይ ጥናታዊ ፅሁፎች…
Rate this item
(2 votes)
“ከተማውን ሁሉ እንኩሮ አደረጉት!” - የመዲናዋ ነዋሪ ምሬት አዲስ አበባ ከተማ በ126 ዓመት ታሪኳ እንደአሁኑ በልማት ሥራ የተዋከበችበት ዘመን ያለ አይመስለኝም፡፡ ጅምር የልማት ሥራዎቹን ውጤት በተስፋ የሚጠብቁ፣ በአድናቆት የሚመለከቱ፣ ነቀፌታ የሚሰነዝሩ ፣ በቅሬታ የሚያዩ---ነዋሪዎች አሉ። የአመለካከት ልዩነት መኖሩ አልሚው አካል…
Rate this item
(7 votes)
ቦታው ጉርድ ሾላ አካባቢ በሚገኘው ሳህሊተ ማርያም ቤተክርስቲያን ግቢ ነው፡፡ ዕለቱ ግንቦት 29 ቀን 2005 ዓ.ም ከቀኑ በ10 ሰዓት ላይ፤ ያለ ምንም ግርግርና ሁካታ ቤተክርስቲያኑ ደጅ መጥቶ የቆመው ዲኤክስ የቤት መኪና በውስጡ ሙሽሮችን ይዞ ነበር፡፡ ሙሽሪት ቬሎ ለብሳለች። ባልም በሙሉ…