ንግድና ኢኮኖሚ
“የራሳችንን ሰብዕና የምንፈጥረው ራሳችን ነን” ሰባት ናቸው፡፡ በየሄዱበት “ተረጂ ናቸው፤ ወላጅ አጥ ናቸው፣ …” መባል ሰልችቷቸዋል፡ ወላጅ አልባ መሆናቸውን ሲያውቁ “አይዟችሁ፤ አለንላችሁ፡፡ በእርግጥ በሕፃንነትና በልጅነት ወላጅ ማጣት ከባድ ነው፡፡ ነገር ግን የኅብረተሰቡ አካል ስለሆናችሁ ብቻችሁን አይደላችሁም፤ ልጆቻችን እንደሚያድጉት ታድጋላችሁ…” በማለት…
Read 3360 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ውስጤ ጀመርክ እንጂ አልጨረስክም፤ ብዙ ይቀርሃል፤ አስብ” ይለኛል ዩኒቨርሲቲ ምንድነው የተማርከው? በማኔጅመንት ነው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ በ2000 ዓ.ም (በሚሊኒየሙ ዋዜማ) የተመረቅሁት፡፡ የፈጠራ ችሎታ እንዳለህ በምን አወቅህ? ብዙ ሰዎች ልዩ ችሎታ እንዳላቸው የሚረዱት በተለያየ መንገድና አጋጣሚ ነው፡፡ አንዳንድ…
Read 4760 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ረዘም ቀጠን ያለ ለግላጋ ወጣት ነው፡፡ ሸሚዝና ጂንስ ለብሶ ሲታይ ወጣቱን ሚሊየነር ነው ብሎ ለመገመት ይከብዳል፡፡ ታሪኩን ሲሰሙ ግን እውነት መሆኑን መካድ አይቻልም፡፡ ከአምስት ዓመት በፊት ከዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀ ሥራ ፍለጋ አልተንከራተተም - ዘጠኝ ሺህ (9000) ብር ተበድሮ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች…
Read 4151 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ፍላጐት እውቀትና ሙያ፣ ጉልበትና በራስ መተማመን እንጂ፣ ቤሳ ቤስቲን አልነበራትም፡፡ አንድ የቤትና የቢሮ ቁሳቁስ ማምረቻ ድርጅት ሄዳ ጣውላ በዱቤ እንዲሸጡላት ጠየቀች፡፡ የድርጅቱ ባለቤት ወጣቷ ሴት በድፍረትና በልበ ሙሉነት ባቀረበችላቸው ጥያቄ ቢገረሙም፣ “ከየት አምጥተሽ ልትከፍይኝ ነው? አይሆንም” አላሉም፡፡ “እሺ ውሰጂ” አሏት፡፡…
Read 5194 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የድርጅታችሁ ዓላማ ምንድነው? ሀገራዊ ራዕይ መሸከም የሚችል ትውልድ መፍጠር ነው፡፡ እስካሁን ይህን ለመተግበር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ሴት ተማሪዎች ላይ ሰርተናል፤ ሴቶችን ማስተማር ሀገርንና ሕዝብን ማስተማር ነው በሚል መርህ፡፡ ባለፈው ዓመት ለሰባት ሺህ ሴቶች በሚሊኒየም አዳራሽ ጉባዔ አዘጋጅተን፣ ስኬታማ ሴቶች…
Read 4404 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 28 July 2012 11:45
የእኛ ፍላጎት በኬሚካል ኢንዱስትሪው ጐልቶ መውጣትና መታወቅ ነው ቤካስ ኬሚካልስ
Written by መንግስቱ አበበ
ሐበሻ ሲሚንቶ ለደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች የ21 ሚሊዮን ዶላር አክሲዮኖች ሸጠ በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኘው ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ የካበተ ልምድና ከፍተኛ የገንዘብ አቅም ካላቸው ሁለት የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራርሟል፡፡ የአክሲዮን ማኅበሩን አዋጪነት ተገንዝቦ 12 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ…
Read 3216 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ