ንግድና ኢኮኖሚ
ፍላጐት እውቀትና ሙያ፣ ጉልበትና በራስ መተማመን እንጂ፣ ቤሳ ቤስቲን አልነበራትም፡፡ አንድ የቤትና የቢሮ ቁሳቁስ ማምረቻ ድርጅት ሄዳ ጣውላ በዱቤ እንዲሸጡላት ጠየቀች፡፡ የድርጅቱ ባለቤት ወጣቷ ሴት በድፍረትና በልበ ሙሉነት ባቀረበችላቸው ጥያቄ ቢገረሙም፣ “ከየት አምጥተሽ ልትከፍይኝ ነው? አይሆንም” አላሉም፡፡ “እሺ ውሰጂ” አሏት፡፡…
Read 5578 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የድርጅታችሁ ዓላማ ምንድነው? ሀገራዊ ራዕይ መሸከም የሚችል ትውልድ መፍጠር ነው፡፡ እስካሁን ይህን ለመተግበር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ሴት ተማሪዎች ላይ ሰርተናል፤ ሴቶችን ማስተማር ሀገርንና ሕዝብን ማስተማር ነው በሚል መርህ፡፡ ባለፈው ዓመት ለሰባት ሺህ ሴቶች በሚሊኒየም አዳራሽ ጉባዔ አዘጋጅተን፣ ስኬታማ ሴቶች…
Read 4759 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 28 July 2012 11:45
የእኛ ፍላጎት በኬሚካል ኢንዱስትሪው ጐልቶ መውጣትና መታወቅ ነው ቤካስ ኬሚካልስ
Written by መንግስቱ አበበ
ሐበሻ ሲሚንቶ ለደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች የ21 ሚሊዮን ዶላር አክሲዮኖች ሸጠ በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኘው ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ የካበተ ልምድና ከፍተኛ የገንዘብ አቅም ካላቸው ሁለት የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራርሟል፡፡ የአክሲዮን ማኅበሩን አዋጪነት ተገንዝቦ 12 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ…
Read 3437 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኘው ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ የካበተ ልምድና ከፍተኛ የገንዘብ አቅም ካላቸው ሁለት የደቡብ አፍሪካ ኩባንያዎች ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራርሟል፡፡ የአክሲዮን ማኅበሩን አዋጪነት ተገንዝቦ 12 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ 27 በመቶ የአክሲዮን ድርሻ ባለቤት የሆነው ፕሪቶሪያ ፖርትላንድ ሲሚንቶ (ፒፒሲ)…
Read 3417 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሐበሻ ቢራ አ.ማ የ300 ዓመት ልምድ ካለው ግዙፍ የኔዘርላንድ ኩባንያ ጋር ለመሥራት ከመስማማቱም በላይ ማኅበሩ ለሽያጭ ካቀረባቸው አክሲዮኖች ውስጥ 35 በመቶ ለባቫሪያ መሸጡን አስታውቋል፡፡ ሐበሻ ቢራ በ250 ሚሊዮን ብር የተፈቀደ ካፒታል በ2010 ዓ.ም የተቋቋመ አዲስ ኩባንይ ሲሆን እስካሁን ባደረገው እንቅስቃሴ…
Read 4853 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅን መሰረት አድርጐ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር (የካቲት 5 ቀን 1995 ዓ.ም) በወጣ መመሪያ ዳቦ፣ እንጀራ ወይም ወተት የመሸጥ ሥራ ከታክሱ ነፃ ተደርጓል፡፡ “እነዚህን አቅርቦቶች ከታክሱ ነፃ የሆኑበት ምክንያት ለህብረተሰቡ መሰረታዊ አቅርቦቶች በመሆናቸው ሲሆን አቅርቦቶቹን የሚያቀርብ ሰው…
Read 11737 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ