Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ንግድና ኢኮኖሚ

Saturday, 23 June 2012 07:32

የስራ ፈጣሪዎች አጋር

Written by
Rate this item
(0 votes)
ወይዘሮ መቅደስ ኃይሌ መኩሪያ፤ GWIN ከተባለ ለስራ ፈጣሪዎች የገበያ ዕድል ከሚፈጥር ዓለም አቀፍ ተቁዋም ልዩ የክብር ሽልማት ያገኙት ከወር በፊት ነበር - በጋና፡፡ በስራ መደራረብ ሳቢያ በጋና ተገኝተው ሽልማታቸውን መቀበል እንዳልቻሉ የነገሩን ወይዘሮ መቅደስ፤ በጋና የኢትዮጵያ አምባሳደር የተከበሩ ወይዘሮ ጊፍቲ…
Rate this item
(0 votes)
ፈረንሳይ ነው የምትኖረው፡፡ በአንድ ሆቴል ሙዚየም ውስጥ ኮርስ እየተከታተለች ሲሆን፣ ለኮርሱ ተሳታፊዎች ምግብ በነፃ ይፈቃዳል፡፡ ስለዚህ የሙዚየሙ ሬስቶራንት ምግብ ያቀርባል፡፡አንድ ቀን የዕለቱ ምግብ ላዛኛ ነበር፡ የሬስቶራንቱ ባለቤት የሆኑት ሴት ምግቡን አቅርበውላት “አበላሉን ታውቂያለሽ” ሲሉ ጠየቋት፡፡ አገሯ ሳለች ብዙ ጊዜ የበላችው…
Rate this item
(1 Vote)
ለግንባታው 120ሚ. ያህል ብር ወጥቷል * በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሲሆን፤ በአፍሪካ 3ኛ እንደሆነ ይነገራል * በዓመት 4ሚ ካ.ሜ ቦርድና 95ሚ. ኩንታል የጂፕሰም ዱቄት ያመርታል “የድንጋይ ዳቦ ዘመን” ሲባል እርግጠኛ ነኝ የጥንቱን ደግ ዘመን ለመግለጽ እንጂ “ድንጋይ ዳቦ” ሆኖ አይደለም፡ዛሬ ግን ከፍተኛ…
Rate this item
(7 votes)
እናትም ሆነች ዘመድ የሚፀየፈውን በሽተኛ እሱ ምንም ሳይመስለው ቀርቦ ያገላብጠዋል፡፡ የሚኖረውና የሚበላው ከእኛው ጋር ነው፡፡ ለእሱ የተለየ ወጥ አይሠራለትም - ለእኛ የተሠራውን ወጥ ነው የሚበላው፡፡ ሁላችንም መብላታችንን ካላረጋገጠ ግን አይበላም፡፡ ከዳንኩ በኋላም በገንዘብና በአንዳንድ ነገሮች እየረዳኝ ነው፡፡ “ራስህን የምትችልበትን መንገድ…
Rate this item
(1 Vote)
“ስስታችን ለምግብ ሳይሆን ለውሃ ነበር”ድሮ ከቤት እሳት ተይዞ ወደ ጫካ የሚኬደው ለማር ቆረጣ ነበር፡፡ ብርድ ልብስ ተይዞ የሚኬደው ደግሞ ራቅ ወዳለ አገር ለጉዳይ ሲኬድ ነበር፡፡ የፎፋ ከተማና አካባቢዋ ሴቶች ግን ብርድ ልብስ እሳት ለማገዶ የሚሆን ጉቶ ወይም እንጨት ይዘው ወደ…
Rate this item
(10 votes)
ወ/ሮ ያኔት ዓለሙ አዲስ አበባ ነው የተወለደችው - በ1969 ዓ.ም ነበር፡፡ ቸርቸል ጐዳና አካባቢ ያደገችው ወ/ሮ ያኔት፣ የተማረችውም ጥቁር አንበሳ ት/ቤት ነው፡፡ 12ኛ ክፍል እንዳጠናቀቀች አዲስ አበባ ንግድ ሥራ ኮሌጅ (ኮሜርስ) ገብታ በኦፊስ ማኔጅመንት በዲፕሎማ የተመረቀች ሲሆን ከማይክሮሊንክ ደግሞ በሶፍትዌር…