ከአለም ዙሪያ
የጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴና የእስራኤል አምባሳደሯ አስገራሚው ቃለምልልስ!የዛሬ ሦስት ሳምንት ያቀረብኩትን ጽሑፍ አንብበው ደስ ያልተሰኙ አቶ ዳዊት የተባሉ የእየሩሳሌም ነዋሪ በሳምንቱ ቅዳሜ ታትሞ በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “የአቶ አልአዛር የቤተእስራኤሎች ጽሑፍ ተጋኗል” በሚል ርዕስ ትችታቸውን አቅርበዋል፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ጽሑፎችን…
Read 8713 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ለእዚህ መጣጥፌ ምክንያት የሆነኝ ባለፈው ሳምንት በእስራኤል የሚኖሩ ቤተ እስራኤላውያን በተመለከተ “ የእስራኤል “ኩሽሞች” (ባሪያዎች) ” በሚል ርዕስ አልአዛር ኬ የተባሉ ሰው የጻፉት ፅሁፍ ነው ። ፈላሻ ማለት ፈለሰ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ቃል ሲሆን የሰው ልጅ ደግሞ ሀገሩን ለቆ…
Read 10974 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ስደትና የስደተኝነት ኑሮ እንደ ልምድ የሚቆጠር ከሆነ ግርማ በዳዳ የካበተ የስደትና የስደተኝነት ኑሮ ልምድ አለው፡፡ ወደ ዚምባብዌ፣ ደቡብ አፍሪካና የመን በመሰደድ የስደተኝነትን አስከፊ ኑሮ ለበርካታ አመታት ተጋፍጧል፡፡ እናም ለጅማው ልጅ ለግርማ በዳዳ ስደት ብርቁ አይደለም፡፡ የሠላሳ ዘጠኝ አመት ጐልማሳ የሆነው…
Read 7868 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አሳ ሁልጊዜ በመረብ ብቻ አይጠመድም፡፡ የመኖሪያ ቤት ግዢ የብድር ፕሮግራሙ እንዲህ ያለ አሳዛኝ ውጤት በማስመዝገብ ሲከሸፍ፣ ብዙዎቹ ቤተእስራኤሎችና እነሱን ለመርዳት ተብለው የተቋቋሙ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የእስራኤል መንግስት ቤተእስራእሎችን ለማዋሀድ በሚል የቀረፃቸውን ሌሎች ፕሮግራሞች የአፈፃፀማቸውን ጉዳይ መለስ ብሎ ለመገምገም አረፍ የሚልበት…
Read 9076 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ መስራች ማኦ ዜዱንግ በስልጣን ዘመናቸው መጀመሪያ የማንኛውም አይነት የቤተሰብ ምጣኔ ተቃዋሚ ነበሩ፡፡ የወሊድ ቁጥጥር አገሮችን በማዳከም ለጥቃት እንዲጋለ ለማድረግ በካፒታሊስቶች የተ- ነሰሰ ሴራ ነው የሚል አቋም ነበራቸው ቿ ዜዱንግ፡ ፡ ቻይናውያን በተቻለ መ-ን በብዛት ልጅ እንዲወልዱ ይበረታቱ…
Read 7167 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 12 January 2013 09:51
የቤተእስራኤላውያኑ ምሬት በተስፋይቱ አገር “ጥሩ ኢትዮጵያዊ ማለት የሞተ ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው--”
Written by አልአዛር ኬ
በተለያዩ ህብረ ቀለማት ያሸበረቁ ላባዎች ለአይን ማራኪ የሆኑ ወፎችን ይፈጥራሉ፡ ቤተእስራኤላውያን በኢትዮጵያ ያሳለፉት ከእጅ ወደ አፍ የሆነ የድህነት ህይወት እንደነበር መናገር ቀባሪውን እንደማርዳት ይቆጠራል፡፡ እናም ማራኪ ወፍ ለመሆን የሚያስችል ጌጠኛ ላባ አልነበራቸውም፡፡ በዘመቻ ሙሴም ሆነ በዘመቻ ሰሎሞን ወቅት የመዘጋጃ ጊዜአቸውን…
Read 4685 times
Published in
ከአለም ዙሪያ