ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሄሪዮሬ” የተሰኘው የመጀመሪያው የኦሮምኛ የሰርግ አልበም ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጊዮን ሆቴል እንደሚመረቅ አዘጋጁ “በሻቱ ቶለማሪያም መልቲ ሚዲያ” አስታወቀ፡፡ “ሄሊዮሌ” በአማርኛ “ጓደኝንት” ማለት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ይሄው አልበም ከጥንት ጀምሮ በሰርግና በበዓላት ይዜሙ የነበሩ ግጥምና ዜማዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ ብሎም…
Read 783 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን በየወሩ የሚዘጋጀው የኪነ-ጥበብ ምሽት የዚህ ወር መሰናዶ “አንድ ነገር ስለሀገር” በሚል ርዕስ ሰኞ ሚያዚያ 24 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ይካሄዳል። በዕለቱ ፕ/ር አደም ካሚል፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ፣ መስከረም አበራና አንዷለም አራጌ…
Read 11158 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ1996 ዓ.ም የተቋቋመውና በ1997 ዓ.ም ስራ የጀመረው “ኒው አቢሲኒያ ኮሌጅ” ዛሬ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ በኮሌጁ አዳራሽ የጥናትና ምርምር ጉባኤውን ያካሂዳል። ኮሌጁ ከሚያከናውናቸው የመማር ማስተማር ስራዎቹ ጎን ለጎን የጥናትና ምርምር ስራዎችንና የማህበረሰብ አቀፍ አገልሎቶችን በመስጠት የተቋቋመበትን ዓላማ በአግባቡ የሚመራ ሲሆን ችግር…
Read 11157 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጸሐፊ እና ጋዜጠኛ እስክንድር መርሐጽድቅ ሦስተኛ ሥራው የሆነው "የባለሥልጣናት ምንጣፎች እና ሌሎችም አጫጭር እውነተኛ ታሪኮች" መድበል ተመረቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የተመረቀው ይህ መጽሐፍ "የባለሥልጣናት ምንጣፎች" ከተሰኘው በተጨማሪ "መንፈሳውያን ድምጾች"፣ "የተመረጣችሁት እና <የተመረጣችሁት"›፣ "ከብርቄ ሬዲዮ እስከ ፌስቡክ" እና…
Read 11051 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ርዕስ - ቼላደራሲ - ረድኤት በፍቃዱዘውግ - ግብረገባዊ የህፃናት መፅሀፍገፅ - 60ዋጋ - 300 ብር የምርቃት ቀን - ሚያዝያ 2 ቀን 2014 ከቀኑ 8 ሰዓትቦታ - ቸርችል ሆቴልርዕስ - የዲያብሎስ አልጋ ወራሾችደራስያን - ብሬስ ቡኤኖ ዲ መስኩይታአሌስተር ስሚዝትርጉም - ገብርኤል…
Read 22115 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአባይን ወንዝ እና በወንዙ ዙሪያ ኢትዮጵያ ከበፊት ጀምሮ የሚገጥማትን ፈተና፣የአባይ ወንዝ ለሰው ስልጣኔ ያለውን ፋይዳና በአጠቃላይ በአባይና በአባይ ዙሪያ ያሉ በረከቶችንና ተግዳሮቾችን መሰረት አድርጎ የተሰናዳው “አባይ” ህብረ ዝማሬ ሀሙስ መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ይመረቃል፡፡ በሙዚቃ ባለሙያው ገብረማርያም…
Read 41049 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና