ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዲያስፖራው ደራሲ ዓለማየሁ ማሞ ከ15 ዓመት በፊት ተጽፎ ተወዳጅነትን ያተረፈው “መኖር አሜሪካ” መጽሐፍ፤ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ ተሻሽሎና በይዘት ዳብሮ በድጋሚ መታተሙን ደራሲ አለማየሁ ገልጸዋል። የብዙዎች ምኞትና ናፍቆት የሆነችውን አሜሪካንና የሀበሻን ውሎ የሚፈትሸውና በአዝናኝና አስቂኝ ታሪኮች የተሞላው መጽሐፉ፤ “ወደ…
Read 10720 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጥምቀት በዓል መዳረሻ ላይ ከሚካሄዱት የበዓል ፌስቲቫሎች አንዱ የሆነው “ግጥም በመሰንቆ” የኪነጥበብ ምሽት ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጎንደር ቴዎድሮስ አደባባይ በድምቀት ይካሄዳል። በአትሮኖስ ሚዲያና በጋዜጠኛ ትዕግስት ካሳ የሚዘጋጀው ይሄው የኪነጥበብ ምሽት ግጥም፣ ወግ፣ ሙዚቃ፣ ታሪክ፣ መነባንብና ሌሎች የጥበብ ስራዎች የሚቀርቡበት…
Read 10729 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጃዝ አምባ የሙዚቃ ት/ቤት ከፈንድቃ የባህል ማዕከልና ከጁብሊ ኢቨንትስ ጋር በመተባበር፣ “አዲሱ አድዋ” የተሰኘ የዘፈን ግጥም ውድድር ሊያካሂድ ነው። ውድድሩ ከ18-35 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች የሚሳተፉበትና በሰላም፣ በአንድነት፣ በፍቅርና በአብሮነት ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን ከየትም ያልተኮረጀና አዲስ ፈጠራ መሆን…
Read 707 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 09 January 2022 00:00
አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልደቱን ከተቸገሩ ወገኖቻችን ጋር በጎ በመስራት አከበረ።
Written by Administrator
የህብረት ለበጎ ኢትዮጵያውያን ድርጅት መስራቹ ባለ ቅን ልቡ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የተወለደው የእለተ ገና ታህሳስ 29 ሲሆን የልደት በዓሉን በማስመልከት በዛሬው ዕለት ጥር 1/2014 ዓ/ም የልደት በአሉን አቅመ ደካሞችን ምሳ በማብላትና ለ10 ሰዎች በቋሚነት ስራ የመፍጠር ዕድል እና ለስራ ማስጀመሪያ…
Read 6692 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክብር ለመከላከያ ሰራዊታችን የተሰኘው ኢምር በኮልፌ 2014 ቶርናመንት ጥር 1/2014 በኮልፌ መላጣ ሜዳ በከፍተኛ ድምቀት ተካሄደ።በመክፈቻ ፕሮግራሙ ላይ ጀግኖች ተመስግነዋል፣ ለሀገራቸው ከፊት የቀደሙ ተወድሰውበታል፣ ኢትዮጵያን ዘብ በመሆን ሁሌም የሚያገለግሉ ተዘክረዋል። እንዲሁም የደም ልገሳ እና በስፖርት ጋዜጠኞች እና በኮሜዲያን መካከል የእግር…
Read 6606 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአጭር ጊዜ ውስጥ እውቅና ያተረፈውና በኢኮሜርስ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማራው አሸዋ ቴክኖሎጂ እውቋን ተዋናይት ናርዶስ አዳነን ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ። ኩባንያው ለህልውና ዘመቻውና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚ. ብር ለመሰብሰብ አቅዷል። አሸዋ ቴክኖሎጂ በወጣት ባለራዕዮች የተመሰረተና ዘመኑ የፈጠራቸውን ቴክሎጂዎች በመጠቀም ግብይትንና…
Read 19464 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና