ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክፍል ሁለት የጥበብ መሰናዶ ዛሬ በሀገር ፍቅር ይካሄዳልበገጣሚ አስታውሰኝ ረጋሳና ጓደኞቹ የተሰናዳው “አንድ ለመንገድ” ክፍል ሁለት የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ይካሄዳል። በዕለቱ ግጥም ሙዚቃ የኮሜዲ ሥራና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች የሚቀርቡ…
Read 2124 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጋዜጠኛ ታምሩ ከፈለኝ የመጀመሪያ ሥራ የሆነው “የሊስትሮው ማስታዎሻ” ልብ ወለድ መፅሐፍ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 19 ቀን 2015 ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ አራት ኪሎ ኢክላስ ህንፃ ላይ በሚገኘው ዋልያ መፃህፍት ቤት ይመረቃል። መፅሐፉ በዋናነት አንድ ጫማ በማስዋብ ስራ ላይ የሚተዳደር ሊስትሮን ህይወት…
Read 1931 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዳንኤል ተፈራ ማሞ የተጻፈው “ከአቧሬ ካዛንቺስ እስከ ኮለምበስ ኦሃዮ“ የተሰኘ መጽሐፍ፣ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 19፣ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በሃገር ፍቅር ትንሹ አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ጸሃፊው፤ በስደት ህይወቱ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች፣ አስተማሪና አዝናኝ ገጠመኞች እንዲሁም በጀብዱ የተሞላ እውነተኛ ታሪኩን ነው ለአንባብያን ያበረከተው…
Read 1953 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ አንተነህ እሸቱ 6ኛ ሥራ የሆነው “ሳሌም” የተሰኘ ረዥም ልቦለድ መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ። መፅሐፉ በዋናነት መቼቱን “ከፍታ” የተሰኘች ምናባዊ ከተማ ላይ መስርቶ ሳሌም የተባለችዋ ጋዜጠኛ በዚህች ከተማ ላይ ከአዲስ አበባ የሄዱ ዘመዶቿን ሽኩቻ የምትታዘብበትና ቤተሰቦቿ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚወክሉ…
Read 1743 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይንመንት የዘንድሮውን የአፍሪካ የህጻናት ቀን ምክንያት በማድረግ 4 ሰዓት እስከ 10 ሰዓት “ህልማችንና ልባችንን ለህፃናት” በሚል መሪ ቃል፣ ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00-10፡00 የሚዘልቅ ልዩ ልዩ ኪነ-ጥባባዊ መሰናዶ (ፌስቲቫል) በሀገር ፍቅር ቴአትር ያካሂዳል፡፡ በእለቱም…
Read 1048 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዳማ ከተማ የሚገኘውና በየወሩ ኪነጥበባዊ መሰናዶዎችን የሚያዘጋጀው የ”ግሪክ ኪነ ጥበባት” 21ኛ ምሽት የሆነው “ናፍቆት” የኪነ ጥበብ ምሽት በነገው ዕለት ከቀኑ 10፡00 በከተማዋ በሚገኘው ማፊ ሬስቶራንት አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በእለቱ ግጥም፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃና ሌሎችም ኪነጥበባዊ መሰናዶዎች እንደሚቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ገጣሚ…
Read 1284 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና