ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በሙያው ሲቪል መሃንዲስ በሆነውና ነፍሱ ለስነ-ጽሁፍ በምታደላው ደራሲ ሀናንያ መሃመድ (ካ) የተዘጋጀው “ሳንወድ እንገንጠል” የተሰኘ አዲስ የወግ ስብስብ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በዋናነት ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ የሆኑ ተጨባጭ የሀገራችን ሁኔታዎች በወግ መልክ የቀረቡበት ስለመሆኑ ደራሲ ሃናንያ መሃመድ (ካ) ገልጿል። በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
ሰአሊ አለባቸው ካሳ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” (Travel with Enok 2) በሚል ርእስ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የጠልሰም ስራዎች አውደ ርዕይ ዛሬ እንደሚከፈት ታወቀ፡፡ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” 2 በሃያት መኖርያ ቤቶች ዞን 5 መንገድ ቁጥር 12 በሚገኘው የስነጥበብ ማእከል ከጥር 29 እስከ…
Rate this item
(0 votes)
በዛጎል የመፅሀፍት ባንክና በዋልያ መፅሀፍት ትብብር ዛሬ ከቀኑ 10፡00 እስከ 12፡00 በ“ክብር” መፅሐፍ ላይ ውይይት ይካሄዳል፡፡ አራት ኪሎ ኢክላስ ህንፃ ላይ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግበር ላይ የደራሲ ቃልኪዳን ሀይሉ አራተኛ ሥራ የሆነው “ክብር” መፅፍ የተመረጠ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ ደራሲው…
Rate this item
(0 votes)
የደራሲ፣ ተዋናይት ፕሮዲዩሰርና ፀሀፊ እስከዳር ግርማይ ስራ የሆነውና በተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ህይወትና ተግዳሮቶች ላይ የሚያወሳው “ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው” መፅሐፍ አርብ ጥር 27 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ መገናኛ በሚገኘው ቤልቪው ሆቴል ይመረቃል፡፡ በዕለቱ በደራሲና ተርጓሚ ቴዎድሮስ አጥላው በመፅሀፉ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፉት 20 ዓመታት በመማር ማስተማር ሂደቱ በርካታ የተማረ ሃይል በማፍራት ግንባር ቀደም የሆነው አድማስ ዩኒቨርስቲ አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ከአድማስ ዩኒቨርስቲ ቀለምና ቅርጽ ጋር አጣጥሞ በሚሄድበት መንገድ ላይ የግምገማ መርሃ ግብር አካሂደ “curricular validation work shop” በተሰኘው በዚህ መርሃ ግበር ላይ…
Rate this item
(0 votes)
በአብርሃም ግዛው ኢንተርቴመንትና የፕሬስ ስራዎች ድርጅት የተሰናዳው “ኢትዮጵያዊት” የተሰኘ የፋሽን ትርኢት ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ከኤድናሞል ወረድ ብሎ በሚገኘው “ዘ ባንክ ላይፍ ስታይል ላውንጅ” ይካሄዳል፡፡በእለቱም በርካታ ስመጥርና እውቅ ዲዛይነሮች እና ሞዴሎች ይሳተፋሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ከፋሽን ትርኢቱ በተጨማሪም በጦርነቱ ለተጎዱና…