ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት በአምስት ከተሞች ከታኅሣሥ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የመዝጊያ ሥነሥርዓት ባለፈው ታኅሣሥ 18 በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ “ሰብአዊ ክብር፣ ነጻነትና ፍትሕ ለሁሉም” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የዘንድሮውን…
Read 3836 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ተክለስላሴ ጋሻውጠና የተደረሰውና በሰሜን ሸዋ ማህበረሰብ ወግ፣ ባህልና በጎ ልማድ በተለይም በሰርግ ሥነ ስርዓታቸው ላይ ትኩረት አድርጎ የተሰናዳው “ጥፍሮዬ” መፅሀፍ ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ አዲሱ ገበያ አካባቢ በሚገኘው ጉለሌ ክ/ከተማ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በሰሜን ሸዋ…
Read 3910 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 31 December 2022 12:36
“ኢትዮጵያ የተቃርኖ ምኩራብ የመቀራመት ወይስ የማዳን ተልዕኮ” መፅሀፍ ዛሬ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
“አሀዱ መድረክ” በተሰኘው ፕሮግራማቸው የምናውቃቸው የጋዜጠኞቹ ሊዲያ አበበና ሱራፌል ዘላለም ስራ የሆነው “ኢትዮጵያ የተቃርኖ ምኩራብ የመቀራመት ወይስ የማዳን ተልዕኮ” የተሰኘ መፅሀፋቸው ዛሬ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡ በእለቱ፡- በኩረ ትጉሃን ደራሲና ጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ፣ የፍልስፍና መምህሩ ዮናስ ዘውዴ፣ መምህር…
Read 3819 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኑሮዋን በሀገረ አሜሪካ ያደረገችው የህፃናት መፃህፍት የደራሲ የታቲያና ክፍሌ 8 የህፃናት መፅሀፍትና 4 መዝሙሮች ነገ ታህሳስ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ካዛንቺስ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል በድምቀት ይመረቃሉ፡፡ በዕለቱ ሀገር ተረካቢ በሆኑት ልጆች ጉዳይ ላይ ወላጆች፣ የአዕምሮ ጤናና…
Read 21351 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሥር አልባው ግንድ” የተሰኘው የአጭር ልብወለድ መድብል፣ የወጣቶች ሕይወት ላይ ያተኮሩ ትረካዎችን የያዘ ነው፡፡ ግን ከቤተሰብ ጋር ያስተሳስራቸዋል፡፡ ህዳር 24/2015 ዓ.ም በርካታ ታዳሚያን በተገኙበት በተመረቀበት አጋጣሚ የቀረበ አስተያየትም ፣ይህን የሚያጎላ ነው፡፡ፍቅርና ፀብ፣ ቅንነትና መጠላለፍ፣ ወንጀልና መተሳሰብ፤ ሱስና ማንነት ቀውስ የወጣቶች…
Read 21279 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመላኩ አምባው የማስታወቂያ ሥራዎችና ኢቨንት ኦርጋናይዘር በየወሩ በደሴ ከተማ የሚካሄደው 8ኛው ዙር “የጥበብ ውሎ በሲሂን” የተሰኘው የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ታህሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ደሴ ከተማ በሚገኘው ወ/ሮ ሲህን የፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዳራሽ ከረፋዱ 3፡00 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ ከፖሊ ቴክኒክ…
Read 11227 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና