ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(3 votes)
የገጣሚ ታገል ሰይፉ “የልቤ ክረምቱ ቅፅ 1” የተሰኘ አዲስ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሐፉ የገጣሚውን የመጀመሪያ “ፍቅር” የተሰኘውን የግጥም መፅሐፍ የተፃፈበትን 30ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ “ፍቅር”፣ “ቀፎውን አትንኩት”፣ “በሚመጣው ሰንበት” ከተሠኙ ቀደምት መፅሐፎቹ የተወጣጡና በመፅሐፉ ያልታተሙ ስሶስት ግጥሞችን…
Rate this item
(0 votes)
መቀመጫውን ሲድኒ አውስትራሊያ ያደረገውና ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ላይ ያደረገው “ፎከስ ኦን አቢሊቲ” ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ዛሬ ይከፈታል፡፡ ባለፉት 13 ዓመታት ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ላይ አድርጎ ሲካሄድ የቆየ ሲሆን ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በ “አይዲያል ኤቫንትስ” አማካኝነት በኢትዮጵያ ዛሬና ነገ በቫምዳስ…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፉት 20 ዓመታት ኑሮውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገውና በ20 ዓመታት ውስጥ 26 መፅሐፍን ለንባብ ያበቃው የዲያስፖራው ደራሲ አለማየሁ ማሞ ስራ የሆነው “ቀበና በትዝታ ጎዳና” መፅሐፍ ለንባብ በቃ።መፅሐፉ በዋናነት ደራሲው ተወልዶ ያደገበትን ቀበናንና አካባቢውን፣ የልጅነት ትዝታዎቹንና ያሳለፋቸውን ጊዜያት የቃኘበት እንደሆነም ለማወቅ…
Rate this item
(1 Vote)
ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ህፃናትና ወላጆቻቸውን ለማገዝ የተቋቋመው “ትኩረት ለሴቶችና ለህፃናት ማህበር በኣለም ለ32ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ የተከበረውን የዓለም የህፃናት ቀን በልዩ ልዩ መሰናዶዎች አከበረ። ማህበሩ በኢትዮጵያ ተደራራቢ የጤና ችግር እና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ህፃናትና እናቶቻቸውን በሁለንተናዊ ድጋፍ የተሻለ ህይወት…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የአርበኝነት ታሪክ ላይ የሚያጠነጥን የስዕል አውደ ርዕይ ከትላንት በስቲያ ህዳር 23 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ “አለ የስነ ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት” ውስጥ ተከፈተ፡፡ ስዕሎቹ ከአጼ ቴዎድሮስ የመቅደላ የተጋድሎና የመስዋዕትነት ጊዜ ጀምሮ የአድዋን፣የማይጨውንና የቅርቡን የካራማራ ድል…
Rate this item
(0 votes)
የደራሲ አማረ ተግባሩ (ዶ/ር) “ፀሐዩ ዕንቁ ስላሴ ፀረ ፋሽሽት እርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ህዳር 18 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጅግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ተገኝተው…