ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ቪክቶር ኢ.ፍራንክል “Man‘s search for Meaning” በሚል ርዕስ የተፃፈውና በተርጓሚ ሀያሲና የስነ ፅሁፍ ባለሞያ ቴዎድሮስ አጥላው “ለምንን ፍለጋ” በሚል ርእስ ወደ አማርኛ የተመለሰው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ “የማጎሪያ ቤት ህይወት “፣”ሎጎቴራፒን በእጭሩ”እና አሳዛኝ ተስፈኝነት “የሚሉ ሶስት ዋና ዋና…
Read 10743 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ14 እና በ15 ዓመት ዕድሜ ታዳጊዎቹ ዙፋን ምትኩና ሳምሶን ተክሌ የተሰናዳውና “የታፈነ ሲቃ” የተሰኘ መጠሪያ ያለው የግጥም ስብስብ መጽሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡የአዳማ ነዋሪ የሆኑት ታዳጊዎቹ በግጥሞቻቸው ስለ ሀገር፣ ስለ ፍቅር፣ ስለ አገር ተፈጥሮና ፀጋ ፣ስለ እናት፣ አጠቃላይ ስለ ህይወትና ስለ…
Read 1564 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአገር ባለውለታ ላላቸው የኪነ-ጥበብ ሰዎች ሽልማት ሰጥቷል፡፡ በአርቲስት ገዛኸኝ ጌታቸው (ገዜ) የተቋቋመውና በፊልምና ሌሎች ኪነ-ጥበቦች ዙሪያ የሚሰራው “ባማ ኢንተርቴይመንት” ለአራተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 120 የፊልም ተማሪዎቹን ባፈው እሁድ በኦሊያድ ሲኒማ በድምቀት አስመረቀ፡፡ የአገር ባለውለታ ናቸው ያላቸውን አንጋፋና ወጣት የኪነ-ጥበብ ሰዎችን በመሸለምና…
Read 10643 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ምንተስኖት ጢቆ “ ያላሻገረን ዲሞክራሲ” አዲስ መፅሐፍ ሰኞ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ (ወመዘክር) ይመረቃል። በእለቱ የመፅሐፍ ዳሰሳ፣ ግጥም፣ ወግና የተመረጡ የመፅሐፉ ክፍሎች ለታዳሚ እንደሚቀርቡም ታውቋል። የመፅሐፉን ዳሰሳ አልማው ክፍሌ (ዶ/ር) እና የፍልስፍና ምሁሩ ዮናስ ዘውዴ…
Read 9433 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የገቢ ማስባሰቢያ መርሃ ግብርም ያካሂዳል አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት የሆነው የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢሰመኮ አዳራሽ ፕሮግራሞቹን ይፋ ያደርጋል። በዕለቱ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብርም ያከናውናል። ገና በ10 ዓመቱ ራዕዩን ጽፎ ባስቀመጠውና በ23 ዓመት የወጣትነት አፍላ እድሜው…
Read 11255 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 31 October 2021 18:48
ግዕዝን ጨምሮ የጥንት ትምህርቶችን የሚያስተምር ዘመናዊ ት/ቤት ሊከፈት ነው
Written by Administrator
ግዕዝን ጨምሮ ቅኔ፣የኔታ ቤትና ሌሎችንም የጥንት ትምህርቶች ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን ለማስተማር ያለመ አዲስ ት/ቤት ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ ት/ቤቱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር ከሚተዳደሩት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በሆነውና እስራኤል ኤምባሲ ጀርባ በሚገኘው አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ በ2…
Read 19954 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና