ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(2 votes)
የዕውቁ ፖለቲከኛና የሰላማዊ ትግል አቀንቃኝ አንዱዓለም አራጌ አምስተኛ ስራ የሆነው “ያልተነበበው አንባቢ” መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ በድምቀት ይመረቃል።”ያልተነበበው አንባቢ” መፅሐፍ የቤተልሔም ፕላዛ ባለቤት በነበሩት በአቶ ነጋሽ ባልቻ ሰብቼ አስደማሚ የሕይወት ታሪክ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
 ኢትዮጵያና ሜክሲኮ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 73ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን ህዳር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በዳሽን ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት ተከፈተ፡፡ ዳሽን ባንክና ሜክሲኮ ኤምባሲ በትብብር ባዘጋጁት በዚሁ ኤግዚቢሽን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ የባንኩ…
Rate this item
(0 votes)
 በፊልሙ ዓለም አስደናቂ የሆነው የአሜሪካዊው የውዲ አለን ድርሰት የሆነው “ሀዝባንድስ ኤንደ ዋይቭስ” ፊልም በሳሙኤል ተስፋዬ “ባሎችና ሚስቶች” ወደሚል አዛማጅ ትርጉም ተለውጦና ተዘጋጅቶ ለእይታ ሊበቃ ነው። ቴአትሩ የትዳርን ገመና አደባባይ እያወጣ በሽሙጥ እየሸነቆጠና እያዝናና የሚያስተምር ሲሆን በብሔራዊ ቴአትር በአይነቱ ልዩ በሆነ…
Rate this item
(0 votes)
 ኢትዮጵያና ሜክሲኮ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 73ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን ህዳር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በዳሽን ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት ተከፈተ፡፡ ዳሽን ባንክና ሜክሲኮ ኤምባሲ በትብብር ባዘጋጁት በዚሁ ኤግዚቢሽን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ የባንኩ…
Rate this item
(4 votes)
 በደራሲ ዳይሬክተርና የትዳር አማካሪ ሱራፌል ኪዳኔ የተፃፈውና ጤናማ የትዳር ህይወትን ለመምራት የሚያስችሉ በርካታ ቁምነገሮችን የያዘው “እንዳትጋቡ” የተሰኘ መፅሀፍ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ ደራሲና ዳይሬክተር ሱራፌል ባለፉት 16 ዓመታት በትዳር የቆየና የሶስት ልጆች አባት ሲሆን ጋብቻ መለኮታዊ ተቋም መሆኑን ገልፆ በትዳር…
Rate this item
(0 votes)
 በገጣሚና ደራሲ በሁሉም አለበል የተሰናዳና በራስ ጉግሳ ወሌ ላይ የሚያጠነጥነው “የተዳፈነው ታሪክ” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ብዙ ስላልተነገረላቸውና ሥላልተዘመረላቸው ባለታሪክ ራስ ጉግሳ ወሌ፤ የትውልድ፤ የአስተዳደግና በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የነበራቸው አስተዋፅኦ ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑን ደራሲዋ ገልፃለች፡፡ በ201…