ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ይፍቱሥራ ምትኩ ሁለተኛ የልቦለድ ስራ የሆነው ”ወድቆ የተገኘ ሐገር” የተሰኘ መጽሐፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል:: መጽሐፉ 110 ገፆች ያሉት ወጥ ልቦለድ መሆኑን ደራሲዋ ተናግራለች፡፡ “ወድቆ የተገኘ ሐገር” መቼቱን በ1990ዎቹ መጀመሪያ በአገራችን በተካሄደው የኢትዮ -ኤርትራ ጦርነት ላይ በማድረግ የተጻፈ ልብወለድ…
Read 2598 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ “ኅብር ሕይወቴ፤ግለ ታሪክ” መጽሐፍ፣ ዛሬ ከ8:00 ጀምሮ በሃይሌ ግራንድ ሆቴል እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በምርቃት ሥነስርዓቱ ላይ ፕ/ር ሰብስቤ ደምሰው፣ ዶ/ር ዘሪሁን መሃመድ፣ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ፣ ገጣሚ ነቢይ መኮንን፣ ወግ አዋቂ በሃይሉ ገ/መድህን፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች ይታደሙበታል…
Read 2127 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአንጋፋዋ ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ስለእኛ” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በፋሽን፣ በውበትና በአኗኗር ዘይቤ ላይ የሚያተኩር ሲሆን፤ ለአንባቢና ለተጠቃሚ በሚመች መልኩ ተዘጋጅቶ ለንባብ መብቃቱ ተናግሯል፡፡ መፅሐፉ በቤት ውስጥ ውበትን ለመንከባከብ የሚረዱ ተፈጥሯዊ ዘዴዎችን የሚጠቁምና ተለዋዋጭ በሆነው…
Read 1863 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 01 September 2023 12:58
‹‹የነፍስ እኩያሞች›› የአጫጭር ልብወለዶች መድበል የፊታችን ማክሰኞ ይመረቃል
Written by Administrator
በአስራ አንድ ደራሲያን ተፅፎ ለህትመት የበቃው ‹‹የነፍስ እኩያሞች›› የተሰኘ 25 የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ መጽሐፍ፣ የፊታችን ማክሰኞ ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም በሐገር ፍቅር ቴያትር አዳራሽ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ የጥበብ ቤተሰቦች በተገኙበት ይመረቃል፡፡ በመድበሉ ሥራቸው የተካተተላቸው ደራሲያን፡- ሊዲያ ተስፋዬ፣ መንግስቱ…
Read 1392 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአንጋፋው ደራሲ ሃያሲና የኢኮኖሚ ባለሙያ አስፋው ዳምጤ የተሰናዳው “የአማረኛ ጥበበ ቃላት ቅኝት” የተሰኘ መፅሐፍ፣ ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡መፅሐፉ፤ የዘመናት ታሪክን የሚያሳይ፤ የመቶ ዓመት የልብወለድ ታሪኮችን የሚተነትን ነው ተብሏል፡፡በምርቃት ሥነስርዓቱ ላይ ሰዓሊ እሸቱ ጥሩነህ፣ ደራሲና…
Read 2359 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 August 2023 12:24
ሸራተን አዲስና “ይሳቃል ኢንተርቴይንመንት” ለአዲስ ዓመት ዋዜማ ኮንሰርት ያዘጋጃሉ
Written by Administrator
በአዲስ ዓመት ዋዜማ ታዋቂ ዓለም አቀፍ አርቲስቶችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት የሙዚቃ አፍቃሪያንን በማዝናናት የሚታወቀው ሸራተን አዲስ ሆቴልና የኢትዮጵያን ባህልና ሙዚቃ ለዓለም ለማስተዋወቅ የሚተጋው “ይሳቃል ኢንተርቴይመንት” በመተባበር በአዲስ ዓመት ዋዜማ ታላቅ የሙዚቃ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁ ገለፁ። አዘጋጆቹ ይህን የገለጹት ትላንት ሀምሌ 28…
Read 2285 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

