ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 በዳንስ ጥበብ ባለሙያው ሽፈራው ታሪኩ ቢረጋ የተዘጋጀው ‹‹ያልታደለው ጥበብ›› የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት ጀምሮ በብሄራዊ ቲያትር ይመረቃል፡፡ የምረቃ ስነስርዓቱ በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚከናወን ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ ‹ሃገሬ› እና ‹የህሊና ሙግት› የተሰኙ ሁለት የዳንስ ቅንብሮች ይገኙባቸዋል፡፡ የክብር…
Rate this item
(0 votes)
በትውልደ ኢትዮጵያዊ ነጋሽ አብድራህማን የተዘጋጀውና በ32 የዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይ በእጩነት የቀረበው “ኩባ በአፍሪካ” (Cuba in Africa) የተሰኘው ዘጋቢ ፊልም ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር ለእይታ ይቀርባል፡፡ የ22 ደቂቃ እርዝማኔ ያለው ዘጋቢ ፊልሙ በዋናነት ኩባ ለአፈሪካ ነፃነት…
Rate this item
(0 votes)
 ዳማት የሆቴልና ቢዝነስ ኮሌጅ በሆቴልና ቢዝነስ ዘርፍ ያስተማራቸውን 650 ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜ በአምባሳደር ሲኒማ አስመረቀ፡፡ ከተመራቂዎቹ 300 ያህሉ በዲግሪ እንዲሁም 350ዎቹ ከደረጃ 1-4 ባለው የትምህርት መርሃ ግብር መመረቃቸውን የኮሌጁ ፕሬዝዳንት አቶ አንዷለም ተሾመ በእለቱ ተናግረዋል፡፡በ2007 ዓ.ም ተመስርቶ ዘንድሮ ለ6ኛ ዙር…
Rate this item
(1 Vote)
በደራሲ ነፃነት ፈለቀ በአማርኛና በእንግሊዘኛ የተዘጋጀውና “የበሮቹ አድማ” የሚል ስያሜ ያለው የህጻነት የተረት መፅሀፍ ዛሬ ጥቅምት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ጥቅምት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ቀበና በሚገኘው “ኢትዮጵያ ሪድስ” ግቢ ይመረቃል፡፡በእለቱ የመፅፍ ዳሰሳ፣መዝሙርና የመፅሀፉ ታሪክ በድራማ…
Rate this item
(0 votes)
ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ ባለፈው ቅዳሜ በኦሮሞ ባህል ማዕከል በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸሰውን ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ኮሌጁ ባለፉት 20 ዓመታት በተለያዩ የትምህርት ዓይነቶች በዲግሪ በዲፕሎማና በሰርተፍኬት መርሃ ግብሮች በርካታ ምሁራንና የጤና ባለሙያዎችን አስመርቆ በሀገሪቱ የልማት እንቅስቃሴ ላይ የራሱን አበርክቶ ያሳረፈ ሲሆን፣…
Rate this item
(0 votes)
በሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በየወሩ ሚካሄደው የኪነ- ጥበብ ምሽት ሰኞ ትቅምት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ከ11 ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል፡፡ “ታሪክ ምን ይለናል” በሚል መርህ በሚካሄደው የኪ-ጥበብ ምሽት ላይ ወግ ግጥም ዲስኩርና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን፣በዕለቱም ሲሳይ መንግስቴ (ዶ/ር)፣ የህግ…