ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት ከተጀመሩቀዳሚ ንቅናቄዎች አንዱ የሆነውና ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው “የጓሮ ማህበረሰብ” (Home Gardening Community) የተመሰረተበትን 3ኛ ዓመት ዛሬ ግንቦት 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በፈንድቃ የባህል ማእከል በባዛርና ኤግዚቢሽን እንደሚከበር ተገለፀ፡፡ በጥንዶቹ ጋዜጠኛ ትእግስት ታደለና…
Read 1268 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰኔ 2 አሸናፊዎች በስካይላይት ሆቴል ይሸለማሉ ባለፈው ዓመት (በ2014) በአገራችን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ከቀረቡ ፊልሞች መካከል 22ቱ ለውድድር መቅረባቸው ታውቋል፡፡ሰሞኑን የሽልማት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከጉማ ጅማሮ አንስቶ በተለያዩ ሙያተኞች ሲጠየቅ የነበረው ”የተከታታይ ፊልም” ምድብ እና ”የዘጋቢ ፊልም” ምድብ ዘንድሮ…
Read 1128 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብሔራዊ ቴአትር ከማክሰኞ ጀምሮ ትርኢት ማቅረብ ይጀምራል ከመጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በጣራ ዕድሳት ምክንያት ትርኢቶችን ማቅረብ አቋርጦ እንደነበር ያስታወሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር፤ አሁን ዕድሳቱ በመጠናቀቁ ከፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ ቴአትር ቤቱ መደበኛ ሥራውን እንደሚጀምር…
Read 1290 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እሁድ በ20/09/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8:00 ሰአት ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም እንዲታደሙ ተጋብዘዋል። "የደፈረሱ አይኖች" ደራሲ:- ውድ ነህ ክፍሌ አዘጋጅ:- ሳሙኤል ተስፋዬ
Read 1699 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነገ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ይመረቃሉ በልጆች መፃሕፍት ደራሲነቷ በምትታወቀው ሳምራዊት አርአያመድህን መርሻ የተዘጋጁ ሦስት የአማርኛ የብሬይል የልጆች መፃሕፍት በነገው እለት በአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 5፡00 እንደሚመረቁ ተገለፀ፡፡ከዚህ ቀደም 14 የልጆች መፃሕፍትን ያሳተመችው ደራሲ ሳምራዊት፤ አሁን ደግሞ ከዚህ በፊት ያሳተመችውን…
Read 2044 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 May 2023 20:07
“ሕልቀት” የቤተሰብ ማዕከል ተመስርቶ ስራ ጀመረ ጤናማና ደስተኛ ቤተሰብን ማፍለቅ ዋነኛ ዓላማው ነው ተብሏል
Written by Administrator
በእውቁና አንጋፋው ጋዜጠኛና የሚዲያ አማካሪ ሐበኒዮም ሲሳይ የተቋቋመው “ሕልቀት” የቤተሰብ ማእከል በይፋ ተመስርቶ ስራ ጀመረ፡፡ ማእከሉ ባለፈው ሰኞ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው “ግሮቭ ጋርደን ዎክ” አዳራሽ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ምሁራን በቤተሰብና በትዳር ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትና ግለሰቦች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Read 2080 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

