ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእውቁ ጋዜጠኛ መሰለ ገብረህይወት ስራ የሆነው “የሚዲያ አመራር” መፅሐፍ የፊታችነ ረቡዕ ግንቦት 3 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሚዲያ አመራር ክፍተት የሚፈጠሩ ችግሮች ያስከተሉትና እያስከተሉ የሚገኙት ችግሮችን በመቅረፍ በትክክለኛ አመራር የሚከናውን ሚዲያን ለመፍጠርና አገርን…
Read 13262 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሄሪዮሬ” የተሰኘው የመጀመሪያው የኦሮምኛ የሰርግ አልበም ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጊዮን ሆቴል እንደሚመረቅ አዘጋጁ “በሻቱ ቶለማሪያም መልቲ ሚዲያ” አስታወቀ፡፡ “ሄሊዮሌ” በአማርኛ “ጓደኝንት” ማለት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ይሄው አልበም ከጥንት ጀምሮ በሰርግና በበዓላት ይዜሙ የነበሩ ግጥምና ዜማዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ ብሎም…
Read 1161 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን በየወሩ የሚዘጋጀው የኪነ-ጥበብ ምሽት የዚህ ወር መሰናዶ “አንድ ነገር ስለሀገር” በሚል ርዕስ ሰኞ ሚያዚያ 24 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ይካሄዳል። በዕለቱ ፕ/ር አደም ካሚል፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ፣ መስከረም አበራና አንዷለም አራጌ…
Read 11584 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ1996 ዓ.ም የተቋቋመውና በ1997 ዓ.ም ስራ የጀመረው “ኒው አቢሲኒያ ኮሌጅ” ዛሬ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ በኮሌጁ አዳራሽ የጥናትና ምርምር ጉባኤውን ያካሂዳል። ኮሌጁ ከሚያከናውናቸው የመማር ማስተማር ስራዎቹ ጎን ለጎን የጥናትና ምርምር ስራዎችንና የማህበረሰብ አቀፍ አገልሎቶችን በመስጠት የተቋቋመበትን ዓላማ በአግባቡ የሚመራ ሲሆን ችግር…
Read 11564 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጸሐፊ እና ጋዜጠኛ እስክንድር መርሐጽድቅ ሦስተኛ ሥራው የሆነው "የባለሥልጣናት ምንጣፎች እና ሌሎችም አጫጭር እውነተኛ ታሪኮች" መድበል ተመረቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የተመረቀው ይህ መጽሐፍ "የባለሥልጣናት ምንጣፎች" ከተሰኘው በተጨማሪ "መንፈሳውያን ድምጾች"፣ "የተመረጣችሁት እና <የተመረጣችሁት"›፣ "ከብርቄ ሬዲዮ እስከ ፌስቡክ" እና…
Read 11473 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ርዕስ - ቼላደራሲ - ረድኤት በፍቃዱዘውግ - ግብረገባዊ የህፃናት መፅሀፍገፅ - 60ዋጋ - 300 ብር የምርቃት ቀን - ሚያዝያ 2 ቀን 2014 ከቀኑ 8 ሰዓትቦታ - ቸርችል ሆቴልርዕስ - የዲያብሎስ አልጋ ወራሾችደራስያን - ብሬስ ቡኤኖ ዲ መስኩይታአሌስተር ስሚዝትርጉም - ገብርኤል…
Read 22570 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና