Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
“ድብብቆሽ” ፊልም ይመረቃል በደራሲና አዘጋጅ አስቴር በዳኔ የተሰራውና ፎንተኒና ፊልም ፕሮዳክሽን ያቀረበው “ድብብቆሽ” የቤተሰብ ፊልም ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚመረቀው የ95 ደቂቃ ፊልም ለመሥራት አንድ ዓመት ያህል ፈጅቷል፡፡
Rate this item
(4 votes)
በሥነፅሁፍ ሃያስያን ዘንድ አነጋጋሪና አወዛጋቢ የነበረው የደራሲ፣ ጋዜጠኛና ሃያሲ ዓለማየሁ ገላጋይ “ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት” ሂሳዊ መፅሃፍ ሰሞኑን ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለገበያ አቀረበ፡፡ መፅሃፉ ለመጀመርያ ጊዜ የተተመው የዛሬ አራት ዓመት ነበር - በ2000 ዓ.ም፡፡ ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ በዚህ መፅሃፍ…
Rate this item
(0 votes)
በሰዓሊና ፎቶግራፈር አይዳ ሙሉነህ የተዘጋጁ 29 የፎቶግራፍ ስራዎች የቀረቡበት የፎቶግራፍ አውደርእይ ባለፈው ሰኞ ምሽት በአስኒ ጋለሪ ተከፈተ፡፡ የ”ዋሽንግተን ፖስት” ጋዜጣ ፎቶ ጋዜጠኛ የነበረችው አይዳ፤ ሥራዎቿን በሀገር ውስጥ ስታቀርብ የመጀመሪያዋ ቢሆንም ካሁን በፊት በስፔን፣ በሰርቢያ፣ በማሊ፣ በግብጽ፣ በኩባ፣ በቻይና፣ በተባበሩት አረብ…
Rate this item
(0 votes)
በሰዓሊ ዳዊት ገረሱ የተዘጋጁ 34 የቀለም ቅብና ፎቶግራፍ ሥዕሎች የሚቀርቡበት “የአንበሳው ታሪክ” የተሰኘ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ማታ በታሊስማን የሥዕል አዳራሽ ይቀርባል፡፡ ስለ ስራዎቹ ይዘት ከዝግጅት ክፍላችን የተጠየቀው ሰዓሊው፤ በኢትዮጵያውያን የአንበሳ እሳቤ ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጿል፡፡
Rate this item
(0 votes)
በጌታቸው አበበ አየለ የተዘጋጀው “መንታ መንገድ” ታሪክ ቀመስ ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በድሬዳዋ ተከስቶ የነበረው ጐርፍ ሰለባዎችን በመታሰቢያነት የዘከረው ዳጐስ ያለ መጽሐፍ፤ 408 ገፆች ያሉት ሲሆን በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ በመምህርነት ሙያ የተሰማሩት ደራሲው ያዘጋጁት ከሁለት ሺህ ገጽ በላይ የሆነ…
Rate this item
(0 votes)
በአለሚቱ ዳመና የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ተስፋአብ ዳካ” የግጥም መድበል ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ለገጣሚዋ ሁለተኛ የሆነው ይሄ መጽሐፍ፤ 95 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 20 ብር ነው፡፡ አለሚቱ ከዚህ ቀደም “ባትጋራኝ” የተሰኘ የግጥም መድበል አሳትማለች፡፡