ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ድብብቆሽ” ፊልም ይመረቃል በደራሲና አዘጋጅ አስቴር በዳኔ የተሰራውና ፎንተኒና ፊልም ፕሮዳክሽን ያቀረበው “ድብብቆሽ” የቤተሰብ ፊልም ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚመረቀው የ95 ደቂቃ ፊልም ለመሥራት አንድ ዓመት ያህል ፈጅቷል፡፡
Read 1474 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሥነፅሁፍ ሃያስያን ዘንድ አነጋጋሪና አወዛጋቢ የነበረው የደራሲ፣ ጋዜጠኛና ሃያሲ ዓለማየሁ ገላጋይ “ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት” ሂሳዊ መፅሃፍ ሰሞኑን ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለገበያ አቀረበ፡፡ መፅሃፉ ለመጀመርያ ጊዜ የተተመው የዛሬ አራት ዓመት ነበር - በ2000 ዓ.ም፡፡ ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ በዚህ መፅሃፍ…
Read 5032 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:21
ሕልምና ቅዠት ትናንትና ዛሬ” እየታየ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰዓሊና ፎቶግራፈር አይዳ ሙሉነህ የተዘጋጁ 29 የፎቶግራፍ ስራዎች የቀረቡበት የፎቶግራፍ አውደርእይ ባለፈው ሰኞ ምሽት በአስኒ ጋለሪ ተከፈተ፡፡ የ”ዋሽንግተን ፖስት” ጋዜጣ ፎቶ ጋዜጠኛ የነበረችው አይዳ፤ ሥራዎቿን በሀገር ውስጥ ስታቀርብ የመጀመሪያዋ ቢሆንም ካሁን በፊት በስፔን፣ በሰርቢያ፣ በማሊ፣ በግብጽ፣ በኩባ፣ በቻይና፣ በተባበሩት አረብ…
Read 1357 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:17
“የአንበሳው ታሪክ” የሥዕል አውደርዕይ ዛሬ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰዓሊ ዳዊት ገረሱ የተዘጋጁ 34 የቀለም ቅብና ፎቶግራፍ ሥዕሎች የሚቀርቡበት “የአንበሳው ታሪክ” የተሰኘ የሥዕል አውደርእይ ዛሬ ማታ በታሊስማን የሥዕል አዳራሽ ይቀርባል፡፡ ስለ ስራዎቹ ይዘት ከዝግጅት ክፍላችን የተጠየቀው ሰዓሊው፤ በኢትዮጵያውያን የአንበሳ እሳቤ ላይ ተንተርሶ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጿል፡፡
Read 1426 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:17
“መንታ ስሜት”፣ “ምኞቴ” እና “ስደት በጋዜጠኛው አይን” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በጌታቸው አበበ አየለ የተዘጋጀው “መንታ መንገድ” ታሪክ ቀመስ ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በድሬዳዋ ተከስቶ የነበረው ጐርፍ ሰለባዎችን በመታሰቢያነት የዘከረው ዳጐስ ያለ መጽሐፍ፤ 408 ገፆች ያሉት ሲሆን በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ በመምህርነት ሙያ የተሰማሩት ደራሲው ያዘጋጁት ከሁለት ሺህ ገጽ በላይ የሆነ…
Read 2012 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 17 March 2012 10:14
ተስፋአብ ዳካ” የግጥም መድበል እና “አልፋና ኦሜጋ ቁጥር 2” ተመረቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአለሚቱ ዳመና የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ተስፋአብ ዳካ” የግጥም መድበል ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ለገጣሚዋ ሁለተኛ የሆነው ይሄ መጽሐፍ፤ 95 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 20 ብር ነው፡፡ አለሚቱ ከዚህ ቀደም “ባትጋራኝ” የተሰኘ የግጥም መድበል አሳትማለች፡፡
Read 1282 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና