ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Wednesday, 04 December 2024 08:43
የፊታችን ቅዳሜ፤ ህዳር 28 ቀን በ5ኛው የወር ወንበር ዝግጅት እንጠብቃችኋለን።
Written by Administrator
ተናጋሪ፡- ረ/ፕ በቀለ መኮንን (ሠዓሊ፣ ቀራፂ እና ገጣሚ) ርዕስ፡- ሐተታ ፅንሰ ሐሳባዊነት ቦታ፡- በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት (ወመዘክር) ግቢ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ አዳራሽ ሠዓት፡- ከ10፡00-12፡00 በዝግጅቱ ላይ የሚገኙ ከሆነ ይህንን ቅፅ በመሙላት ይመዝገቡ፡፡ https://bit.ly/3B9fmOk
Read 978 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 02 December 2024 20:17
"ነጻነት" የተሰኘ የሥዕል ኤግዚቢሽንና ጨረታ የፊታችን ሐሙስ ይካሄዳል
Written by Administrator
• ገቢው ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ በስዊድን ለሚያደርገው ህክምና ይውላል ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ በቅርቡ በስዊድን ለሚያደርገው ህክምና ወጪን ለመሸፈን "ነጻነት" የተሰኘ የሥዕል ኤግዚቢሽን ማዘጋጀቱን በዛሬው እለት በጎልደን ቱሊፕ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። ጋዜጠኛ ኤደን ገብረህይወትና ራኬብ ሐብቴ በጋራ ባሰናዱትና የፊታችን…
Read 946 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የገጣሚ ቴዎድሮስ ካሳ የግጥም መፅሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ሕዳር 28 ከ ቀኑ 11 ፡ 00 ጀምሮ መገናኛ በሚገኘው ሞሰብ የሙዚቃ ማዕከል ቅጥር ግቢ ውስጥ በድምቀት ይመረቃል ። በእለቱ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
Read 779 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 02 December 2024 20:16
የአፍሪካ የሥነ-ጥበብ ሴቶች ሽልማት የ2024 የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆኑ
Written by Administrator
የካሊንጋሊንጋገርልስ የሴቶች መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ባለአደራ በሆነት በያኒና ዱቤኮቭስካያ የተመሰረተውና ከናይጄሪያ፣ ዛምቢያ፣ ዚምባብዌ፣ ሩሲያ፣ ቤልጂየም እና ጀርመን የተውጣጡ ዓለም አቀፍ ዳኞችን ያካተተው ውድድር "እናት አፍሪካ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ነው። ሽልማቱ የ "ታዳጊ አርቲስቶች" እና "የታዋቂ ማስተሮች" በሚል ለሁለት የተከፈለ…
Read 637 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነገ ቅዳሜ ጥቅምት 30 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል። የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
Read 1630 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቅዳሜ ጥቅምት 30 አመሻሽ ላይ ከ( 10:00 ) ጀምሮ አብዬ በርሶማ አንጋፋ እና ወጣት የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በክብር እንግድነት በተጋበዙበት መድረክ በብሔራዊ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት(ወመዘክር) ሥራውን ያቀርባል።
Read 1605 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

